Monday, June 22, 2015

ለምን ማን ነዉ? ለምን ምንድን ነዉ ?





"ለቀድሞዉ የዩንቨረሲቲዉ የቦርድ ሰብሳቢ ቶም ላቅ ያለ ምስጋናየን ልያቀርብ እገደዳለሁ።በተጨማሪም ለቦርድ ሰብሳቢነት ስትፎካከሩ የነበራች ሁ ሶስታች ሁንም ላሳያች ሁት ፍኩክር እጅግ በጣም አመሰግናለሁ።እጅግ የከበረዉን አድናቆተን ለ አዲሱ የቦርድ ሰብሳቢ ቻንስለር ለምን አበረክታለሁ።"

ፕሮፌሰር ዳም ናንሲ ሮትወል(የማንችስተር ዩንቨረሲቲ ፕረዝዴንትና ምክትል የቦርድ ሰብሳቢ)

"ከዛፍ ጫፍ ብትደርስ ምናልባት አንድ የዛፉን ቅርንጫፍ ታገኝ ይሆናል፤ነገር ግን ከኮከቦች ዘንድ ብትገኝ የዛፎችን ሁሉ ጫፍ ታገኛለህ።የኔ ተቀዳሚ ዓላማዬ ትዉልዱን ማነቃቃትና ራሰን ማነቃቃት ነው።"

ደራሲ፣ገጣሚ፣ፃሀፌ ተዉነት፣የማንችስተር ዩኒቨረሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ዶክተር ለምን ሲሳይ


ሹመትና ስልጣኑን የምሰጥ እግዛብሔር ብሆንም እኔ መርቀልሃለዉ።

ኻዮሉማ/xayouluma


The Satanic Bible written by the founder of the Church of Satan, Anton Szandor LaVey.

 The Satanic Bible written by the founder of the Church of Satan, Anton Szandor LaVey. When people think of The Satanic bible or Satanism they may conjure up images of horror movie clips and crazed devil worshipers. This, however, is not the case with LaVeyan satanism. Anton LaVey's message was that we should embrace our carnal nature as humans instead of turning our back on it because it is considered sinful. His writing of The Satanic Bible was him saying he'd had enough of conformity and was a Slap in the Face to the hypocritical Christians.



Known as the "Black Pope" by many of his followers, Anton LaVey began the road to High Priesthood at only 16 as he was working as an organ player for the carnival....

"On Saturday night I would see men lusting after half-naked girls dancing at
the carnival, and on Sunday morning when I was playing the organ for tentshows evangelists at the other end of the carnival lot, I would see these same men sitting in the pews with their wives and children, asking God to forgive them and purge them of carnal desires. And the next Saturday night they'd be back at the carnival or some other place of indulgence."

"I knew then that the Christian Church thrives on hypocrisy, and that man's
carnal nature wills out!"
-- “Every religion in the world that has destroyed people is based on love”


Saturday, June 20, 2015

በአያትሽ መኝታ ቤት ለ፭ ተከታታይ ዓመታት ከዉሻዉ ጋር ወሲብ ፈፅመሻል።


"እነኮ እስከዛሬ ወሲብ ከዉሻዉ ጋር ስፈፅም እሱ ምንም የተቃዉሞ ሃሳብ አሳይቶኝ አያዉቅም።"

 አሽሊ ሚሌር

እኛ እዝህ ኢህአዴግ በ፭ ዓመት ዉስጥ ለዉጥ አላሳየም ብለን ያዙን ልቀቁን እንላለን አንቺ ጓዳ ተደብቀሽ ከዉሻ ወሲብ ትፈፅሚያለሽ። ቅለታም ነጫጭባ!!
አሽሊ ሚሌር እና ቱ ፌስ

ኻዮሉማ/xayouluma

ያስራ ስምንት ዓመቷ አሽሊ ሚሌር ኤረ ምርር ያርግሽና!! ጎበዝ አስቡት ይህች ልጅ ኮንሶ ላይ ብሆን ወልዳ በተሰብ አትመራም? ወሎ ላይስ ብትሆን ለጠለፋ አትታጭም? ምን ያደርጋል ለድፍን ፭ ዓመታት ሙሉ በሩን በላዯ ላይ ዘግታ ምስክን ዉሽ ትደፍረዋለች(አዲያ የምን ማሰማመር ነው ታስበዳዋለች።

Friday, June 19, 2015

Ethiopia defends South Africa over attempts to arrest Bashir

BH DESSALEGN (ETHIO PM)

Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn on Thursday defended the rejection of the South African government to arrest and hand over Sudanese president, Omer Hassan al-Bashir, to the International Criminal Court (ICC).
According to the Sudan Tribune Mr Desalegn said the attempt to arrest the Sudanese president was instigated by non-governmental organizations and not the South African government.
The South African government came under pressure earlier in the week from rights groups, ICC and international community to deliver Bashir to the war crimes court in response to two arrest warrants issued against him since 2009 and 2010.
Mr Desalegn expressed his views on the whole Bashir situation in a meeting with a visiting Sudanese media delegation.
Desalagne added that the South African government wasn’t cooperating with the ICC to arrest the Sudanese President as some reports speculated.

#‎ያንድ_አፈርአ_ፈሮች‬

-----------
ፍቅራችንን፤ ድንበር ወሰን ላይገድበው
ሁለት ክልል ላይመጥነው
መገዳደል ፍት ላይሆነው
በሽንፈትህ እሰይ ላልል
በሽንፈቴ እፎይ ላትል
ከቂም በቀል ፍቅር ላይበቅል
ልጅህ በጄ ለምን ይሙት
ልጄስ በጅህ ለምን ትሙት
እኔ እና አንተ እኮ:
ያንድ እናት ልጆች
ወንድማማቾች:
ያንድ አፈር አፈሮች።
ርስት አፈሩማ ይቅርም ወደዚ:
ይሂድም ወደዛ
ያው ነው የኢትዮጵያ:
ያንድ አፈር መጠሪያ
ወዲያ ካለው የቀድሞዋ:
ወዲህ ካለው የስካሁኗ
ግዳይ ጥዬ በልጅህ ደም፡ በጀግንነት ላልጠራ
ግዳይ ጥለህ በልጄ ደም: ላትፎክር ላታቅራራ
ወንድም ገለው ላይፎክሩ:
ጀብዱ ሰርተው ላይኩራሩ
ያዘን ሙሾ ሊዘምሩ

ከሳሙኤል ወዲያስ ( ሄኖክ የሺጥላ )

ሳሙዔል

 ጩህ ላለው ጉሮሮ 
አልቅስ ላላው ካንጀት 
ይበቃ ነበረ የ-የኔ ሰው ገበሬ
 በሳት አሮ መሞት !

 በደል ለበቃው ሕዝብ
 መናቅ ለመረረው
 የባልቻ መታረድ ፣ ምን ሲል አስፈለገው ? 
የስክንድር መታሰር
 የርዮት እንግልት
 ያስነሳን ነበረ ፣ ሰው ብኖሆን ባንድነት ።

 የሸዋስ ፣ ተመስገን ፣
 አንዷለም ሀብታሙ
 ስለምን ታሰሩ ፣ 
ስለምን ስለ-ማን 
የመከራ ገፈት ዛሬም ይቀምሳሉ? 
 ብለን የምንጠይቅ ሰዎች ሆነን ቢሆን
 ህሊና ቢኖረን ፣
 እንደሰው ብናስብ 
በምኑም በምኑም ሰበብ ባንሰበስብ
 ይህ አይሆንም ነበር የኛ ታሪካችን
 ቀና ብለን ነበር እኛም ባገራችን ።

Tuesday, June 16, 2015

ኢትዮጵያዊ መሆኑን እያጣራን ነው !!!!!

 "የግድያዉ ሰለባ በደረሰባቸዉ ኢ-ስብዓዊና አሳቃቂ ግድያ የመላው ኢትዮጵያ ህዝብ አዝኗል ዳሩ ግን የሟቹ እዉነተኛ ማንነት ኢትዮጵያዊ መሆኑ በአመራሮቻችን አማካይነት ከዝህ ሰዉ ልከን እያጣራን ነዉ።"
ተደራቢ ጠ/ሚ ሬድዋን ሁሴን

"በግለሰቦች ፀብ አጫሪነት ለተፈጠረዉ አሳቃቂ ግድያ መንግስታችን ማዘኑን ስገልፅ የሟች አሟሟት ምንም ነገር ከፖለቲካ ጋር የምያያይዘዉ ጉዳይ እንደለለ ደርሰንበታል። "
ተጠባባቂ ጠ/ሚ ቴዎድሮስ አድሃኖም

"ጉዳዩ የወንጀልና የህግ ጥሰት ስለሆነ ወንጀለኞችን አሳደን ከያሉበት አምጥተን ፍትህ ለመስጠት እየሰራን ነዉ።"
ህዝብ አልባዉ ጠ/ሚ ኃይሌ ማሪያም ደሳለኝ

"ከታሰርኩም ህሊናዬን አያስሩም ከገደሉኝም ትግሌን አደራ በተለይም የኔ ትዉልድ አደራ!!!!!!!"
ሟች ታጋይ ሳሙኤል አወቀ ዓለም

ኑና ከጀግኖች ተራ እንድቀላቀል የነፃነት አምሮተን ንጠቋት ነፍሴንም በሰማዕታት ወገን አሳርፏት

ኻዮሉማ/xayouluma

Saturday, June 13, 2015

1,400,000,000,000,000,000,000 ዶላር ነች ወራዊ ገቢዬ።

እስት ዛሬ ደግሞ ቁጥር ከማይፍሩት አፍሪካዊያን ጋር ላገናኛችሁ። ምንም ቁጥር አይፈሩም በቃ ለነገሩ ቁጥሩ ላንዳንዶቻችን ተዓምር ልመስል ይችላል።አንድ ጓደኛችሁ ቁርስ ልጋብዛችሁ ብል ስንት ብር ያወጣላችኋል።ከ፭ ብር እስከ ፳ ብር ይሆናል። ምን አላት የምንል ከሆነ ተሳስተናል።ይህ ብር በመንግስቱ ሀይሌ ማሪያም ሃገር ዝምባብዌ የገንዘብ ንጣፍ ልሰራላቸዉ ይችላል።

"ከዶላር ተምች እግዘሩ ይጠብቃችሁ!!"
ይህ የምትመለከቱት ዶላር ላሜሪካኖቹ አርባ ሳንቲም ነዉ።
ኻዮሉማ/xayouluma

እድመ ዘመናችሁን ጥራችሁ የማታገኙትን ነገር ግን እዝህ ሀገራችሁ ለሚጢጥዬ ቲ -ሸርት የምታወጥዋት ገንዘብ 175 ቁጥር ትፅፉና አስራ አምስት ዜሮዎችን ትደረድራላችሁ ከዝያም አንድ መቶ ሰባ አምስት ኳድርልየን(መምህራችሁን ጠይቁት ምን ማለት እንደሆነ)ብላችሁ ትጠሩታላችሁ።መቶ ብር ማለተ ነዉ ፋራ ሁላ!! ልክ ከገንዘብ ጋር እንደተወለድክ አፍህን አትክፈት በሙጋቤ ሀገር ትልቅ ዋጋ ያለዉ ሰዉ እንጅ ገንዘብ አይደልም።ከምንም ነገር በላይ እነሱ ሀገር የሰዉ ልጅ ዋጋ በጣም ትልቅ ስሆን በጣም ርካሹ ደግሞ ገንዘብ ነዉ።ሶፍት መግዛት ብፈልጉ የፍቅር እስከ መቃብር መፃፍን ስድስት እጥፍ የምሆን ገንዘብ ያወጣሉ።ባገራችን "መንግስት ግንባር ቀደም አርሶ አደሮች በ25 ዓመት ልፋት ወደ መካከለኛ ሚሊንየርነት እየተቀየሩ ነዉ" ማለት የማይሰለጨዉ ተመስገን በየነ አንድ ቀን ዝምብዝብዌ ብሄድ ያገራችን ህዝቦች "በኳድሪሊዬን መርፌ መግዛት ጀመሩ" እያለ ቱልቱላዉን ይነፋ ነበር።ዳሩ ምን ያደርጋል የምሄድበት በጀት የላቸዉም ።አንድ ክፍል የምለጥፍ ጋዘጣ ለመሸመት ዘጠኝ ክፍል የምለብድልን ዶላር እናወጣለን ከመንጌ ጋር ብንሰደድ።አንድ የክብርት እንጨት ለመግዛት በጆንያ ሙሉ ዶላር ልንቆጥር እንገደዳለን።ወይነ ኻዮሉማ!!!

Sunday, June 7, 2015

እስረኛ ብሎገሮች ቁጥር ወደ መቶ 3 እየተጠጋ ነዉ.......




ዘላለም፣ኤዶም እና በሱፍቃድ በእስር ላይ ያሉ የቮይስ ስ ኦፍ ግሎባል ኮሚንት በኢትዮጵያ ፀሐፊዎች












“በየእስር ቤቱ ያሉ የድሬ ገፅ ወትዋቾች፣የሚዲያ ባለሙዮችና ጦማሪዎች የየሀገራቸዉ መንግስታት በአጭር ጊዜ ዉስጥ ከየማጎሪያዎቹ እንድፈቱልን በጥብቅ እናስገነዝባለን።”
250 ያልታሰሩ ነገር ግን ስጋት የከበባቸዉ የዓለማችን ድምፆች ማህበርሰብ አባላት

“ስለኢትዮጵያ የፖለቲካ ሐቅ በሀገሪቱ ዉስጥ እየኖሩ የፃፉት በሙሉ የመታሰር እድል ፋንታ ገጥሟቸዋል።’

ጦምዋሪ፣ደራሲ፣ገጣሚና ወትዋች   በሱፍቃድ ሐይሉ


“ጦማሪዎች ልማታዊ መሆን አለባቸዉ።”

የኢትዮጵያ ሚዲያዎች

“ጦሙን እያደረ ለምጦምር ሰዉ ምስጋናዉ ሸበ የሆነዉ ከመቼ ጀምሮ ነዉ?”

ኻዮሉማ/xayouluma


Saturday, June 6, 2015

የሩዋንዳ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነባሩ ፕሬዝዴንት ሶስተኛ ዙር የምወዳደሩበት የህገ መንግስት ጥሰት ለመፈፀም ተስማሙ።



"ይህ ህዝቤ ዉሳኔ የሩዋንዳ ህዝብ በራሱ መብት የመምረጥና የመወሰን መብቱን መጠቀሙን የምያሳይ አስተማሪ ዉሳነ ነው።"
ፓዉል ካጋሜ(የሩዋንዳ አርበኝች ግንባር ሊቀ መንበር )

"እኛ እንደፓርቲያችን ትናንቱኑ ለሀገሪቱ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፕረዝዳንቱ ፈር የለቀቀ የስልጣን ጥማት የሀገሪቱ ህገ መንግስት አንቀፅ 101 የምጣረስ መሆኑን ጠቅሰን አመልክተናል።"
ፍራንክ ሀበንዛ(የአረንጓዴ ፓርቲ ፕሬዝዴንት ለ ኤ ኤፍ ፒ ከተናገሩት)

"የሃምሳ ሰባት አመቱ ፕሬዝዴንት የወሰኑት ዉሳነን ሊያጠኑት ይገባል።"
የአሜሪካ መንግስት

እንዴ እኝህ የአፍሪቃ መሪ ተብዬዎች ወንበር ላይ ከተቀመጡ መነሳት ያስጠላቸዋል ወይ?

ኻዮሉማ/xayouluma

Friday, June 5, 2015

ማህበራዊ ድሬ ገፆች ማህበራዊ ህይወታችን እያደናቀፉ ነዉ ?



ከቅርብ ጊዜ ወድህ የዓለማችን ወጣትና አዛዉንት ሳይቀሩ የርስ በርስ ግንኙነታቸዉን በየማህበራዊ ድሬ ገፁ አድርገዋል። 71 በመቶ ወጣት የፌስ ቡክ ደምበኛ ፣ 23 በመቶዉ የቲዊተር ተጠቃሚ ስሆን ቀሪዉ የተለያዩ ድሬ ገፆች አሳዳጅ ነዉ፤ እንደ ፐዉ የምርምር ማዕከል(Pew Research Center) ሪፖርት መሰረት። በነገራችን ላይ ማህበራዊ ድሬ ገፆች ማህበራዊ ህይወታችን እያቃወሱት ነው ስንል በጎ በጎ ጠቃሚ ጎኖቹን አልዘነጋናቸዉም።ዳሩ ግን የማህበራዊ ድሬ ገፆች በጤናችን ላይ የተወሰነ የድብርትና የመደበት ክስተቶችን ያስከትላሉ ለማለት ነዉ።

የፌስ ቡክ ፋንክ(በጥቁሮች ዘንድ የተለመደ ባህላዊ ዳንኪራ ነዉ)መሆን ይሻሉ?

ይህ የጥናት ዉጠት እንደት ማህበራዊ ድረ ገፆች የአኗኗር ሁኔታችን ይቀይራሉ ባከባቢያችን ላይ ያለዉንም የኑሮ ዘይበ ያስረሱናል ይላል።

ኻዮሉማ/xayouluma

በርግጥ ሁሉን የፈጠራ ዉጤቶች ላይ እምነት መጣል ተገቢ አይደለም !!

ዉርጃ

በመጀመርያዉ ሰኮንድ
የሆነ ፒንሳ የምነስል መቁረጫ ፊቷ በማትታይ ሴት ብልት ይገባል።በዓይነ የምታየኝ አንድ ፅንስ ለማስወረድ የተዘጋጀ የሴት ልጅ ብልት እና ትሉቁ ፅንስ ማጨናገፊያ፤ዓይነን ልጨፍን ፈልገ ነገር ግን መጨከን እንዳለብኝ ራሴን አሳመንኩ ምስለ ቀረፃ ቀጠለ
በኢየሱስ ስም !!!!
ብረቱ በሴትዬዋ እምስ ገባ
ዉ !!! የገባዉ ብረት የሆነ የተቀጣጠለ ነገር ስቦ አወጣ ቪዲዮዉ ደም በደም ሆነ...
መዓት የሰዉ ስጋ የማይመስሉ ነገሮችን አጨናጋፊዉ ሃኪም አወጣ...

ኻዮሉማ/xayouluma
በጌታ ስም !!
በሃያ ስምንተኛዉ ስኮንድ የሆነ ህፃን ልጅ እጅ አየሁ።
ወይነ የሰዉ ልጅ አንድህ ነበር እንደ የምፈጠረዉ? ወድያዉኑ የ'ኔን እጅ ተመለከትኩ አክሱምንና ላሊበላን ያነፁ እጆችንም አሰብኩ ሃኪም ተብየዉን ረገምኩት፤ረግመዉ ሳልቆይ የዶክርተሩን እጅ አየሁ ላመስግነዉ ወይስ ልርገመው ግራ ተጋባው
ምን ብከፋት ነው ሴትዬዋስ እንድህ የምታደርገው የማን ዉሳነ ይሁን
እያጨናገፉት ያለው አዶልፍ ሂትለር ይሁን?
አይ መሶሎኒ ይሆናል!

ሴተኛ አዳሪነት ህጋዊ ልሆን ይገባል


"አምስት መቶ ሴተኛ አዳሪዎች ጩሄታቸውን በሰላማዊ ሰልፍ አሰሙ......"

"እኛ እንደማንኛዉ ዜጎች ሰርተን እንከፍላለን ስለዝክ ለምን መንግስት ከለላዉ በተለየ መልኩ ይጮቅነናል?"

"በርግጥ እኛ ስጋችን እየሸጥን መተዳደር ባንፈልግም ሰርተን እንዳንበላ ሁነታዎች አልተመቻቹልንም ለዝክ ነዉ እንደመንግስት ጉበኞች ሰርቀን ከምንበላ ሰርተን መብላት አማራጫችን አድርገናል!"

ኻዮሉማ/xayouluma

በባለፈው ወሬዬ እንድህ ብየ ነበር

የአቡጃ አከባቢ ጥበቃ ቢሮ ባለፉት ዘጠና ቀናት ዉስጥ በርከት ያሉ ለከተማችን ዉበት አያስፈልጉም በማለት ለእስር ዳረግናቸዉ ይለናል።
2,534 የጎዳና ተዳዳሪዎች
3000 ሴተኛ አዳሪዎች
102 ህገ ወጥ እንስ ሳት እና
6000 ለሎች ህገ ወጥ ተሽከርካሪዎች

http://nigeriacamera.net/3000-sex-workers-arrested-in-abuja/

Thursday, June 4, 2015

ስገባኝ



ከዉቅያኖሱ ታርክ ጠብታ ስደግምላችሁ ማን ነዉ የደነዘዘዉ ወደ ምለዉ እንሄዳለን።በታርክ መፅሐፍት የበላይነት የምንጠቅሳቸዉ ታሪኮች ምን ያህል አሳማኝ እንደሆኑ ስለምያምን ነዉ።አንድ ታሪክ በሶስት ሰዎች ተሰርቶ ይቆያል፤የመጀመሪያዉ ታሪክ ስሰራ፣ሁለተኛዉ ታሪክ ስያወራ፣ሶስተኛዉ በህይዎቱ ላይ ታሪክ ይሰራበታል።ዳሩ ከዝህ ቀደም እንደጠቀስኩት ሰዉዬዉ ታሪክ ላይ ታሪክ ይጨምራል አልያም ይቀንሳል።

ከክፍል ፪ የቀጠለ
ገፅ/ልጥፍ ፫

ኻዮሉማ/xayouluma

ዋቢዬ ፀሐፊ ብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደ ስላሴ 1921 ዓ/ም የፃፉትን መፅሐፍ ጠቅሶ በመፅሐፍ ፩ ገፅ 61-62 ባስቀመጠዉ ሰንጠረዥ በ5ኛ፣በ28ኛዉና በ29ኛዉ ተራ ቁጥር ላይ ኢትዮጵስ ፩ኛ ከ1856-1800 ቅ.ል.ክ. ለ56 ዓመታት፣አንጋቦስ ፩ኛ ከ1408-1350 ቅ.ል.ክ. እና ሚአሙር በ1358 ቅ.ል.ክ. ለ፪ ቀናት ብቻ ኢትዮጵያን በአጋዝያን ዘመን ገዝቶአቸዋል ብሎ ፅፏል።በገፅ 95-97 በሠፈረዉ ሠንጠረዥ 16 ኛ ተራ ቁጥር  ላይ 'አጭር የኢትዮጵያ ህዝብ ታሪክ' ብለዉ የፃፉትን አለቃ ታዬን በማጣቀስ በ 665 ቅ.ል.ክ. ንጉስ ገስዮ ለ6 ሰዓታት ኢትዮጵያን እንደመሩ ይመሰክራል።
በእኝህ አራቱ የኢትዮጵያ ታላላቅ መንግስታት ላይ የምያደንቀዉ ያልታወቀና ያልተፃፈ ያልተነበበም አኩሪና ድንቅ ታሪክ ይኖራቸዋል። በ'ኔና በዋቢዬ ግምት ትላልቅ ታሪካዊ ክንዉኖችን አንዳከናወኑ እናምናለም።
ዛሬ ላይ ሁላችንም የታሪክ አንባቢ ከመሆን ለጥቀን ታሪክ የምንሰራበት ዘመን ላይ እንዳለን አምናለሁ አልያም ታሪክ ሳናዛንፍ መፃፍ ይጠበቅብናል። 515 ቶን ክብደት ይመዝናል ተብሎ  የምገመተዉና ባስገራሚነቱ በ1972 እ አ አ UNESCO የተመዘገበዉ የአክሱም ሀዉልትም የአንድ ወቅት የኛ ብጠዎቹ የሌት ጊዜያቸዉን በመቆጠብ ለትዉልድ አዉርሰዋል።ገድለ ላሊበላ ዘቅዱስ መድሐኒዓለም 1157-1197 የተገነባዉ ዉቅር አብያቴ ክርስትያናት በ20 ዓመት ዉስጥ የተጠናቀቀዉ የኢትዮጵያዊያን አኩሪ ትዉፊት ነዉ።ጎኑ ዛሬስ ትዉልዳችን ምን እየሰራ ነዉ የምለዉ ነዉ ዋናዉ ጥያቀዬ ።

Tuesday, June 2, 2015

መንግስት ግንቦት 16 ስራ ያስፈታቸዉን የኢትዮጵያ ህዝብ ካሳ ልከፍልለት ይገባል!


እሁድ ግንቦት 16/2007 ዓ/ም ላይ በመንግስት አዋጅና ንግርት መሰረት የተወደደዉ የሀገሬ ህዝብ ስራ ለፈታበት ካሳ ልከፈለዉ ይገባል።
ኻዮሉማ/xayouluma

ኑሮ የዝሆን ክብደት ያክል የተጫነበት ህዝቤ ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት እስከ ምሽቱ 1:00 ሰዓት በሰልፍ ያባከነዉን የትግል ጊዜዉን የቆመረበት መንግስት ይህን 40 ሚሊየን ህዝብ ልክሰዉ ይገባል።አሃ ምርጫ ቦርድ 38 ሚሊየን መራጮችን ነበር የመዘገበዉ፤ይሁና የምርጫ ታዛቢዉ፣አጨብጫቢዉ፣ተወዳዳሪዉ( እነ ዶ/ር መራራን ጨምሮ)እና ዳኛዉ ባጠቃላይ ሁለት ሚሊየን አይሞላም?
ከጉሊቲ እስከ ጉልበት ሰራተኛ፣ከታካሚ እስከ አካሚ፣ከገዢ እስከ ተገዢ፣ከደላላ እስከ ደሀስፖራ፣ ከስደተኝ(በሀገር ዉስጥ የተሰደዱት)እስከ አሳዳጅ እና ሌሎች ብዙ ብዙ ሚሊየን ህዝብ ከተፈፀመበት ክህደት ጋር የምስተካከል ባይሆንም ተገቢ ካሳ ልከፍለዉ ይገባል ባይ ነኝ። መብቴ መሰለኝ
ኑሮ ሱሪ ባንገት ለሆነበት ዜጋ ካርድ ካልጣልክልኝ ወየዉልህ የተባለዉ ወገን በቴሌቪዥን፣በሬድዮ፣በጋዜጣ እና በየሞባይሉ የተደረጉ ቅስቀሳዎች ለኑሮ ግብዓታችን የጠብታ ያህል ባይጨምርም ለመምረጥ ተገደናል።ተወዳዳሪዎቹስ ብሆኑ ራሳቸዉንም የካዱ ባስመስለዉ ዉድድር የህዝብ ድምፅን እንደ አየር ሁኔታ የተተነበየዉ ፭ኛ ዙር ምርጫ በሰላም ተጠናቋል። የምገርመዉ ነገር  አወዳዳሪዉ፣ተወዳዳሪዉ፣ታዛቢዉና አሸናፊዉ ፓርቲ ለዉድድሩ ድምቀት የተጠቀማቸዉ ኢትዮጵያን ለራሳቸዉ እንኳን ከኢህአዴግ በላይ ቦታ የሌላቸዉ በማስመሰል የለጠፋቸዉ ዉጠቶች አስገርሞኛል።