Saturday, March 30, 2013

የጃኖ ባንድ ጠንሳሽ አዲስ ገሠሠ

“ጅምሬ ወዴት እንደሚሄድ አውቀዋለሁ” ከትውልድህ እንጀምር

 የተወለድኩት ጎሬ/ኢሊባቡር ነው፤በእኛ ጊዜ ጠቅላይ ግዛት ይባል ነበር፡፡ እዛ ትንሽ ተምሬአለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ እዛ ነበሩ፡፡ ከዛም በተረፈ አዲስ አበባ ተምሬ ነው በ17 ዓመቴ ከኢትዮጵያ የወጣሁት፡፡ በምን ምክንያት ወጣህ? ዕድል፡፡ እርግጥ ቤተሰቦቼ ገንዘብ ኖሯቸው አይደለም፡፡ ከኢትዮጵያ ወጥቼ ቺካጎ ገባሁ፡፡ ለብዙ ዓመት እዛው ኖሬያለሁ፡፡ በኋላ እናቴንም ወንድሞቼንም ወደዛው ለመውሰድ በቃሁ፡፡ አሜሪካ የኖርኩት ለ35 ዓመት ነው፡፡ እዚያ በመቆየቴ በጣም እድለኛ ነኝ፡፡ እንዴት? ተማርኩኝ - ቢዝነስ ማኔጅመንት፡፡ ሙዚቃ ውስጥ ያስገቡኝ ወንድሞቼ ናቸው፡፡ ከዛ በፊት ጎበዝ የኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበርኩ፡፡ ሙዚቃ አለም ውስጥ ከገባሁ ጀምሮ በጣም የተሳካ ስራ መስራት ጀመርኩ፡፡

Friday, March 29, 2013

የኢንተርኔት ስለላና ቅኝት

ዘመኑ የኢንተርኔት ብሎም የመረጃ ተብሎ ቢነገርለትም በኢንተርኔት የተሰራጩ መረጃዎችን ለማገድ እርምጃ የሚወስዱ አካላት መበራከታቸዉ ይታያል። በኢንተርኔት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ስለላ የሚያካሂዱ ሀገሮችን ዝርዝር ይፋ ያደረገዉ ዘገባ ቁጥጥር የሚያደርጉ መንግስታትን ብቻ ሳይሆን ለእነሱ ቴክኒዎሎጂዉን የሚያቀርቡ ኩባንያዎችንም ማንነት አጋልጧል።

ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት RSF በያዝነዉ ሳምንት ባወጣዉ የኢንተርኔት ቁጥጥርን የሚመለከት ዘገባ አምስት ሀገሮችን የኢንተርኔት ጠላት ሲል ፈርጇል። የሶርያ፤ ቻይና፤ ኢራን፤ ባህሬን እንዲሁም የቬትናም መንግስታት የኢንተርኔት መረጃዎችን ለመቆጣጠር ከሚሰነዝሩት የድረገፅ ጥቃት በተጨማሪ ዜጎችን ለመሰለል የግለሰቦችን የኢሜል መረጃ የሚያጠምዱ ፕሮግራሞችን በመጠቀም ግንባር ቀደም ተብለዋል። ከበርካታ ሀገሮች እነዚህ አምስቱ የተመረጡትም ለኢንተርኔት ቁጥጥሩ የሚጠቀሙበት ቴክኒዎሊጂ መራቀቅና በዚህ ስለላ መሠረትም ጋዜጠኞችና ዜጎቻቸዉን በማሰራቸዉ እንደሆነ የRSF የዘመናዊ መገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ተመራማሪ ግሬግዋ ፑዤ ገልፀዋል።
በተለይም ቻይና የኤሌክትሮኒክ መከላከያዋ ከዓለም ምናልባትም የረቀቀ ተብሎ ሲገመት ይህንኑ ቁጥጥሯን ለማጠናከር የግል ኢንተርኔት ኩባንያዎች ዜጎቿን ለመሰለል የሚረዱ ስልቶችን

የናይጀርያ የነዳጅ ዘይት


ናይጀርያ ያለ ነዳጅ ዘይትዋ ምንም ነገርን ማንቀሳቀስን አትችልም። 80 በመቶዉ የሀገሪቱ ገቢ የሚገኘዉ ከዚሁ ከነዳጅ ዘይት ነዉ። ናይጀርያ የነዳጅ ዘይትዋን ከምድረ-ከርስ ማዉጣት ከጀመረችበት ከጎርጎረሳዉያኑ 1958 ዓ,ም ጀምሮ በከፍተኛ የነዳጅ ምርት አቅርቦት ከዓለም ስምንተኛ ደረጃን ይዛ ትገኛለች።
ይህ የነዳጅ ምርት በኒጀር ዴልታ ለሚኖሩ ህዝቦች ያስገኘላቸዉ አንዳችም ጥቅም የለም። በአንጻሩ በነዳጅ ምርቱ ሰበብ ህዝቦችዋ በተበከለ አካባቢ ላይ እንዲኖሩ መርዛማ ጋዝ አየርን በየቀኑ እንዲተነፍሱ ዳርጎቸዋል።
ቦዶ በሚሰኘዉ ወደብ ላይ አንድ አነስተኛ የሞተር ጀልባ ቆሞዋል። ቦዶ በኒጀር ዴልታ ደለል ላይ ከሚገኙት በርካታ መንደሮች እንዷ ናት። ደቡባዊ ምስራቅ ናይጀርያን ወጣ ብለዉ የሚገኙ ማህበረሰቦች ጀልባ እና አነስተኛ ታንኳ እጅግ አስፈላጊ የመጓጓዣ መሳርያቸዉ ነዉ።
አሳ ማስገርም ለምዕተ አመታት የኖረ ዋናዉ የገቢ ምንጫቸዉ ነዉ። በጎርጎረሳዉያኑ 2008 ዓ,ም መፀዉ ወራት ላይ በቦዶ ያለዉ ሁኔታ ከመቅስበት ተቀይሮአል። ይኸዉም ሼል ከተሰኘ የነዳጅ ማዉጫ ድርጅት የተዘረጋዉ የነዳጅ ዘይት ቧንቧ ተቀዶ የፈሰሰዉ ዘይት ከአንድ ሳምንት በላይ አካባቢዉን እና ዉሃን በክሎአል። የዚህ አደጋ ጠባሳ ከአራት አመት በኋላ ዛሪም አካባቢዉ ላይ በጉልህ ይታያል።

Thursday, March 28, 2013

9 negative effects divorce reportedly has on children

Divorce can be the first in a string of dominos that knock a kid down — and keep him there
Divorce is hardly an exception anymore. In fact, with the rate of marriage steadily dipping over the past decade, and the divorce rate holding steady, you are likely to know more previously married couples than those who are legally bound. Accompanying this trend are multiple studies analyzing the effects that divorce has on children. And the results aren't good, even if the stigma of divorce has faded. Here, 9 negative effects divorce reportedly has on children:
1. Smoking habitsIn a study published in the March 2013 edition of Public Health, researchers at the University of Toronto found that both sons and daughters of divorced families are significantly more likely to begin smoking than peers whose parents are married. In an analysis of 19,000 Americans, men whose parents divorced before they turned 18 had

CHLOROGENIC ACID IN GREEN COFFEE BURNS FAT. 15 LB. LOSS MONTHLY!



Normally, I don't recommend "weight-loss" supplements, especially weight-loss supplements that claim "easy" weight loss or "fast" weight loss. As a nutritionist, I strongly believe that the key to weight loss is a healthy diet and exercise, but there are some incredible superfoods that can deliver an added boost. One superfood in particular, the green coffee bean, is creating major media buzz, and the research has me truly amazed.
What has me and the scientific community so excited about green coffee bean extract is that people don't have to do anything different when taking this food supplement. They don't need to exercise, and they don't need to diet; they just appear to lose pounds fast.

Green Coffee Extract, America's Hottest New Way To A Flat Belly:

Let's cut to the chase: The most recent study on green coffee

ተገኝወርቅ ጌቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ


   
አዲስ አበባ መጋቢት 18/2005 ኢትዮጵያዊው ተገኝወርቅ ጌቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔና የጉባዔዎች ማኔጅመንት ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ። አቶ ተገኝወርቅ መቀመጫቸው በኒው ዮርክ፣አሜሪካ ሆኖ በድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት ሆኖ በጄኔቫ፣በቪዬናና በናይሮቢ ከተሞች የሚገኙትን ሁለት ሺህ 200 ሠራተኞችን በበላይነት ይመራሉ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባን ኪ ሙን ኃላፊነቱ የተሰጣቸው አቶ ተገኝወርቅ በዋና መሥሪያ ቤቱ ያሉትን አንድ ሺህ ሁለት መቶ ሠራተኞችን በቀጥታ

Wednesday, March 20, 2013

Senator Flips Gay Marriage View

A conservative US senator who once opposed gay marriage and made the short list for Republican presidential candidate Mitt Romney's vice presidential pick has changed his stance after learning one of his sons is gay.
The reversal makes Ohio Senator Rob Portman the only Republican in his chamber to back gay marriage in the weeks before the US Supreme Court is set to weigh in on the high-profile issue.
Mr Portman discussed his change of heart in interviews with several media outlets. In an editorial published on Friday in The Columbus Dispatch, he said the decision came after much thought.
"I have come to believe that if two people are prepared to make a lifetime commitment to love and care for each other in good times and in bad, the government shouldn't deny them the opportunity to get married," he wrote.
As a member of the House of Representatives in 1996, Mr Portman supported the Defence of Marriage Act, which defines unions as solely between a man and a woman.
Mr Portman said his views on gay marriage began changing in 2011 when his now-21-year-old son, Will, told his parents he was gay and that it wasn't a choice but "part of who he was."
Rob Portman (R) campaigns with Mitt Romney in September 2012 Mr Portman said he and his wife, Jane, were very surprised but also supportive.
He said his son's sexuality forced him to reconsider gay marriage from a different perspective: That of a father who wants all three of his children to have happy lives committed to people they love.
Mr Portman told reporters Thursday that his previous views on marriage were rooted in his Methodist faith.
"Ultimately, for me, it came down to the Bible's

Tim Berners Lee Shares £1m Prize


British computer scientist and inventor of the World Wide Web, Tim Berners-Lee
Sir Tim Berners Lee was one winner of the first Queen Elizabeth Prize

A £1m prize has been handed to five engineers who developed the internet in recognition of their contribution to society.
Sir Tim Berners Lee, the British inventor of the world wide web, is among the winners of the inaugural Queen Elizabeth Prize for Engineering.
The prize has been created to raise the profile of engineering in British society, which the organisers feel is under-represented considering the country's legacy of technological innovation.
The other four winners; Robert Kahn, Vinton Cerf, Louis Pouzin and Marc Andreessen will

Facebook Worst For Trolling, Says Study


Bullied teenager
Teenage boys are particularly vulnerable to cyber bullying

Facebook is the worst social networking site for internet trolling, and bullying is now more prevalent online than anywhere else, a study has suggested.
Some 87% of teenagers who reported cyber abuse said they were targeted on Mark Zuckerberg's site, while around one fifth of youngsters were picked on by Twitter trolls, the report showed.
Those most frequently victimised were 19-year-old boys.
According to the report, 49% of those targeted by bullies were victimised off-line, while 65% of teenagers were subjected to abuse in cyberspace.
Only 37% of those who had experienced trolling

Lil Wayne Released From Los Angeles Hospital

Grammy-winning rapper Lil Wayne has been released from hospital and is returning home after a health scare, the president of his record label says.
Mack Maine, a rapper and the president of Young Money Entertainment - owned by Lil Wayne - made the announcement via Twitter late on Monday.
Lil Wayne and Snoop LionCelebrity website TMZ first reported that Lil Wayne, 30, was taken to Cedars-Sinai Medical Centre in Los Angeles on March 13 after suffering a series of seizures, and that the hip hop star spent several days recovering in intensive care.
He was first taken to hospital on

Diana's Dresses Sell At Auction For £800,000



A Catherine Walker dress worn by the late Princess Diana
This Catherine Walker dress sold for £108,000

The Victor Edelstein, off-the-shoulder design, in midnight blue velvet was successfully snared by an anonymous bidder who said he wanted to surprise his wife.
The Princess of Wales wowed both the British and US public when she was pictured being twirled around the dancefloor by the Hollywood star during the 1985 US visit.
Auctioneer Kerry Taylor said: "It was bought by a British gentleman who said he wanted to buy it as a surprise to cheer up his wife. I hope that the sale has really made someone's day."

Diana, Princess of Wales
One of the gown's was made for Diana's "lonely" 1992 trip to India
The dress was one of 10 of Diana's

National Bank of Ethiopia

The National Bank of Ethiopia was established in 1963 by proclamation 206 of 1963 and began operation in January 1964. Prior to this proclamation, the Bank used to carry out dual activities, i.e. commercial banking and central banking. The proclamation raised the Bank's capital to Ethiopian dollars 10.0 million and granted broad administrative autonomy and juridical personality. Following the proclamation the National Bank of Ethiopia was entrusted with the following responsibilities.
» To regulate the supply, availability and cost of money and credit.
» To manage and administer the country's international reserves.
» To license and supervise banks and hold commercial banks reserves and lend money to them.
» To supervise loans of commercial banks and regulate interest rates.
» To issue paper money and coins.
» To act as an agent of the Government.
» To fix and control the foreign exchange rates.

However, monetary and banking proclamation No. 99 of 1976 came into force on September 1976 to shape the Bank's role

Ethiopia

Ethiopia is a land of wonder and enchantment, a country with one of the richest histories on the African continent, a land of contrasts and surprises, of remote and wild places, home to cultured and friendly people who are descended from some of the world's oldest civilizations.

This is the land of the fabled Queen of Sheba, home of the Ark of the Covenant, the birthplace of coffee. 'Lucy: the world's oldest known almost-complete hominid skeleton, more than three million years old, was discovered here.

Ethiopia has so much to offer visitors: the Historic Route, covering the ancient town of Axum, with its amazing carved obelisks, Christian festivals and relics, including the Ark of the Covenant; Gondar, with its castles and palaces; Lalibela, with its remarkable rock-hewn churches; Negash, one of the earliest holy Muslim centres from the Prophet Muhammad Era with the Negash Amedin Mesgid; the walled Muslim city of Harar and Lega Oda, near Dire Dawa where you can see cave paintings considered to be thousands of years old.
    
Lake Tana, source of the Blue Nile, is the largest lake with 37 islands and

Konso Cultural Landscape

Konso Cultural Landscape is a 55 square km arid property of stone walled terraces and fortified settlements in the Konso highlands of Ethiopia. It constitutes a spectacular example of a living cultural tradition stretching back 21 generations (more than 400 years) adapted to its dry hostile environment. The landscape demonstrates the shared values, social cohesion and engineering knowledge of its communities. The site also features anthropomorphic wooden statues - grouped to represent respected members of their communities and particularly heroic events - which are an exceptional living testimony to funerary traditions that are on the verge of disappearing. Stone steles in the towns express a complex system of marking the passing of generations of leaders.
The cultural properties including the traditional stone wall towns (Paletea), ward system (kanta), Mora (cultural space), the generation pole (Olayta), the dry stone terracing practices (Kabata), the burial marker (Waka) and other living cultural practices are reasons for the precipitation of  the Konso cultural landscape to be listed on UNESCO  world heritage sites list. All the necessary requirements have completed including, field studies, data collections, nomination file/document and management plan of the Konso Cultural Landscape. 
Terrace: The Konso have adapted a terrace agricultural system and the core Konso area is characterized by extensive dry stone terraces. Theses terrace retain the soil from erosion and
create terrace saddles that are used for agriculture. The terraces are the main features of the Konso landscape and the hills are contoured by the dry stone terraces that could reach at some places up to 5m high. The terraces retention walls are built with heavier blocks at the base. The saddles that are prepared for agriculture are between four and eight meters wide at most places
The walled town (Paleta): The Konso live in dry stone walled towns (Paleta) located on high hills selected for their strategic and defensive advantage. The Knoso

links

የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን
ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን
የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት
ቢ ቢ ሲ
http://www.erta.gov.et/
http://www.bbc.com/
የዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል

History of the Senate

Flag waving in front of the U.S. Capitol domeFirst convened in 1789, the United States Senate continues to play a vital role in our democratic government.  Often called the greatest deliberative body in the world, the Senate is a place where every state has an equal say in crafting federal legislation.  It also has a unique role in ratifying treaties and confirming the President’s nominees to federal offices and judgeships.
The Senate, though, almost never was.  At the 1787 Constitutional Convention in Philadelphia, there was serious disagreement over how the states should be represented in Congress.  The largest of the thirteen original states desired a proportional system, in which the population of a state would determine the number of its representatives.  However, the smaller states, like Delaware, favored equal representation in Congress.  Following lengthy debate and deliberation, a compromise was reached, today known as the “Great Compromise.”  The Congress, it was decided, would consist of two houses, one based on proportional representation, the other based on the equality of states.  As a result, the House of Representatives favors the larger states, but smaller states like Delaware are equal in the Senate.
The Framers of the Constitution, once they had settled on the Senate’s creation, set out to

President Museveni On Homosexuality

President Yoweri Museveni has said the issue of homosexuality and lesbianism has been totally distorted leading to wrong public debate.
"In our society, there were a few homosexuals. There was no persecution, no killings and no marginalization of these people but they were regarded as deviants. Sex among Africans including heterosexuals is confidential," Museveni said.
"If am to kiss my wife in public, I would lose an election in Uganda. Western people exhibit sexual acts in public which we don't do here," he said, adding that, Africans do even punish heterosexuals who publically expose their sexual acts.
The president said what is new is the way Europeans and other Western people handle the issue of sexuality in general, including public flaunting which is a problem and luring young people into acts of homosexuality for money.
He said attempts to promote homosexuality as an alternative way of life has led to engagements in running battles with the church.
"You have a lot of room in your house, why don't you go there. Sex is a bilateral issue

Dr Admasu Tsegaye: AAU’s 10th president

Dr Admasu Tsegaye holds a BSc degree from Alemaya College of Agriculture and MSc and PhD degrees in Crop Ecology and Resource Conservation from Wageningen University, The Netherlands. Dr. Admasu has also participated in several international trainings in higher education including Transforming Tertiary Education for Innovation and Competitiveness, World Bank Institute Washington, DC, USA; Management of Higher Education Institutions, Galilee College, Israel; Change Agendas in Higher Education Institutions, Center for International Cooperation-Vrije University Amsterdam; and Higher Education Management Training, University of Warwick.

Dr Admasu started his research career in 1984 as an Assistant Research Officer at

Ethiopia Blocks Al Jazeera News Website

Paris — The website of Qatar-based news organisation Al Jazeera has been blocked in Ethiopia, raising questions over the country's commitment to press freedom, under the new leadership of prime minister.
According to reports and the website's users in Ethiopia, the English and Arabic websites of Al Jazeera have been inaccessible during the last six months.
An investigation by Al Jazeera indicated that traffic from Ethiopia to their English-language website plummeted from 50,000 hits in July 2012 to just 114 in September.
The Arabic website also saw a drop to almost zero in September, down from 5,371 in July last year.
The sharp decline in Al Jazeera's traffic data began in early August.
A blogger, speaking on condition of anonymity, alleged that Al Jazeera was targeted by Ethiopian censors after the news website began to give wider coverage over ongoing Muslim protests against the government's alleged "interference" in the affairs of the country's Islamic communities.
According to Ethiopia's last census in 2007 around 25 million (34%) of the Christian-dominated East African nation are Muslim.

Tuesday, March 19, 2013

“For me, trees have always been the most penetrating preachers. I revere them when they live in tribes and families, in forests and groves. And even more I revere them when they stand alone. They are like lonely persons. Not like hermits who have stolen away out of some weakness, but like great, solitary men, like Beethoven and Nietzsche. In their highest boughs the world rustles, their roots rest in infinity; but they do not lose themselves there, they struggle with all the force of their lives for one thing only: to fulfil themselves according to their own laws, to build up their own form, to represent themselves. Nothing is holier, nothing is more exemplary than a beautiful, strong tree. When a tree is cut down and reveals its naked death-wound to the sun, one can read its whole history in the luminous, inscribed disk of its trunk: in the rings of its years, its scars, all the struggle, all the suffering, all the sickness, all the happiness and prosperity stand truly written, the narrow years and the luxurious years, the attacks withstood, the storms endured. And every young farmboy knows that the hardest and noblest wood

I cannot go to school today"

“I cannot go to school today"
Said little Peggy Ann McKay.
"I have the measles and the mumps,
A gash, a rash and purple bumps.

My mouth is wet, my throat is dry.
I'm going blind in my right eye.
My tonsils are as big as rocks,
I've counted sixteen chicken pox.

And there's one more - that's seventeen,
And don't you think my face looks green?
My leg is cut, my eyes are blue,
It might be the instamatic flu.

I cough and sneeze and gasp and choke,
I'm sure that my left leg is broke.
My hip hurts when I move my chin,
My belly button's caving in.

My back is wrenched, my ankle's sprained,
My 'pendix pains each time it rains.
My toes are cold, my toes are numb,

I have a sliver in my thumb.

My neck is stiff, my voice is weak,
I hardly whisper when I speak.
My tongue is filling up my mouth,

I think my hair is falling out.

My elbow's bent, my spine ain't straight,
My temperature is one-o-eight.
My brain is shrunk, I cannot hear,

There's a hole inside my ear.

I have a hangnail, and my heart is ...
What? What's that? What's that you say?
You say today is .............. Saturday?

G'bye, I'm going out to play!”
Shel Silverstein

“The Road Not Taken

Two roads diverged in a yellow wood,
And sorry I could not travel both
And be one traveler, long I stood
And looked down one as far as I could
To where it bent in the undergrowth;

Then took the other, as just as fair,
And having perhaps the better claim,
Because it was grassy and wanted wear;
Though as for that the passing there
Had worn them really about the same,

And both that morning equally lay
In leaves no step had trodden black.
Oh, I kept the first for another day!
Yet knowing how way leads on to way,
I doubted if I should ever come back.

I shall be telling this with a sigh
Somewhere ages and ages hence:
Two roads diverged in a wood, and I—
I took the one less traveled by,
And that has made all the difference.”
Robert Frost

I crave your mouth

.“I crave your mouth, your voice, your hair.
Silent and starving, I prowl through the streets.
Bread does not nourish me, dawn disrupts me, all day
I hunt for the liquid measure of your steps.

I hunger for your sleek laugh,
your hands the color of a savage harvest,
hunger for the pale stones of your fingernails,
I want to eat your skin like a whole almond.

I want to eat the sunbeam flaring in your lovely body,
the sovereign nose of your arrogant face,
I want to eat the fleeting shade of your lashes,

and I pace around hungry, sniffing the twilight,
hunting for you, for your hot heart,
Like a puma in the barrens of Quitratue.”
Pablo Neruda

ጭንቄ ስመላለስ


ልጄ

ያየሁትን መከራ
ልነግርህ ብፈራ።
ጭንቄ ጣርያ ነክቶ
ልቤን ፍርሀት ሞልቶ።
ይወጣልኛል ብዬ የጻፍኩህ ዴብዳበ
ፖስት ፖርት ተፈት ሾ ንጹህ ነዉ ተብሎ ጭንቄተን እንዳነገበ
ከወራት በኃላ ደርሶታል እያለ ልቤ እያሰበ
እኔኑ ደረሰኝ የጻፍኩህ ዴብዳበ።

እና

ጥራት ይሉህ ይህ ነዉ
ምስጥረን የያዘዉ
የራሴ ዴብዳበ ለኔ የምመጣዉ።
                                xayouluma

Isık Abla

Isık Abla was born in Turkey. She was raised—and physically abused—in a Muslim home, only to escape into even deadlier abuse by a man she married.
Isık entered college when she was only sixteen and earned a bachelor’s degree in literature, followed by an advanced business degree. She worked in high-ranking executive positions for some of the largest corporations in Turkey and traveled extensively throughout Europe.
In 1996, she fled to America for her life from a violent husband. After years of struggle to start her career all over again in a foreign country and failing in many areas of her personal life, Isık went into intense depression.
She had a personal encounter with God on the day she was planning her suicide. That day, she received the supernatural healing and redemption of Jesus Christ.
From that moment on, her life remarkably changed  for the better. More doors were opened, and she was given a position as CFO, then as CEO, of North American operations for a European corporation. In the meantime, Isık served in many capacities as a minister of the Gospel and as an evangelist and public speaker. Isık started her second college to study Computer Science. After a while, she realized that God was calling her into full time ministry. She left college and went to Ambassador's Commission School of Ministry. Soon after her graduation, she became an ordained minister by WBWF.
In 2009, Isık began hosting a satellite TV program called Light for the Heart on the Kanal Hayat Turkish-language channel. After receiving tremendous response, two years later, Isık added a live call-in program that is simulcast on the Turkish and Farsi channels throughout the Middle East and Europe. These TV programs now deliver the message of love, healing, and freedom through Christ Jesus, reflecting on her own life experience.

Samsung Galaxy S4, Pope Francis elected and Michael Caine at 80 – The news in world records



Pope Francis today begins his first day as pontiff after yesterday being named as the new head of the Catholic Church.
The Argentine becomes the first Latin American and Jesuit pope and succeeds Benedict XVI following his shock resignation last month.
At 76 years of age, Francis is one of the oldest popes to be chosen, however, the record for the oldest pontiff at the time of his election remains with Clement X (Italy, b. Emilio Altieri 13 July 1590) who became pope on 29 April 1670 at the age of 79 years 290 days and crowned on 11 May that year. He died on 22 July 1676.

Coffee-powered truck sets speed record

UK engineer and conservationist Martin Bacon took the notion of having a caffeine boost to a whole new level last month after setting a new world record for the fastest coffee-powered vehicle.
Driving his 'Bean Machine' - a Ford P100 pick-up he has converted by installing a gassifier at the back of the truck - the 42-year-old managed to drive at an average speed of 105.451 km/h (65.536 mph) during a run at Woodford Airfield in Stockport, Greater Manchester.
The modification allows the vehicle to make use of coffee chaff pellets - the waste product from coffee production. These are heated in a charcoal fire where they break down into carbon monoxide and hydrogen.

Thursday, March 14, 2013

Princess Lilian of Sweden

AS BRIDAL couples go, they were hardly in the flush of youth. He was 64, with thinning hair and a tired, jowly face. She was 61, tiny, her hair silver, though her blue eyes were steady and her skin still clear. Instead of a wedding gown she wore a coat-dress in metallic blue, and carried lilies of the valley. On a cold, pale December day in 1976 in the little chapel in the royal palace of Drottningholm, before the King and Queen of Sweden, Prince Bertil slid the wedding ring on her finger and kissed her hand. And she, Lilian Craig, became a princess of Sweden and Duchess of Halland and, in Swedish eyes, an honest woman.
It was 33 years, more or less, since they had met. He always insisted their first meeting was at her 28th birthday party in 1943, at her flat in Bayswater in London, to which he had gone at someone else’s invitation carrying one white orchid for her. He tried to ask her out; she was too busy. They exchanged telephone numbers, all the same. She remembered a meeting earlier than that, at Les Ambassadeurs, a posh gambling club where she was a hostess. When she was told that the solid young man making spaniel’s eyes at her across the room was Prince Bertil of Sweden, then a naval attaché at the embassy, she pertly replied: “And I’m the Queen of Sheba.”

ዘ - ሴክሬት “እውነት”


“ዘ-ሴክሬት” ተብሎ በሀገራችን (ምናልባትም በአለም አቀፉ ደረጃ) በብዙ ኮፒ የተሸጠውን መጽሐፍ አላነበብኩትም፡፡ በብዛት ሲገዙ ሳይ የሚያስፈሩኝ መጽሐፍት አሉ፡፡ ምናልባት ብዛት እና ጥራት እንደማይጣጣሙ ስለማምን ይሆናል፡፡ ምናልባት፤ ብርሐን ውስጥ ጨለማ እንዲገባ የማልሻ “ጨለምተኛ” ስለሆንኩም ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ብዛት ጥራትን እንደሚያሸንፈው አውቃለሁ፡፡ የጀርመን ናዚ የሚሰራቸው ታንኮች በጣም ጥራት ነበራቸው፡፡ በአንዱ ጥራት ያለው ታንክ፣ አስር የሩሲያ ታንኮች በፍጥነት ማምረት ይቻላል፡፡ በመቻላቸው፤ ብዛት ጥራትን አሸነፈ፡፡

“ዘ - ሴክሬት” የጠራ ፍልስፍናም፣ መንፈሳዊ ዶክትሪንም ….የጠራ ሳይንስም አይደለም፡፡ ኳንተም ሜካኒክስ የሚመስል፣ “ቋንጣ” ሆኖ ያልከረመ፣ ያልደረቀ ነገር ነው፤ ለእኔ፡፡ ይኼንን መጽሐፍ ለማንበብ የቡርዧ መንፈሴ ስላልፈቀደ በአስረጂ ፊልም መልክ አግኝቼ ተመለከትኩት፡፡ አንድ ሰአት ከግማሽ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ፡፡
ሚስጥር ተብሎ የቀረበው ሃሳብ በአጭሩ እንደሚከተለው ነው:- “መልካም ወይንም Positive ምኞትን ወደ ህዋ ስትለቅ… ህዋው ለጠየቅኸው ነገር መልሱን ይሰጥሃል” ይላል ሚስጥሩ፤ በአንድ አረፍተ ነገር ተጠቅልሎ ሲቀርብ፡፡
በመቀጠል:- “ህዋ ማለት ከአላዲን ምትሀተኛ ፋኖስ ውስጥ እንደሚወጣው ጂኒ ነው” ይላል፡፡ “ጂኒው ያዘዝከውን የተመኘኸውን ይፈጽማል፡፡ Your wish is my command እያለ…”
ምኞት እንዴት በአንድ በኩል ገብቶ በሌላ በኩል ተግባር እንደሚሆን ለመግለጽ የሚያገለግላቸው ያ የፈረደበት ኳንተም ቲዎሪ ነው፡፡ ሞገድ (Wave) ቁስ አካል (Particle) ይሆናል እና ተገላቢጦሽ የሚለው መሰረታዊ “የቋንጣ” (ኳንተም በ’ኔ አማርኛ) እሳቤ ማለቴ ነው፡፡
ስለዚህ ምኞት ሞገድ ከሆነ ተግባር ሆኖ የሚመጣው ደግሞ ቁስ ሆነ ነው ነገሩ፡፡ “የፀሎት መልስ” ከማለት የተለየች አይደለችም፡፡ በዲጂታል ዘመን የተፈጠረች

ማሪ

“The Idiot” ከሚለው የፊዮዶር ዶስቶየቭስኪ ድርሰት ተቀንጭቦ የየቀረበ)
“…አሁን ሁላችሁም በከፍተኛ ጉጉት ተሞልታችሁ እንደምታዳምጡኝ ይሰማኛል፡፡” ሲል ሊዮን ኒኮላየቪች ንግግሩን ጀመረ፡፡ “ማለቴ የማጫውታችሁ ታሪክ እንደጠበቃችሁት ሆኖ ሳታገኙት ስትቀሩ በኔ መበሳጨታችሁ አይቀርም፤ …ቀልዴን አይደለም፡፡” አለ በፈገግታ እየገረመማቸው፡፡
“በጄኔቭ ጐዳናዎች ላይ ልጆች ሲጫወቱ መመልከት የተለመደ ትዕይንት ነው፡፡ በአራት አመት የጄኔቭ ቆይታዬ፣ እኔም አብዛኛውን ጊዜዬን ያሳለፍኩት ከልጆች ጓደኞቼ ጋር ነው፡፡ …እኔ ያረፍኩበት ቤት መንደር ነዋሪ ሕፃናት በአቅራቢያ ባለ ት/ቤት ይማሩ ነበር፡፡ እኔ በፍፁም አስተማሪያቸው አልነበርኩም፡፡ ጁልስ ቲቦት የተባለ መምህር ነበራቸው፡፡ በተለየ መንገድ አስተምሬያቸው ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን እንደ አስተማሪ እንዲያዩኝ አልፈልግም፡፡ ከነሱ ጋር ጊዜዬን ከማሳለፍ ውጭ ሌላ ምንም የምሰራው ነገር አልነበረኝም፡፡
…ለማወቅ የሚያጓጓቸውን ነገር ስነግራቸው አንድም ነገር ሳልደብቃቸው ነው፡፡ በኋላ ልጆቹ በዙሪያዬ እየከበቡ ከኔ አልለይ ስላሉ ወላጆቻቸውና የመንደሩ ሰው በሙሉ አለመጠን ይበሳጩብኝ ጀመር፡፡ በዚህም ምክንያት የት/ቤቱ ኃላፊ ዋና ጠላት ሆንኩ፡፡…ይገርማል በመላ ጄኔቭ ሰዎች እንደ ጠላታቸው የቆጠሩኝ በነዚህ ልጆች የተነሳ ነው፡፡ የግል ሃኪሜ ሺንድለር እንኳ ሳይቀር ጀርባውን አዙሮብኝ ነበር…፡፡ ነገር ግን ሰዎቹን እንደዚህ አለመጠን የረበሻቸውና ያስፈራቸው ነገር ምንድነው? አዎ ልጆች ሁሉም ነገር ሊነገራቸው ይችላል፡፡ አንድም ነገር ሳይቀር ሁሉንም ነገር መረዳት ይችላሉ፡፡ አንድም ሳይቀር ነገር ግን የማይሸፈነው እውነታ፣ ማለትም ትልልቆቹ ሰዎች፣ አባቶችና እናቶች፣ ስለልጆቻቸው የሚያውቁት እጅግ በጣም ጥቂት መሆኑ ሁልጊዜ ያስደነግጠኛል፡፡ ልጆች እድሜያቸው ገና ነው ወይም ነፍስ አላወቁም ተብሎ ነገሮችን ከፊታቸው ማሸሽ እጅግ ሊታዘንለት የሚገባ ያልታደለ አስተሳሰብ ነው!...ልጆች ሁሉንም ሲረዱ፣ አባቶቻቸው በእድሜአቸው ምክንያት ምንም እንደማይገባቸው ሲቆጥሯቸው በፍጥነት ማስተዋላቸውስ! ትልልቅና የበሰሉ ሰዎች እጅግ አስቸጋሪ በሚሉዋቸው ጉዳዮች ላይ እንኳን አንድ ልጅ በጣም ጥሩ አማካሪ ሊሆን እንደሚችል መገንዘብ ያቅታቸዋል፡፡…በመስኮትህ ላይ አርፎ በደስታና በሙሉ ልብ የሚመለከትህ አንድ ትንሽ ወፍ ስታይ ስሜትህን ከፊቱ ልትደብቅ አትችልም፤ ልታታልለው ብታስብ እንኳ ውስጥህ በሃፍረት ሲሸማቀቅ ይሰማሃል፡፡ በምድር ላይ ከወፍ የተሻለ ነገር ስላላየሁ፤ ልጆችን ወፎች እያልኩ እጠራቸዋለሁ…፡፡

“ነገር ግን እንደ እውነታው ከሆነ፣ በአጠቃላይ የምኖርበት መንደር ሰዎች በተለይ በአንድ አጋጣሚ እጅግ ተበሳጭተውብኝ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ የመምህሩ ቲቦትም ቅናትና ምቀኝነት ከቁጥጥሩ ውጭ ሆኖ ነበር፡፡ …በመጀመሪያ ህፃናቱ እርሱ የሚላቸውን አንድም ሳይሰሙ፣ እኔ የምነግራቸውን ግን እንዴት በቀላሉ እንደሚረዱት ሲያይ ጭንቅላቱን በማነቃነቅ እጅግ ይገረም ነበር፡፡ ትንሽ ቆይቶ፣ እኔም ሆንኩ እሱ ምንም ነገር ልናስተምራቸው እንደማንችልና ይልቁንም እነሱ እኛን (ትልልቆቹን) የሚያስተምሩ እንደሆኑ በነገርኩት ጊዜ ግን ይስቅብኝ ጀመር፡፡ ህይወቱን ከልጆች ጋር ያሳለፈ ሰው ሆኖ ሳለ፣ ምን እንደሚያስቀናውና ለልጆቹ የኔን ተራነት የሚያወሱ ታሪኮችን እንዴት ሊያወራ እንደቻለ በፍፁም ያልገባኝ ነገር ነው፡፡
የነፍስ ቁስለት የሚታከመው በልጆች መንፈስ ነው…፡፡ …አስታውሳለሁ፣ በህይወቱ በአጠቃላይ እጅግ የተከፋ አንድ ታካሚ ወደ ሺንድለር ክሊኒክ ይመጣ ነበር፡፡ በምድር ላይ ታይቶ እማይታወቅ አስቀያሚ እጣ ነው፡፡ ወደ ክሊኒክ የመጣውም በሽታው እንደ እብደት ተቆጥሮ የባለሙያውን ክትትል ፍለጋ ነው፡፡ እንደኔ አስተያየት ግን ታካሚው ፈጽሞ የአዕምሮ ችግር አልነበረበትም፡፡ ነገር ግን በከባድ ውጥረት የሚሰቃይ ሰው ነበር፡፡ …በቃ! የሱ ጉዳይ ይኸው ነው፡፡ በመጨረሻም እነዚህ ልጆች ለርሱ ምን ማለት እንደሆኑ ብታውቁ ኖሮ…! ስለዚህ ሰው በሌላ ቀን ሰፋ አድርጌ አጫውታችኋለሁ፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እንዴት እንደጀመረ ልንገራችሁ፡፡
በመጀመሪያ ልጆቹ አልወደዱኝም ነበር፡፡ ከሰውነቴ መግዘፍ በላይ ራሴን የማልንከባከብ እጅግ ግድየለሽ ነበርኩ፡፡ የመልክም መስህብ እንደሌለኝ አውቃለሁ፡፡ በገዛ ሀገራቸው መጤ መሆኔም ሌላ የማልክደው ሃቅ ነው፡፡
በመጀመሪያ እየተጠቋቆሙ ይስቁብኝ ነበር…ማሪን በድብቅ ስስማት ካዩኝ በኋላ ግን ድንጋይ ይወረውሩብኝ ጀመር፡፡ አንዴ ብቻ ነበር የሳምኳት…ምን ያስቃችኋል አትሳቁ እንጂ፡፡” በሚያዳምጡት ከንፈር ላይ የሚመጣውን ፈገግታ ለማየት የመጨረሻዎቹን ዓረፍተ ነገሮች በፍጥነት ነበር የተናገራቸው፡፡ “ጉዳዩ በጭራሽ የፍቅር አልነበረም፡፡ ምን ያህል ያዘነችና የተከፋች ፍጥረት መሆኗን ብታውቁ ኖሮ፤ ሁላችሁም እኔ በዚያን ጊዜ እንደተሰማኝ አይነት ሃዘን ታዝኑላት ነበር፡፡ ከአሮጊቷ እናቷ ጋር እኔ በምኖርበት መንደር ትኖር ነበር፡፡ እድሳት የሚያስፈልገው አንድ ትንሽ አሮጌ ጐጆ ለሁለት ከፍለው፣ በአንደኛው መስኮት በኩል አሮጊቷ የጫማ ክሮች፣ ትንባሆና ሳሙና ትነግድ ነበር፡፡ አሮጊቷ ምንም ጥቅም የሌላት መናኛ ሴት ነበረች፡፡ ለምሳሌ ሁልጊዜ አንድ ቦታ ቆማ እንቅስቃሴ ካለማድረጓ የተነሳ እግሯ አብጦ ያስቸግራት ነበር፡፡ ማሪ ቀጭንና ደካማ የሃያ አመት ሴት ልጇ ነች፡፡ በቀን በቀን ከቤት እቤት እየዞረች ቤት ለመጥረግና ለመወልወል፣ ግቢ ለማጽዳት እና ከብት ለማገድ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ስምምነት ካደረገችላቸው ቤተሰቦች ጋር እየሰራች ምግቧንና ጥቂት ገንዘብ ታገኛለች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በመንደሩ የሚያልፍ ፈረንሳዊ ነጋዴ አስኮብልሎ ከወሰዳት በኋላ ራቅ ያለ የማታውቀው ሃገር ላይ ጥሏት ጠፋ፡፡ ልብሷ እላዩዋ ላይ ተበሳጥሶና የጫማዋ ሶል ተበሳስቶ፣ የምትበላውን ከመንገደኛ እየለመነች እንደምንም ቤቷ ደረሰች፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል በእግሯ ተጉዛ፣ በየመንገዱ እያደረች በመምጣቷ ብርድ መቷት በሃይል ታስል ነበር፡፡ እግሮቿ በመቧጠጣቸው የተነሳ ቆዳዋ ተገሸላልጦ፣ እጆቿም በልዘውና አብጠው ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ ግን…በፊት ያልነበረ ውበት ለብሳ የበለጠ ቆንጆ ሆነች፡፡ አይኖቿ ብቻ…ለስላሳ፣ ደግና ንፁህ ነበሩ፡፡ ከብዙ ጊዜ በፊት…በስራ ላይ እያለች፣ በድንገት በከፍተኛ ድምጽ መዘመር በመጀመሯ፣ አብረዋት የነበሩ ሰዎች ምን ያህል እንደተገረሙና እንዳውካኩ ልረሳው አልችልም፡፡ ሁሉም “ማሪ ዘፈነች፡፡ ማሪ ዘመረች” እያለ ሲተራመስ ወድያውኑ መዝሙሩን አቋርጣ መናገር አቆመች፡፡ በነዚያ ጊዜዎች ሰዎች ለርሷ እጅግ ርህሩህ ነበሩ፡፡ ታማና ተዋርዳ ስትመጣ ግን አንድም ያዘነላት ሰው አልነበረም፡፡ ሰዎቹ እጅግ ጨካኝና አስከፊ ነበሩ፡፡

“እርግዝና ...እጢን ይከላከላል”

ዶ/ር እስክንድር ከበደ
እርግዝና ሲታሰብ ብዙ ጥንቃቄዎችን ማድረግ እንደሚገባ በተለያዩ ጥናታዊ ስራዎች ተጠቁሞአል፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ጠበብት የሚመክሩት በማንኛውም ወቅት እናቶች የህኪም ምክር እንደሚያስፈልጋቸው ሲሆን በተለይም ወደ እርግዝናው ከመገባቱ በፊት አስቀድሞውኑ የጤና ክትትል ማድረግ ተገቢ መሆኑንም ነው፡፡ አንድ ችግር ከመከሰቱ አስቀድሞ ከጤና ተቋማት በመገኘት ሁኔታውን በማማከር መፍትሔ ማግኘት ይቻላል ፡፡ በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በእርግዝና ወቅት ችግር ሊያስከትሉ ስለሚችሉ እጢዎች ጉዳይ ነው፡፡ ዶ/ር እስክንድር ከበደ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ፋክልቲ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ክፍል ኃላፊ ለጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፡፡
ኢሶግ፡ የማህጸን እጢ ሲባል አይነቱ እንዴት ይገለጻል?
ዶ/ር፡ የማህጸን እጢ ሲባል የተለያዩ አይነት ናቸው በብዛት በሴቶች ላይ

መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...

“የጥናት ቡድኑ አስራ ሁለት የሚሆኑ የቀን ጭፈራ ቤቶችን ለመመልከት የበቃ ሲሆን ከጭፈራ በተጨማሪም ሲጋራ ማጨስ ፣መሳሳም ... ጥንድ ጥንድ እየሆኑ ወደጉዋሮ በመውጣት ለወሲብ ክፍሎችን መከራየት... በወንበር ፣በአግዳሚ ወንበር፣ ሶፋ፣ መሬት ...ምንም ቦታ ሳይመርጡ ኃላፊነት በጎደለው መልኩ የየራሳቸውን ስሜት ለማርካት ወሲብ ይፈጽማሉ፡፡ በጭፈራ ቤቶች አካባቢ መኪና ውስጥ ጫት ይዘው የሚቀመጡ ወንዶች ሴት ሕጻናቶቹ ከጭፈራው ቤት ሲወጡ ጠብቀው ለወሲብ አገልግሎት ይዘዋቸው ይሄዳሉ” አቶ ስንታየሁ ደመቀ...የጥናቱ አስተባባሪ
መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...በወጣቶችና ሰቶች ላይ እያስከተሉት ያለውን አሉታዊ ተጽእኖ ለይቶ ለማወቅ እንዲረዳን ተገቢው እርምጃ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ እንዲወሰድ ለማስቻል የአዲስ አበባ ሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከሌሎች ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ጋር በመተባበር ጥናት አድርጎ ይፋ አድርጎአል፡፡
በዚህ እትም የለሊት እና የእራቁት ጭፈራ ቤቶችን

“በጣም በሚያሳዝንና በሚዘገንን ሁኔታ... ወሲብ...”

“በጣም በሚያሳዝንና በሚዘገንን ሁኔታ... ወሲብ...”
ባህል እንደኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር መዝገበ ቃላት 1993 የህብረተሰብ አኑዋኑዋር ዘዴ፣ ወግ ፣ልምድ ፣እምነትና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት የመግባብያ ቋንቋ ፣አመጋገብና አለባበስ ስርአት፣ የስራ ልምድና የአኗኗር ፍልስፍና ዘይቤዎች መስመራቸውን ጠብቀው እንዲሄዱ የሚደረግበት የጋራ መግባባት ነው፡፡
ልማድ ማለት አንድ ሁኔታ ወይም ሁነት ሆን ተብሎም ይሁን በአጋጣሚ በተደጋጋሚ በአንድ ግለሰብ ወይም ማህበረሰብ ሲከወን ወይም ሲነገር ለዚያ ሁኔታ የሚሰጥ ስያሜ ነው ፡፡ ልማድ በመነገር ፣በመደረግ ፣በመገለጽ እና በመከወን የሚተላለፍ በዘር ፣በቀዬ በክልል፣ በስራ ፣በሀይማኖት ፣በጾታ ወይንም በእድሜ ተለይተው ሊቆሙ ለሚችሉ ቡድኖች መታወቂያ ነው፡፡ ምንጭ - መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...በወጣቶችና ሰቶች ላይ እያስከተሉት ያለው አሉታዊ ተጽእኖ/ህዳር2004/
የአዲስ አበባ ሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ

Traditional Ethiopian Food and Drink I

INJERA is made from a cereal grain that is unique to Ethiopia and is known as tef. The tef is milled into flour and made into a batter with water. The batter is left to ferment for at least 3 days. When the batter is ready, it is poured on to a large flat oven and allowed to cook. The result is a large, spongy, pancake with quite a sour flavour. It is served with wat
WAT is the Ethiopian national dish. It is a hot spicy stew, which is served with injera. There are many varieties of wat e.g. chicken, beef, lamb, vegetable, lentil and ground split pea. All are stewed with a hot spice called berbere. The wat is served by placing it on top of the injera, which is served in a mesob (large basket tray).The food is eaten with the fingers by tearing off a piece of injera and dipping it in the wat.
KITA is a traditional bread made from wheat flour, salt and water. It does not need fermentation time. It is cooked on the large injera oven. It is best eaten fresh on the day it is made.

BUNA (coffee) is the favourite drink of many Ethiopians. It is drunk in a unique and traditional way called the ‘coffee ceremony’. The coffee beans are roasted over charcoal, then ground and placed in a Jebana (coffee pot) with boiling water. When ready, it is served to people in small cups, up to three per ceremony. The first cup is called ABOOL, the second TONA, and the third BEREKA. This is a social ceremony and will last for at least an hour
TEJ is a mead-like drink made from honey. It usually comes in three strengths ranging from non- alcoholic to very alcoholic. The medium and strong varieties also include barley or maize and hops. The medium strength is a pleasant, slightly alcoholic drink. 

TELLA is a local beer.  It comes in 3 types, ZILEL, which is made from barley, maize or sorgum, CORAFE, which is made from lightly roasted barley, and LIFTER, which is made from well roasted barley or sorgum and is darker in colour. They all contain hops. It is traditionally drunk on major religious festivals, saints’ days and weddings.
There is opportunity at Ben Abeba to sample all traditional food and drink.

           ACTIVITY                     TIME                 COST

Demonstration of injera          11.00 am daily       100 Birr
making and sample taste

Participation in traditional      3.00 pm daily         100 Birr
coffee ceremony

Ethiopian evening with          On offer at least       300 Birr
traditional food, drink,        2 evenings per week
music and dancing.
.
Injera and a selection of wats will be on the lunch and dinner menu every day.

Tej and tella will be available at the bar.
TEF is a member of the grass genus Eragrostis, or lovegrass. It is unique to Ethiopia. It grows in many areas, but is not an easy grain to harvest as the weight of the grain bends the stem to the ground. Fortunately for Ethiopians, who depend on Tef Injera as a staple food, it has a particularly high nutritional value. It contains two to three times the amount of iron of wheat or barley. It also has a higher content of Calcium and the other essential minerals. It contains 14% protein, 3% fat and 81% complex carbohydrates. Tef is the only grain to have symbiotic yeast. Like grapes, the yeast is on the grain and no yeast needs to be added in the preparation of Injera.
BERBERE is made from dried red peppers, herbs, spices, dried onions, dried garlic and salt.
 

ሥነ-ምግባር በሃይማኖት ወይስ በፍልስፍና?

ማህበረሰብ ከሌለ ወግና ስርዓት አይኖርም፡፡ ወግና ስርዓት ከሌለ ደግሞ ነውር ወይም ክብር አይኖርም፤ ሥነ-ምግባር ደግሞ በማህበረሰብ ውስጥ ተቀባይነት ያለውንና የሌለውን ድርጊት መለየትና ነውር የሆነውን ድርጊት የማስወገድ ሂደት ነው፤ ስለሆነም ለማህበረሰባዊ ስነ ምግባር (morality) መከሰት የመጀመሪያው ቅድመ ሁኔታ የማህበረሰብ መገኘት ነው፡፡ ለምሳሌ አንድ ግለሰብ ባዶ ቤት ውስጥ ሙሉ ቀን ራቁቱን ቢዘዋወር ምንም ነውር የለውም፤ ነገር ግን ያው ግለሰብ ለአንድ ደቂቃ ያህል ከተማ ውስጥ እርቃኑን ቢዘዋወር እንደ “ነውረኛ” ወይም “እብድ” መቆጠሩ አይቀሬ ነው፡፡ በሌላ በኩል ታላቁ አትዮጵያዊ ጸሐፊ ከበደ ሚካኤል በግጥማቸው “ጽድቅና ኩነኔ ቢኖርም ባይኖርም፤ ከክፋት ደግነት ሳይሻል አይቀርም” ብለዋል፡፡
ወግና ስርዓት፣ ነውርና ክብር ስለክፋትና ደግነት፣ ጥሩነትና መጥፎነት፣ እንዲሁም ስለ ስነ ምግባር ጽንሰ ሃሳቦች ትክክለኝነትና ስህተትነት ምንነት፣መስፈርትና አስፈላጊነት የመሳሰሉትን ሃሳቦች የሚያጠና ዓቢይ የፍልስፍና ዘርፍ ሥነ-ምግባር (Ethics) ይባላል፡፡ ሥነ ምግባር “አንድን ድርጊት ጥሩ ወይም መጥፎ ብለን የምንመዝነው ከምን አንጻር ነው?” የሚል መሰረታዊ

ስትሠራ እንጂ ስታስብ መሳሳት የለብህም

“የማይሠራ ሰው አይሳሳትም” የሚለው አባባል የሰው ልጅ በስራ ላይ ሳለ ስህተት ቢፈጽም እንኳ ሰብዓዊ ባህርይ ነውና ከስህተቱ እንዲማር መምከር እንደሚገባ እንጂ በአግራሞት የሚታይ ጉዳይ እንዳልሆነ የሚያስተምር ነው፡፡ ነገር ግን በስራው ላይ የተፈጠረው ስህተት ከተግባር ሳይሆን ከተሳሳተ አስተሳሰብ የመነጨ ከሆነ ነገሩ የከፋ ይሆናል፤ ምክንያቱም በአስተሳሰቡ ላይ ህጸጽ ያለበት ሰው የሚሰራው ወይም የሚናገረው ሁሉ ስህተት ስለሆነና ለእርሱ ለባለቤቱ ግን ስህተቱ ሁሉ ትክክል ስለሚመስለው በቀላሉ እውነት ላይ ለመድረስ ወይም ትክክለኛ ስራ ለመስራት እጅግ በጣም ከባድ ይሆንበታልና፡፡
የሚናገሩና የሚጽፉ ሰዎች ስለትክክለኛ አስተሳሰብ ምንነት ባለማወቅ ወይም እያወቁ ሌሎችን ለማታለል በማሰብ የአስተሳሰብ ህጸጾችን (ፋላሲ) ሊፈጽሙ ይችላሉ፡፡ እነዚህ ህጸጾች በቅዱሳት መጻህፍት አረዳድና አተናተን፣ በቴሌቪዥንና ሬዲዮ የማስታወቂያ ቋንቋ፣ በጥናትና ምርምር ስራዎች፣በፖሊስ ምርመራና በፍርድ ቤት ችሎት ሂደት፣ በታላላቅ ስብሰባዎችና ክርክር መድረኮች፣ በአሰሪና ሰራተኛ የስራ ምልልስ እንዲሁም በግለሰቦች የዕለት ተዕለት ተግባቦታዊ ምልልስና በመሳሰሉት ማናቸውም የህይወት መድረኮች ላይ ሊፈጸሙ ይችላሉ፡፡
አሪስጣጣሊስና ከእርሱ በኋላ የተነሱ የትክክለኛ አስተሳሰብ ጠበብት፣ የአስተሳሰብ ህጸጾችን በተለያዩ

የአምላክን መኖር በፍልስፍና ማረጋገጥ ይቻላልን?

አንዱ መልካም ነገር ከሌላው መብለጡ ግድ ከሆነና ከላይ የተመለከትናቸው ነገሮች መልካምነት አንጻራዊ ነው ከተባለ ከመልካም ነገሮች ሁሉ የላቀ መልካም የሆነ፣ ለመልካምነቱ አቻ የሌለው መልካምነቱም ከራሱ የመነጨ (Intrisitic) አንድ አካል አለ ብሎ መደምደም አመክኗዊ ይሆናል፡፡ መልካም ነገሮች ሁሉ እንደሚወደዱ ሁሉ ይህ የመልካሞች ሁሉ መልካም (Supreme Good) የሆነ ታላቅ አካል ከመልካሞች ሁሉ የበለጠ ሊወደድ ይገባል ማለት ነው፡፡
የሚታየውንና የማይታየውን ዓለም (universe) ካለመኖር ወደ መኖር ያመጣ፣ የሚቆጣጠር፣ ከሰው ልጆች እውቀትና ኃይል በላይ የሆነ አምላክ (God) የሚባል ላዕላይ ነገር (Being) የመኖሩ ወይም ያለመኖሩ ጥያቄ የዓለም ጠቢባንን ለበርካታ ዘመናት ሲያስጨንቅ የሰነበተና ዛሬም ድረስ ብዙዎችን በማወዛገብ ላይ የሚገኝ ዓቢይ ጥያቄ ነው፡፡ ለመሆኑ አምላክ አለ? መኖሩን ወይም አለመኖሩን ማረጋገጥ ይቻላል? እንዴት? በእምነት ብቻ? በፍልስፍና ? በሳይንስ? በእምነትና በፍልስፍና? መልሱ እንደየዘመናቱና እንደየመላሾቹ ግለሰቦች ማንነት ሃማኖታዊ፣ ሳይንሳዊ ወይም ፍልስፍናዊ መልክ ሊኖረው ይችላል፡፡
ሃይማኖታዊው ምላሽ የአምላክን ህልውና በቅዱሳት መጻህፍት

ትክክለኛ አስተሳሰብ ሲኖርህ ትክክለኛ ሰው ትሆናለህ

ለቃላት ትክክለኛና ጥርት ያለ ትርጉም ለመስጠት ብሎም የቃላትን ብዥታና (vagueness) አሻሚነትን (ambiguity) ለማስወገድ ለእያንዳንዱ ቃል በተለያየ አውድ ውስጥ የሚኖረውን ብያኔ በትክክል መረዳትና እያንዳንዱንም ቃል በተገቢውና በትክክለኛ ቦታ ብቻ መጠቀም እንደሚገባ የቋንቋ ፍልስፍና ሊቃውንት ያስተምራሉ፡፡ ለምሳሌ “ደረቅ እንጀራ አለ” እና “ለምለም እንጀራ አለ” የሚሉትን በአዲስ አበባ እና በሐዋሳ ከተሞች የተለመዱ ሁለት የእንጀራ ሽያጭ ማስታወቂዎችን የቃላት አጠቃቀም ትክክለኝነትን ብናነጻጽር “ደረቅ እንጀራ” የሚለው ቃል “ድርቆሽ እንጀራ” የሚለውንም ትርጉም በውስጡ ስለሚይዝ የበለጠ አሻሚ (ambigious) ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
የእስራኤሉ ንጉስ ዳዊት የሚሞትበት ቀን በቀረበ ጊዜ ልጁ ሰሎሞንን ያዘዘው ዋነኛ ትእዛዝ “ሰው ሁን” የሚል እንደነበር በመጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ እናነባለን፡፡ ሰው ሆኖ ከተፈጠረ በኋላ ሰው ሁን ተብሎ መታዘዙ ሰው መሆን በስጋና በደም ጸንቶ ከመንቀሳቀስ የዘለለ መለኪያ እንዳለው የሚያስረዳ ነው፡፡ ታላቁ የግሪክ ፈላስፋ አሪስጣጣሊስ “ማሰብ የሰውነት መገለጫ ነው” ሲል ደግሞ አንዱ መስፈሪያ ማሰብ (thinking) መሆኑን ይመሰክራል፡፡ “ማሰብ የሰውነት መገለጫ ነው” በሚለው ዓረፍተ ነገር የተስማማ ሰው “ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ደግሞ ትክክለኛ ሰው ነው” የሚለውን ዓረፍተ ነገር እውነትነትም በአመክንዮ መርህ መቀበል ይኖርበታል፡፡ በርግጥም ሁሉም ሰዎች ማሰባቸው እውነታ ቢሆንም ሁሉም ሰዎች በትክክል ማሰባቸው ግን በጥያቄ ምልክት መቀመጥ የሚገባው ጉዳይ ነው፤ ምክንያቱም በህጸጽ የተሞላ አስተሳሰብ ያላቸው በርካታ ሰዎች ህጸጾቻቸውንና የተሳሳተ ድምዳሜያቸውን በየደቂቃው በንግግራቸውም ሆነ በጽሁፋቸው ሲገልጹ ይስተዋላሉና፡፡ ለመሆኑ ትክክለኛ አስተሳሰብ ምንድን ነው?
ትክክለኛ አስተሳሰብ (correct thinking) በአመክንዮ ላይ ተመስርቶ ድምዳሜ የሚሰጥበት የአስተሳሰብ ስልት ነው፡፡ በእንግሊዝኛው (Logic) የሚል ስያሜ የተሰጠው ይህ ሃሳብ ሎጎስ (logos) ከሚለው የግሪክ ቃል የመጣ ሲሆን የትክክለኛ አስተሳሰብ ጥበብ የሚል ትርጉም ያዘለ ነው፡፡
ትክክለኛ አስተሳሰብ የሚከተለው የራሱ የሆነ ቀመር አለው፡፡ የመጀመሪያው መሰረታዊ የትክክለኛ አስተሳሰብ ቀመር ማሳመኛ አንቀጽ (argumnet) ይባላል፡፡ አንድ ማሳመኛ አንቀጽ እርስ በርሳቸው የተሳሰሩ አንድ ወይም ከአንድ በላይ እውነት ወይም ሀሰት ሊባሉ የሚችሉ ዓረፍተ ነገሮችን ወይም ማስረጃዎችን (premises)፤ እንዲሁም ከእነዚህ ማስረጃዎች የመነጨ አንድ መደምደሚያ ዓረፍተ ነገር (conclusion) ሊኖረው ይገባል፡፡
ትክክለኛ የአስተሳሰብ ቀመር ማንኛውንም ፍልስፍና ለመረዳትም ሆነ ለመስራት የምንገለገልበት የፍልስፍና ቋንቋ ነው፡፡ በዚህ ቀመር የሚመነጨው ድምዳሜ ፍጹማዊ (deductive) ወይም ምናልባታዊ (inductive) መልክ ሊኖረው ይችላል፡፡
ፍጹማዊ የሚባለው ቀመር የማሳመኛ አንቀጹ ድምዳሜ ከቀረበው ማስረጃ በፍጹም እርግጠኝነት (certainity) የመነጨ ሲሆን ነው፡፡ ይህም አንድ ሰው ባቀረበው ማሳመኛ ውስጥ የዘረዘራቸው ማስረጃዎች በሙሉ እውነት ከሆኑ ከዚህ የመነጨው ድምዳሜ በምንም መንገድ ሀሰት ሊሆን አይችልም፡፡ በሂሳብ ስሌት፣ በብያኔ ወይም በሲሎጂዝም ላይ ተመስርቶ የሚሰጡ ድምዳሜዎች የፍጹማዊ ድምዳሜ ማሳያዎች ናቸው፡፡ ለምሳሌ “ኢትዮጵያውን በሙሉ ብርቱ የሀገር ፍቅር ስሜት አላቸው”፤ እና “አቶ ኦንጋዬ ኢትዮጵያዊ ናቸው”፤ የሚሉት ሁለት የማስረጃ ዓረፍተ ነገሮች “እውነት” መሆናቸውን ካረጋገጥንና ከዚህም “አቶ ኦንጋዬ ብርቱ የሀገር ፍቅር ስሜት አላቸው” የሚል መደምደሚያ ላይ ብንደርስ በመደምደሚያ ስለቀረበው ዓረፍተ ነገር እውነትነት መናገር ያለብን በፍጹም እርግጠኝነት እንጂ በምናልባት አይደለም ማለት ነው፡፡
በሌላ በኩል በማሳመኛ አንቀጹ መደምደሚያ ላይ የተቀመጠው ዓረፍተ ነገር ከቀረቡት ማስረጃዎች በምናልባት (probability) የመነጨ ማሳመኛ ምናልባታዊ (Inductive) ቀመር ተከትሏል ይባላል፡፡
ይህም ማለት በማሳመኛው አንቀጽ ውስጥ በማስረጃነት የቀረቡት ዓረፍተ ነገሮች በሙሉ እውነት መሆናቸውን ብናረጋግጥ እንኳን ከማስረጃዎቹ የመነጨው መደምደሚያ እውነት ወይም ሀሰት የመሆኑ ጉዳይ በምናልባት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡
በትንበያ፣ በምስስሎሽ፣ በምልክት፣ እንዲሁም በምክንያትና በውጤት ትስስር ላይ ተመስርተው የሚቀርቡ ማሳመኛዎች የምናልባታዊ አስተሳሰብ ቀመርን መርህ የተከተሉ ናቸው፡፡ ለምሳሌ “አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ አስር ክፍለ ከተማዎች ይገኛሉ፡፡” እና “በየካ፣ በቦሌ ፣በጉለሌ፣ በኮልፌ ቀራንዮና በአቃቂ-ቃሊቲ ክፍለ ከተማዎች ውስጥ ተፈጥሯዊ የመናፈሻ ስፍራዎች (Parks) ይገኛሉ” የሚሉት በማስረጃነት የቀረቡ ዓረፍተ ነገሮች እውነት እንደሆኑ ካረጋገጥንና ከዚህም ተነስተን “በተቀሩት አምስት ክፍለ ከተማዎች ውስጥም እንዲሁ ተፈጥሯዊ የመናፈሻ ስፍራዎች (Parks) ይገኛሉ” የሚል መደምደሚያ ላይ ብንደርስ በመደምደሚያ ስለቀረበው ዓረፍተ ነገር እውነትነት መናገር ያለብን በምናልባት እንጂ በፍጹም እርግጠኝነት አይደለም ማለት ነው፤ ምክንያቱም ስለቀሩት አምስት ክፍለ ከተማዎች ይዞታ በማሳመኛ አንቀጹ የቀረበ ግልጽ ማስረጃ ስለሌለና ድምዳሜውን የምናመነጨው በይሆናል ስለሆነ ነው፡፡
ከህጸጽ የጸዳና ትክክለኛ አስተሳሰብ ያለው ሰው ጥርት አድርጎ የማሰብ አቅም ይኖረዋል፡፡ ጥርት አድርጎ የሚያስብ ሰው ደግሞ ጥርት ያለና ትክክለኛ ቋንቋ ይናገራል፡፡ ትክክለኛ ቋንቋና ትክክለኛ አስተሳሰብ የተቆራኙ ናቸው፡፡ ማለትም ፍልስፍና ያለ ቋንቋ ሊገለጽ አይችልም፤ ቋንቋም በፍልስፍና ካልተቃኘ ጥርት ያለና ትክክለኛ ሊሆን አይችልም፡፡
ትክክለኛ አስተሳሰብ ሊመጣ የሚችለው በማንኛውም ቋንቋ ውስጥ የሚገኙ ቃላትን ትክክለኛ ፍቺና ብያኔ አውቆ በተገቢው ቦታ ላይ ብቻ መጠቀም ሲቻል ነው፡፡ ቀደምት የግሪክ ፈላስፎች ፍልስፍናቸውን የጀመሩትም በዚሁ የቃላት ፍቺ ነበር፡፡ ለምሳሌ የአፍላጦን መምህር ሶቅራጥስ (dialectic) ተብሎ በሚታወቀው የፍልስፍና ዘዴው በጥያቄና መልስ ከበርካታ ሰዎች ጋር በሚያደርገው ምልልስ የሥነ-ምግባር ጽንሰ ሃሳቦችን ትክክለኛ ብያኔና ምንነት ጥርት አድርጎ ለማወቅና ለማሳወቅ ከፍተኛ ትግል ያደርግ እንደነበር ከምዕራባውያን የፍልስፍና ታሪክ እንማራለን፡፡ ሶቅራጥስ ተማሪዎቹ ፍትህ፣ ፍቅር፣ ጀግንነት፣ ትዕግስት የመሳሰሉት የስነምግባር ቃላት ትርጉም በራሳቸው ተመራምረው እንዲደርሱበት በነበረው ከፍተኛ ፍላጎት አንጻር የቃላቱ ፍቺ ነው ብለው የሚሰነዝሩትን ምላሽ ጎዶሎነት ወይም ስህተት በአመክንዮ ያሳያቸውና የተሻለና የመጨረሻውን ትክክለኛ ብያኔ እንዲፈልጉ ያበረታታቸው ነበር፡፡
ከዚህም ባሻገር የጥያቄና መልስ ተሳታፊዎቹ የሶቅራጥስን ተቋቁሞ (defense) መከላከል ሲያቅታቸውና ለቀረበው ቃል አንድ የተለመደ ፍቺ እንዲነግራቸው ሲጠይቁት በማህበረሰብ አስተሳሰብ (communal thinking) ላይ ጥገኛ እንዳይሆኑና በግል ፍልስፍና (individual thinking) መኖርን እንዲማሩ “የማውቀው አለማወቄን ብቻ ነው” የሚል መልስ ይሰጣቸው ነበር፡፡
ለቃላት ትክክለኛና ጥርት ያለ ትርጉም ለመስጠት ብሎም የቃላትን ብዥታና (vagueness) አሻሚነትን (ambiguity) ለማስወገድ ለእያንዳንዱ ቃል በተለያየ አውድ ውስጥ የሚኖረውን ብያኔ በትክክል መረዳትና እያንዳንዱንም ቃል በተገቢውና በትክክለኛ ቦታ ብቻ መጠቀም እንደሚገባ የቋንቋ ፍልስፍና ሊቃውንት ያስተምራሉ፡፡ ለምሳሌ “ደረቅ እንጀራ አለ” እና “ለምለም እንጀራ አለ” የሚሉትን በአዲስ አበባ እና በሐዋሳ ከተሞች የተለመዱ ሁለት የእንጀራ ሽያጭ ማስታወቂዎችን የቃላት አጠቃቀም ትክክለኝነትን ብናነጻጽር “ደረቅ እንጀራ” የሚለው ቃል “ድርቆሽ እንጀራ” የሚለውንም ትርጉም በውስጡ ስለሚይዝ የበለጠ አሻሚ (ambigious) ሆኖ እናገኘዋለን፡፡
ይህም ሲባል በዚህ ሐረግ ሰዎች አይግባቡበትም ማለት ሳይሆን ትክክለኛና ጥርት ያለ አስተሳሰብ ባለው ሰው የተጻፈ የጽሁፍ ሥራ መለኪያ አንባቢያን ጽሁፉን ብቻ አንብበው በቀጥታና በትክክል እንዲረዱ እንጂ በጸሐፊው አእምሮ ውስጥ የሚመላለሰውን ወይም ጸሐፊው ለመግለጽ የፈለገውን በመገመት ሞልተው እንዲገነዘቡ የማይጋብዝ መሆኑን ለማሳየት ነው፡፡
ትክክለኛ አስተሳሰብ (ሎጂክ) ወደ አንድ እውነት ወይም እውቀት ላይ ለመድረስ በሚደረገው ጉዞ ላይ ቁልፍ ቦታ አለው፡፡ ለምሳሌ በሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር ሂደት ውስጥ ተመራማሪው የትክክለኛ አስተሳሰብ መርህን በሚገባ ካልተከተለ አንድ አዲስ ግኝት ወይም ድምዳሜ ላይ ለመድረስ አይችልም፡፡
አንድ ሃኪምም የታካሚውን ትክክለኛ በሽታ ለማወቅ መጀመሪያ ለግለሰቡ ከሚያቀርበው ቃለ መጠይቅ፣ኋላም ከቤተ ሙከራ በግለሰቡ የጤና ችግር ዙሪያ ከሚሰበስባቸው ልዩ ልዩ መረጃዎች ላይ በመንተራስ ስለታካሚው የበሽታ ምንነት አንድ ትክክለኛ እውቀት ወይም ድምዳሜ ላይ ለመድረስ መቻሉ የትክክለኛ አስተሳሰብ መርህን ጉልህ ሚና የሚያመላክት ነው፡፡
አንድ ሰው አንድን አዲስ ግኝት ወይም እውቀት እውነት ነው ብሎ ከመቀበሉ በፊት በትክክለኛ አስተሳሰብ ቀመር መነጽር በጥልቀት መመርመር ይገባዋል፡፡ አንድን ድምዳሜ እውነት ወይም ሀሰት ነው ብሎ ከመደምደሙ በፊትም እንዲሁ ስለእውነት ምንነት እውነተኛ እውቀትና ግንዛቤ ሊኖረው ይገባል፡፡ ከዚህም ባሻገር ተመራማሪው የዓለም የሳይንስ ፍልስፍና (Philosophy of Science) ሊቃውንት ስለ እውነት ምንነትና ባህርይ ያቀረቧቸውን ዘርፈ ብዙ አመለካከቶች በስፋት ሊመረምርና ከእነዚህ ውስጥም እርሱ ከተሰማራበት አውድ ጋር የሚስማማ አንድ ጥርት ያለ አመክኗዊ አቋም እንደያዘ ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡ “እውነት አንድ ነች ወይስ ብዙ? እውነት አንጻራዊ ነች ወይስ ፍጹማዊ?፤ እውነት ጊዜያዊ ነች ወይስ ዘለዓለማዊ? እውነተኛ እውቀት ሳይንሳዊ ነው ወይስ ሃማኖታዊና ባህላዊ? ሁሉንም እውቀት የምናገኘው ከተወለድን በኋላ በስሜት ህዋሶቻች አማካኝነት በምናካብተው ገጠመኝ ነው ወይስ አብሮን የሚወለድ እውቀት አለ? እውቀት በአመክንዮና በሰብአዊ ምልከታ ይገኛል ወይስ በመለኮታዊ ኃይል ይገለጻል?” ወዘተ የሚሉትን አወዛጋቢ ሃሳቦች በአጽንኦት መርምሮ አንድ ትክክለኛ አቋም ላይ መድረስ ይኖርበታል፤ይህም ከትክክለኛ አስተሳሰብ (Logic) ውጪ የሚቻል አይሆንም፡፡
የራሳችንን ወይም የሌላን ሰው አስተሳሰብ በመገምገም ጥሩ ወይም መጥፎ አስተሳሰብ በማለት ልንፈርጀው እንችላለን፡፡ አንድን አስተሳሰብ ትክክለኛ ወይም ህጸጽ ያለበት ብሎ ለመፈረጅ ከማሳመኛ አንቀጹ (argumnet) አወቃቀርና በማስረጃነት ከቀረቡት ዓረፍተ ነገሮች የእውነታ እሴት (truth value) አንጻር በጥንቃቄ መገምገምን ይሻል፡፡ ማሳመኛ አንቀጹ ተገቢ (valid) ወይም እውነተኛ (sound) ከሆነ በድምዳሜው የተመለከተው አስተሳሰብ ትክክለኛ አስተሳሰብ ይባላል፡፡ ይሁንና ማሳመኛ አንቀጹ የማይገባ (Invalid) ከሆነ ህጸጽ ያለበት (fallacious) መሆኑ ይረጋገጣል ማለት ነው፡፡ አንድ ማሳመኛ አንቀጽ ተገቢ ነው የሚባለው ድምዳሜው ከማስረጃው ከማስረጃው(ዎቹ) በትክክል የመነጨ ከሆነ፤ ወይም የቀረቡት ማስረጃዎች በመደምደሚያው የቀረበውን ሃሳብ በትክክል ለመደገፍ የቀረቡ ከሆነ ብቻ ነው፡፡ ይሁንና ይህ ካልሆነ ወይም በአንቀጹ ውስጥ የሚገኙ ዓረፍተ ነገሮች በትክክለኛ የአስተሳሰብ ቀመር መሰረት በአመክንዮ ካልተሳሰሩ በማሳመኛ አንቀጹ የተመለከተው መደምደሚያ የተሳሳተ፤አስተሳሰቡም ህጸጽ (Fallacy) ያለበት ነው እንላለን፡
የአስተሳሰብ ህጸጽ (Logical fallacy) የሚከሰተው በማሳመኛ አንቀጽ ላይ የቀረበው መደምደሚያ ከቀረቡት ማስረጃዎች በተገቢ (valid) መንገድ ያልወጣ ከሆነ ነው፡፡ አንድ መደመደሚያ ከማስረጃው በተገቢ መንገድ አልወጣም የሚባለው ግለሰቡ ድምዳሜውን ለመስጠት ያቀረባቸው ማስረጃዎች በመደምደሚያው ላይ ለቀረበው ይዘት አመክኖያዊ አስፈላጊነት የሌላቸው ከሆኑ፣በማሳመኛነት የቀረበው ምስስሎሽ (Analogy) ደካማ ከሆነ፣ ማሳመኛው ግልጽነት በጎደለው ሁኔታ አሻሚ (ambigious) ቃላትን በመጠቀም የተገነባ ከሆነ፣ በማሳመኛው የቀረበው ድምዳሜ በቀጥታ ከማስረጃዎቹ የመነጨ ሳይሆን የግለሰቡን አመለካከትና ፍላጎት የሚያንጸባርቅ ከሆነ እንዲሁም በጽሁፍ ውስጥ በስዋስው የትርጉም ምስስሎሽ ስህተት የተሳሳተ ድምዳሜ ከተሰጠ ነው፡፡

Wednesday, March 13, 2013

ዶ/ር ቆንጂት ፈቃደ



‹‹እናትና አባቴ ድኸው ያደጉበት
ካያት ከቅድመ አያት የተረካከቡት
አፈር የፈጩበት ጥርስ የነቀሉበት
አገሬ ዓርማ ነው የነፃነት ዋንጫ
በቀይ የተጌጠ ባረንጓዴ ብጫ››

የሚለውን የስመ ጥሩው ገጣሚና ሠዓሊ ገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥም ታኅሣሥ 23 ቀን 2003 ዓ.ም. የተስተጋባው፣ እንደ አዘቦቱ በጥበብ መናኸሪያ፣ በኪነት መዲና አልነበረም፡፡ በአዲስ አበባ በቀጨኔ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዐውደ ምሕረት የታዋቂዋን ዶ/ር ቆንጂት ፈቃደ ቀብር ተከትሎ እንጂ፡፡

ዶ/ር ቆንጂት፣ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ኢሰመጉ) የቦርድ አባል፣ በሲቪል ማኅበረሰብ በተለይም በሴቶች መብት ተሟጋች፣ በፓኖስ ምሥራቅ አፍሪካ የምክር ቤት አባልና ተጠባባቂ ዳይሬክተርም ነበሩ፡፡

የመጀመርያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በሽመልስ ሀብቴና በመድኃኔ ዓለም ትምህርት ቤቶች የተከታተሉት ዶ/ር ቆንጂት፣ በምሕንድስና ትምህርት ከሜሪላንድ ዩኒቨርሲቲ በፒኤችዲ ከተመረቁ በኋላ፣ በሐዋርድ ዩኒቨርሲቲ በተመራማሪነትና አማካሪነት ሠርተዋል፡፡ በአሜሪካ ተማሪ በነበሩበት ጊዜም በኢትዮጵያ ፖለቲካ ንቁ ተሳታፊ ነበሩ፡፡

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ፋኩልቲ ማቴሪያል ፊዚክስ አስተማሪ የነበሩት ዶ/ር ቆንጂት፣ በሚዲያ ውስጥ ከነበራቸው ሚና ባሻገር የግል ራዲዮ ጣቢያ ለመጀመር ተቋቁመው ከነበሩት አንዱ የነበረው አዲስ ብሮድካስቲንግ ኩባንያን ከመሠረቱት መካከል አንዷ ነበሩ፡፡

በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ሁነኛ ስፍራ ካለው ቤተሰብ (አያታቸው ነጋድራስ ወዳጆ አሊ፣ አጎታቸው አቶ ክፍሌ ወዳጆ) የወጡት ዶ/ር ቆንጂት፣ የተወለዱት ከወ/ሮ ዝማም ወዳጆና ኮሎኔል ፈቃደ መኩሪያ ረቡዕ፣ የካቲት 2 ቀን 1947 ዓ.ም. ነበር፡፡

ግንባር ቀደም የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና የትምህርት ሰው (አካዴሚያዊት) የነበሩት ዶ/ር ቆንጂት ባደረባቸው የካንሰር ሕመም ምክንያት በአሜሪካ ያረፉት እሑድ፣ ታኅሣሥ 17 ቀን 2003 ዓ.ም. ነበር፡፡

ግብዓተ መሬት ከተፈጸመ በኋላ በቀጨኔ መድኃኔ ዓለም ዐውደ ምሕረት ላይ እህታቸው ወ/ሮ ስንዱ ፈቃደ፣ የገብረ ክርስቶስ ደስታን ‹‹ሀገሬ›› ግጥም ሦስት አንጓዎች አንብበውታል፡፡

‹‹... መቅደስ ነው አገሬ አድባር ነው አገሬ
እሾህ ነው አገሬ
በጀግናው ልጅ አጥንት የተከሰከሰ
ጠላት ያሳፈረ አጥቂን የመለሰ፡፡
አገሬ ታቦት ነው መቅደስ የሃይማኖት
ዘመን የፈተነው በጠበል በጸሎት
ለምለም ነው አገሬ
ውበት ነው አገሬ
ገነት ነው አገሬ፡፡
ብሞት እሔዳለሁ ከመሬት ብገባ
እዚያ ነው አፈሩ የማማ ያባባ
ስሳብ እሔዳለሁ ቢሰበርም እግሬ
አለብኝ ቀጠሮ
ከትውልድ አገሬ ካሳደገኝ ጓሮ፡፡››

የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ምሥረታ

ለብዙ ሺ ዓመታት ኢትዮጵያ ብቻዋን በአኅጉሩ ውስጥ ከአውሮፓውያኖች የቅኝ ግዛት ቀንበር ውጪ ቆይታ የሙሶሊኒ ፋሺስት ኢጣልያ፲፱፻፳፰ ዓ/ም ወርራት በነበረ ጊዜ አርበኞች ልጆቿ ውድ አገራቸውንና ነጻነታቸውን አሳልፈው ላለመስጠት አምስት ዓመታት ሙሉ ተዋጉ። ንጉሠ ነገሥታቸውም የእዚህን የግፍ ወረራ ለማጋፈጥ በዓለም መንግሥታት ማኅበር መድረክ ላይ ሲቀርቡ፣ ከአፍሪቃ አኅጉር ብቸኛዋ አባል ኢትዮጵያ ማንም አጋዥ አገር አልነበራትም።
ለአኅጉሩ ነጻነት በቅኝ ግዛት ሥርም የነበሩት ሕዝቦች፤ በነጻነትም ላይ የነበሩት አገራት የአውሮፓውያንን መዥገራዊ ልጥፍነት ለማላቀቅ ብዙ ከታገሉ በኋላ በሰሐራዊ አፍሪቃ የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጋና ነጻ ሆነች። ከዚያ አስከትሎ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት እስከተመሠረተ ድረስ በ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ጊኒ ነጻ ስትሆን በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አሥራ አምስት አገራት፤ በ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ሦሥት አገራት፤ በ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ደግሞ አራት አገራት ነጻነታቸውን ተቀዳጁ።
የአኅጉሩ መሪዎች በዓለም መድረክ ላይ ለበለጠ ተሰሚነት የትብብርን ግንባር ማሳየት እንደነበረባቸው በመገንዘብና ገና ነጻ ላልወጡትም ወንድም አገሮች ሉዐላዊነት መታገል ስለነበረባቸው ዓላማቸውን ግብ ለማድረስ በሁለት ቡድን ተከፍለው ፣ ባንድ በኩል እራሱን “የዘመናዊ ተራማጅ” ብሎ የሚጠራው፣ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ካዛብላንካ ቡድን” በ ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ተመሠረተ። ይሄ ቡድን የአኅጉሩን መንግሥታት በኅብረት ለማዋሃድ ዓላማ የያዘ ሲሆን አባላቱ ጋናአልጄሪያጊኒሞሮኮግብጽማሊ እና ሊቢያ ነበሩ።
ሁለተኛው ቡድን የ”ሞንሮቪያ ቡድን” ሲሆን የተመራው በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር ነበር። አባላቱ ሴኔጋልናይጄሪያላይቤሪያ እና ኢትዮጵያ ሲሆኑ የነሱ የኅብረት አስተያየት ደግሞ የዱኛ ኅብረት ሳይሆን ፍላጎታቸው ረጋ ባለ ሁኔታ የዱኛኪን ኅብረት አንድነትን ያስከትላል የሚል ነበር።
መጨረሻ ላይ በኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ከተማ ይፍሩ ታላቅ ጥረትና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ድጋፍ ሁለቱም ወገኖች አዲስ አበባ ላይ እንዲገናኙ በተደረገው ጥሪ መሠረት ተሰባስበው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን የስምምነት ውል ፴፪ ነጻ ሀገሮች ሲፈርሙ ድርጅቱ ተመሠረተ።

፴፪ቱ መሥራች መሪዎች

የካዛብላንካ ቡድን

ጋና

ክዋሜ ንክሩማ
Flag of Ghana.svg
የካቲት ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ነጻነቷን በዶክቶር ክዋሜ ንክሩማ መሪነት ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ጋና በዚህ በመጀመሪያው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት የምሥረታ ስብሰባም የተወከለችው በኒህ ታላቅ መሪ ነበር።
ዶክቶር ንክሩማ የ”ካዛብላንካ ቡድን” መሪ ሲሆኑ በሽከታ ኅብረት (pan-Africanism) የሚባለው ፍልስፍና ምንጭ እንደነበሩ ይገመታል።

ሞሮኮ

ንጉሥ ሀሰን
Flag of Morocco.svg
ሞሮኮእስከ መጋቢት ፳፱ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ድረስ በፈረንሳይ ሥር ነበረች። ከነጻነት ወዲህ መሪዋ ግርማዊ ዳግማዊ ሀሰን የሞሮኮ ንጉሥ በጋናው ፕሬዚደንት ክዋሜ ንክሩማ የሚመራው የ “ካዛብላንካ ቡድን” በ ፲፱፻፶፬ ዓ/ም በካዛብላንካ ከተማቸው እንዲመሠረትና
በዓላማው እንዲገፋበት ጥረዋል። ወደፊትም በ ሞሮኮ ሥር በምትገኘው ሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ነጻነት ምክንያት ከድርጅቱ ጋር በተፈጠረው አለመግባባት አግራቸውን ከአባልነት አስወግደዋል።

አልጄሪያ

አህመድ ቤንቤላ
Flag of Algeria.svg
አልጄሪያ የነጻነት ትግል ፲፱፻፵፮ ዓ/ም በጦርነት ሲጀመር የነጻነት አውጪ ግንባር ዓባል የነበሩት አህመድ ቤንቤላ አገሪቱ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ስትቀዳጅ በመሪነት የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ።

ግብጽ

ጋማል አብደል ናስር
Flag of Egypt.svg
ጋማል አብደል ናስር ከመጀመሪያው የግብጽ ፕሬዚደንት ሙሐመድ ናጊብ ጋር በ፲፱፻፵፬ ዓ/ም የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ንጉሡን ቀዳማዊ ፋሩክን ገለበጡ።
ናሰር የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን በ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ሲጨብጡ የአገሪቱ ሁለተኛው ፕሬዚደንት በመሆን እስከ ዕለተ ሞታቸው፣ መስከረም ፲፰ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ድረስ አገልግለዋል።

ማሊ

ሞዲቦ ኬይታ
Flag of Mali.svg
ባማኮ ከተማ ላይ ግንቦት ፳፯ ቀን ፲፱፻፯ ዓ/ም የተወለዱት ሞዲቦ ኬይታ አገራቸው ማሊ ነጻነቷን ከፈረንሳይ ሰኔ ፲፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨብጠው እስከ ፲፱፻፷ ዓ/ም አገልግለዋል።

ሊቢያ

ንጉሥ ኢድሪስ
Flag of Libya.svg
ሊቢያ ሉዓላዊ እና ነጻ፣ በሕገ መንግሥት የሚተዳደር የዘውድ ሥርዐተ መንግሥት ታኅሣሥ ፲፬ ቀን ፲፱፻፵፬ ዓ/ም ላይ ስታውጅ በንጉሥ ኢድሪስ መሪነት ነበር። የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትም ሲመሠረት አዲስ አበባ ላይ በመሳተፍ ውሉን የፈረሙት እኒሁ ንጉሥ ኢድሪስ ነበሩ።
በኋላ በነሐሴ ፳፮ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ/ም በሀያ ሰባት ዓመቱ ወጣት መኮንን፣ ሙአማር ጋዳፊ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ንጉሡን ቱርክ አገር በህክምና ላይ እንዳሉ ከሥልጣን አወረዳቸው። ንጉሥ ኢድሪስ በግንቦት ፲፱፻፸፭ ዓ/ም ካይሮ ላይ አረፉ።

ጊኒ

ሴኩ ቱሬ
Flag of Guinea.svg
ጊኒ ነጻነቷን ከፈረንሳይ መስከረም ፳፪ ቀን ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ተቀዳጀች። የአገሪቷ የመጀመሪያ ፕሬዚደንት ሴኩ ቱሬ ሲሆኑ በ ፲፱፻፸፮ ዓ/ም እስከሞቱ ድረስ በዚሁ ሥልጣን ቆይተዋል።

የሞንሮቪያ ቡድን

ኢትዮጵያ

ቀ. ኃ. ሥ.
Flag of Ethiopia (1897).png
ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት : የስብሰባው አስተናጋጅና የተከፋፈሉትን ሁለት ቡድኖች በማስተባበር አንድ ድርጅት እንዲመሠረት ያደረጉ መሪ ሲሆኑ፤ የማኅበሩም የውል
ረቂቅ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው በአቶ ከተማ ይፍሩ ትጋትና ድካም ተዘጋጅቶ እንዲፈረም አድርገዋል። በአብዝኛው ዓለም አቀፍ አስተያየት “የአፍሪቃ አባት” የሚል ስምም አትርፎላቸዋል።

ላይቤሪያ

ዊልያም ተብማን
Flag of Liberia.svg
ክቡር ፕሬዚደንት ዶክቶር ዊሊያም ተብማን፦ የላይቤሪያ ፕሬዚደንት እና ሁለተናውን በ ሴኔጋል ፕሬዚደንት ሊዮፖልድ ሴዳር ሴንግሆር የሚመራውን “የሞንሮቪያ ቡድን” መሥራች ሲሆኑ
አገራቸው ደግሞ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፰፻፴፱ ዓ/ም በአሜሪካ ነጻ በወጡ የቀድሞ ግሎሌዎች (የግድ ሎሌ) ወይም ‘ባርያዎች’ ከተመሠረተች በኋላ በአፍሪቃ አኅጉር በነጻነት ዕድሜ ከኢትዮጵያ ተከትላ ሁለተኛዋ አገር ናት።

ሴኔጋል

ሊዮፖልድ ሴንግሆር
Flag of Senegal.svg
ሴኔጋል እስከ መጋቢት ፳፮ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም የፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ነበረች። በዚያን ዕለት ነጽ ስትወጣ፣ በሥነ ጽሁፍ እና ቅኔ ባለሙያነታቸው የሚታወቁት መሪ እና “የሞንሮቪያ ቡድን” የሚባለውን ሁለተኛውን ቡድን የመሩት ሊዮፖልድ ሴጋር ሴንግሆር ነበሩ።

ናይጄሪያ

ታፌዋ ባሌዋ
Flag of Nigeria.svg
የቀድሞዋ የብሪታንያ ቅኝ ግዛት ናይጄሪያ መስከረም ፳፩ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ነጻነቷን ስትቀዳጅ የመጀመሪያውም የመጨረሻውም ጠቅላይ ሚንስትር የነበሩት አል ሃጅ አቡባካ ታፌዋ ባሌዋ ነበሩ። ባሌዋ በአስተማሪነት የሠለጠኑ ሲሆን በሥልጣን ጊዜያቸው ደግሞ ስለአፍሪቃ ራሷን በራሷ የማስተዳደር መብት ብዙ የታገሉ ከመሆናቸውም ባሻገር ለአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ምሥረታ ብዙ ጥረት አድርገዋል። በፈረንሳይኛ እና እንግሊዝኛተናጋሪ አገሮች መሃል ስምምነትና ወዳጅነት እንዲፈጠርም አመቻችተዋል።
መጨረሻ ላይ በአገራቸው በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ጥር ፯ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ተገደሉ። እሬሳቸውም በተገደሉ በስድስተኛው ቀን በሌጎስ ከተማ መንገድ ዳር ላይ ተጥሎ ተገኘ።

ቡድን ያልለዩ ዓባላት

ዳሆሜ

ሁበርት ማጋ
Flag of Benin.svg
የቀድሞዋ ዳሆሜ (አሁን ቤኒን) ነጻነቷን ሐምሌ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፪ፈረንሳይ ስትቀዳጅ ሁበርት ማጋ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን ይዘው ወዲያው በታኅሣሥ ወር ላይ በተካሄደ ምርጫ ጸደቀላቸው።

ቱኒዚያ

ሀቢብ ቡርጊባ
Flag of Tunisia.svg
ቱኒዚያን ሪፑብሊክ መጋቢት ፲፩ ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም በነጻነት የመሠረቱትና ከ ሐምሌ ፲፱ ቀን ፲፱፻፵፱ ዓ/ም ጀምሮ ለሠላሳ ዓመታት እስከ ጥቅምት ፴ ቀን ፲፱፻፹ ዓ/ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ያገለገሉት ሀቢብ ቡርጊባ ነበሩ።

ካሜሩን

አማዱ አሂጆ
Flag of Cameroon.svg
ከነጻነት [[ታኅሣሥ ፳፪] ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ጀምሮ ለሀያ ሁለት ዓመታት እስከ ኅዳር ፳፩ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም አገራቸውን ካሜሩንን በፕሬዚደንትነት የመሩት አማዱ ባባቱራ አሂጆ ነበሩ።

ቻድ

ፍራንስዋ ቶምቦልባይ
Flag of Chad.svg
አስተማሪና የሠራተኞች ማኅበር ቀስቃሽ የነበሩት ፍራንስዋ ቶምቦልባይ መጀመሪያ በቅኝ ግዛት ሥር የአስተዳደሩ ርዕስ በመሆን ቻድ ነሐሴ ፭ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ ነጻነቷን ስትቀዳጅ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ሆኑ። ቶምቦልባይ በተወለዱ በ፶፯ ዓመታቸው ሚያዝያ ፭ቀን ፲፱፻፷፯ ዓ/ም አረፉ።

ቶጎ

ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ
Flag of Togo.svg
የምዕራብ አፍሪቃቶጎፈረንሳይ የቅኝ ግዛትነት ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻ ስትወጣ ሲልቫኑስ ኦሊምፒዮ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከዚያም በፕሬዚደንትነት አገልግለዋል። ጥር ፭ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም በተነሳ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በጥይት ተገደሉ።

ሶማሊያ

አብዲራሺድ ሸርማርክ
Flag of Somalia.svg
ሶማልያ ሪፑብሊክ በብሪታንያ ስር በሙሀመድ ሃጂ ኢብራሂም ኤጋል ይተዳደር የነበረውን ክፍልና በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ስም በኢጣልያ ስር በአደን አብዱላ ኦስማን ዳር መሪነት ይተዳደር የነበረውን ክፍል በማዋሃድ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተመሠረተ። በቀድሞው የኢጣልያ የቅኝ ግዛት በመንግሥት ሠራተኛነት ሲያገለግሉ የነበሩት ክቡር ዶክቶር አብዲራሺድ አሊ ሸርማርክ የአገሪቱ የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ።

አይቮሪ ኮስት (ኮት ዲቯር)

ፌሊክስ ሁፍዌ ቧኝ
Flag of Cote d'Ivoire.svg
ሕዝባቸው ባቆላማጭ መንፈስ “አባባ ሁፍዌ” ይላቸው የነበሩት አንጋፋው ፌሊክስ ሁፍዌ ቧኝ በ፲፰፻፺፯ ዓ/ም ተወለዱ። በፈረንሳይ የሕግ ምክር ቤት አባልነት ከመረጣቸው በፊት በልዩ ልዩ ግዜያት የመንደር ዓለቃ፣ የህክምና ዶክቶር፣ የእርሻ አስተዳዳሪ እና የሠራተኞች ማኅበር ዓለቃ በመሆን አገልግለዋል። በፈረንሳይ መንግሥትም በልዩ ልዩ ክፍሎች በሚኒስትርነት አገልግለዋል።
አገራቸው ከፈረንሳይ ግዛትነት ነሐሴ ፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻ ከወጣች በኋላ በፖሊቲካ ዘመናቸው የአፍሪቃ አኅጉርን የቅኝ ግዛትነት ቀንበር ለማስለቀቅ ብዙ የደከሙ ሲሆን አገራቸውንም በፕሬዚደንትንት በመሩባቸው ዘመናት ራዕያዊ ዕቅዶችን በመተመንና የአገሪቱን ዋና ምርቶች የሆኑትን ኮኮ እና ቡና በማዳበር በምዕራብ አፍሪቃ የላቀ እድገትን አስገኝተዋል። ከምዕራባውያን ጋር የነበራቸው መልካም ግንኙነት እና ለኮሙኒስት ዓላማ የነበራቸው ጥላቻ በሌሎች የጎረቤት አገር መሪዎች ላይ የተነሱ የመፈንቅለ መንግሥት ሴራዎችን ይደግፉ ነበር እየተባሉ ይታማሉ።

ኬንያ

ጆሞ ኬንያታ
Flag of Kenya.svg
ሲወለዱ የተሰጣቸው ስም “ካማው ዋ ንጌንጊ” ሲሆን በክርስትና ሲጠመቁ “ዮሐንስ ጴጥሮስ” ተብለው ነበር። በኋላ መጠሪያ ስማቸውን ጆሞ ኬንያታ ብለው ሰየሙ። ኬንያታ አገራቸው ኬንያ ለነጻነት በምትታገልበት ጊዜ ከ፲፱፻፵፭ ዓ/ም እስከ ፲፱፻፶፩ ዓ/ም ድረስ የተካሄደውን “ማው ማው” የተባለውን የአርበኝነት ግንባር መርተዋል። በዚህም ምክንይት በብሪታንያ አስተዳደር ታስረው ነበር።
“ምዚ” (አዛውንቱ) ጆሞ ኬንያታ በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም ሎንዶን በነበሩ ጊዜ ከጋናክዋሜ ንክሩማ ጋር “የአፍሪቃ አኅጉር የሽከታ ኅብረት” (pan-Africanism) የተባለውን ፍልስፍና መሥርተው ያራምዱ ነበር። ከዘመናት በኋላ አገራቸው ኬንያታኅሣሥ ፪ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በአፍሪቃ ሠላሣ ሁለተኛዋ ነጻ አገር ሆና ሉዓላዊ ስትሆን፣ ኬንያታ መጀመሪያ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ከአንድ ዓመት በኋላ ደግሞ በፕሬዚደንትነት እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ አገልግለዋል።

ኮንጎ ብራዛቪል

አቤ ፉልበርት ያውሉ
Flag of the Republic of the Congo.svg
አሁን ኮንጎ ሪፑብሊክ የምትባለው ኮንጎ ብራዛቪል ነሐሴ ፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ከፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ቀንበር ተላቃ ነጻ ሉዐላዊ አገር ሆነች። በነጻነት ጊዜ አገሪቷን በመሪነት ሥልጣን ይመሩ የነበሩት ቀድሞ የካቶሊክ እምነት ቄስ የነበሩት አቤ ፉልበርት ያውሉ ነበሩ። ያውሉ በ፲፱፻፶፭ ዓ/ም መሪውን ፓርቲያቸውን ብቻ ሕጋዊ ፓርቲ ለማድረግ ሲነሳሱ ሕዝባቸው ይሄንን በመቃወም በነሐሴ ወር ላይ ባካሄደው የሦስት ቀን የተቃውሞ ሁከት ሥልጣናቸውን ለመልቀቅ ተገደዱ።

ጋቦን

ገብርኤል እምባ
Flag of Gabon.svg
የቀድሞዋ የፈረንሳይ የቅኝ ግዛት ጋቦን ነጻነቷን ነሐሴ ፲፩ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አገኘች። በሽግግሩ ጊዜ በጠቅላይ ሚንስትርነት ከነጻነት በኋላ ደግሞ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት በመሆን ያገለገሉት ገብርኤል እምባ ነበሩ።
ጋቦን ሽከታ ተዋናይነትን በ ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የጀመሩት ፕሬዚደንት እምባ በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በዱኛ ባላጋራቸው ጃን ሂሌይር ኦባም ቀስቃችነት የተነሳውን የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በፈረንሳይ እርዳታ ካከሸፉ በኋላ በ፲፱፻፶፱ ዓ/ም በፕሬዚደንትነት ተመርጠው ነበር። ዳሩ ግን በነበረባቸው የነቀርሳ በሽታ ምክንያት በኅዳር ወር በሞት ተለዩ።

ማዳጋስካር

ፊሊበርት ጺራናና
Flag of Madagascar.svg
ፊሊበርት ጺራናና በ፲፱፻፬ ዓ/ም የተወለዱ የማዳጋስካር ሽከተኛ ነበሩ። አገራቸውን በመሪነት ሰኔ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ለነጻነት ካበቁ በኋላ በፕሬዚደንትነት እስከ ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ መርተዋል። በመሪነታቸው የ”ማዳጋስካር ሕብረተ-ሰብዓዊ ሽከታ” ("Malagasy socialism") በሚሉት የአስተዳደራቸው መመሪያ ብዙ ስህተቶችን እንደሠሩ ይዘገባል። ሆኖም በአገራቸው ስማቸው የተከበረ፣ እስካሁንም “የነጻነት አባት” የሚል ቅጽል ስም አስጥቷቸዋል።
ፕሬዚደንት ፊሊበርት ጺራናና በሚያዝያ ፰ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አረፉ።

ሞሪታንያ

ሙክታር ኡልድ ዳዳ
Flag of Mauritania.svg
ሞሪታንያ ነጻነቷን ኅዳር ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ከፈረንሳይ ተቀዳጀች። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በ፲፱፻፸ ዓ/ም በተካሄደ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት እስከተገለበጡ ድረስ ሞክታር ኡልድ ዳዳ አገራቸውን በፕሬዚደንትነት አገልግለዋል።
ፕሬዚደንት ኡልድ ዳዳ የአንድ ፓርቲ ሽከታን ብቻ ሕጋዊ አድርገው ተቃራኒ በሌለባቸው ሦሥት ምርጫዎች አሸንፌያለሁ ብለዋል። በ፲፱፻፷፫ ዓ/ም የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ. አ. ድ.) ፕሬዚደንት ሆነው ነበር። ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፺፮ ዓ/ም አረፉ።

የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ

ዴቪድ ዳኮ
Flag of the Central African Republic.svg
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ የመጀመሪያውና ሦሥተኛው ፕሬዚደንት፣ በ፲፱፻፳፪ ዓ/ም የተወለዱት ዴቪድ ዳኮ ናቸው። ከፕሬዚደንትነቱ ሥልጣን ሁለቴም የወረዱት በወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሲሆን፤ በአገራቸው ሽከታ ለግማሽ ምዕት ዓመት ተሳትፈዋል።
የመካከለኛው አፍሪካ ሪፑብሊክ ነጻነቷን ነሐሴ ፯ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስትቀዳጅ፣ ጊዜያዊ ፕሬዚደንት ከሆኑ በኋላ በፈረንሳይ መንግሥት ድጋፍ እስከ ታኅሣሥ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፯ ዓ/ም ድረስ በፕሬዚደንትነት ሲመሩ ቆይተው ጄኔራል ጃን ቢዴል ቦካሳ (በኋላ ንጉሠ ነገሥት) ስኬታም ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት አካሂደው ዳኮን ከሥልጣን አወረዷቸው።
ከአሥራ አምስት ዓመት አምባ ገነናዊ ግዛት በኋላ ንጉሠ ነገሥት ቦካሳ በፈረንሳይ ምርጥ ወታደሮች ኃይል ከሥልጣን ሲወርዱ ዴቪድ ዳኮ ለሁለተኛ ጊዜ የፕሬዚደንትነቱን ሥልጣን ጨበጡ። ሁለተኛው ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት በመስከረም ፲ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ/ም ተካሂዶ ዳኮን ለሁለተኛና መጨረሻ ጊዜ ከሥልጣን አወረዳቸው።

አፐር ቮልታ

ሞሪስ ያሜዎጎ
Flag of Burkina Faso.svg
ሐምሌ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ነጻነቷን ከፈረንሳይ የተቀዳጀችው አፐር ቮልታ (አሁን ቡርኪና ፋሶ) የመጀመሪያ ፕሬዚደንትነትን ሥልጣን የሰጠችው ለሞሪስ ያሜዎጎ ነበር።
ያሜዎጎ የአይቮሪ ኮስትን ፕሬዚደንት ፌሊሽ ሁፌ ቧኝ የቅርብ ወዳጅ እና በዕድሜያቸው እንደታላቅ ወንድም የሚያይዋቸው፣ መካሪያቸው እንደነበሩ ይነገራል። ያሜዎጎ መጀመሪያ በአይቮሪ ኮስት እና በአፐር ቮልታ መሃል የተዋህዶ መንግሥት ለመመሥረት ጥረው ስከታማ ሳይሆን ቀረ። በኋላ ደግሞ ይሄንን ዓላማ ለማራመድ በሴኔጋልማሊዳሆሚ እና አፐር ቮልታ መሃል በአንድ መንግሥት የሚመራ የኅብረት ውህደትን ለማግኘት ይለፉ ነበር። ዳሩ ግን በፕሬዚደንት ቧኝ እና በፈረንሳይ መንግሥት ተቃዋሚነት ይህን አሳብ ለመተው ተገደዋል።
ያሜዎጎ ከሥልጣን እስከወረዱበት ታኅሣሥ ፳፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ድረስ ከቧኝ ጋር የሁለቱን አገር ሕዝቦች በመንታ ዜግነት ማስተዳደር የሚያስችል አሳብ ያራምዱ ነበር። እሳቸው ከሥልጣን ሲወገዱ ይሄም አሳብ አብሮ ወደቅ።

ሲዬራ ሊዮን

ሚልተን ማርጋይ
Flag of Sierra Leone.svg
ሲዬራ ሊዮን የመጀመሪያዋ ጠቅላይ ሚኒስትር “ሰር” (SIR) ሚልተን ማርጋይ አገራቸው የብሪታንያ ቅኝ ግዛት በነበረች ጊዜ የህክምና ዶክቶር በመሆን ከመመረቃቸውም ባሻገር በግዛቱ ላይ በተገዢው ሕዝብ ቁጥጥር ሥር የሆነውን የመጀመሪያ ጋዜጣ ያቋቋሙ ናቸው።
አገሪቷ ነጻነቷን ሚያዝያ ፲፱ ቀን ፲፱፻፶፫ ዓ/ም ተቀዳጀች። እስከዚያም ጊዜ በቅኝ አስተዳደር ውስጥ በዋና ሚኒስትርነት ሲያገለግሉ የነበሩት እና አገራቸውንም ወደነጻነት የመሩት ማርጋይ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ። በዚህ ሥልጣን ላይ እንዳሉ በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም በሞት ሲለዩ የተቅላይ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ወንድማቸው ወረሱ።

ታንጋኒካ

ጁልዬስ ኒዬሬሬ
Flag of Tanzania.svg
“የምንገነባት አፍሪቃ ሌላው ዓለም አይቷት “ስለሕብረተ ሰብ ያላቸውን ህልም ግብ ያደረሱ ነጻ ሕዝቦችን ማየት ከፈለጋችሁ አፍሪቃ ሂዱ!” የሚሉላት መሆን አለባት። ለመላው የሰው ልጅ ሁሉ የተስፋ አኅጉር ማለት ይቺ ናት።”
መምህር ጁሊዬስ ኒዬሬሬ (፲፱፻፶፪ ዓ/ም)
ጁሊዬስ ካምባራጌ ኒዬሬሬ የብሪታንያን ጭቆና፣ የአገር ውስጥ መከፋፈልን እና የጊዜውን የ”ቀዝቃዛ ጦርነት” ሽከታ ተቋቁመው ኅዳር ፴ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም አገራቸውን ታንጋኒካን በሰላም ወደነጻነት የመሩ ሲሆኑ የአገሪቱ የመጀመሪያው ፕሬዚደንት ነበሩ። ከዚህም ሌላ፣ አብላጫነት በሌላቸው ነጮች የሚተዳደሩትን የደቡባዊ አፍሪቃ አገሮችን የነጻነት ትግል በመደገፍ ግንባር ቀደም ነበሩ።
ኒዬሬሬ በ፲፱፻፲፬ ዓ/ም ተወለዱ። በትምህርት ስጦታ የነበራቸው ምሁር ሲሆኑ በከፍተኛ ትምህርት ከተመረቁ በኋላ በመምህርነት አገልግለዋል። የስዋሂሊ ቋንቋ ለአንድነት ጠቃሚ መሆኑን ለማሳየት የሼክስፒርን “ጁሊዬስ ቄሳር” ወደዚህ የአፍሪቃ ቋንቋ ተርጉመው አሳትመዋል። ኒዬሬሬ፣ ያልተሳካላቸው ትልቅ ህልም የምሥራቅ አፍሪቃን አገሮች በኅብረት መንግሥት ማዋሃድ ቢሆንም ታንጋኒካን እና የዛንዚባርን ደሴት በማዋሃድ አዲሷን ታንዛኒያን በ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ስኬታማ አድርገዋል።
በኚህ ታላቅ መሪ የሥልጣን ዘመናት ጠቅላላው ሕዝባቸውን ከሞላ ጎደል የማንበበ እና መጻፍ ችሎታ ሰጥተውታል። ፕሬዚደንት ኒዬሬሬ በጊዜውም ሆነ እስካሁን በአፍሪቃ ሽከታ ተሰምቶም ተደርጎም የማይታወቅ በፈቃዳቸው በ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ሥልጣናቸውን ሲለቁ አገራቸው በዴሞክራሲ የዳበረች ሰላምና አንድነትን ያቀፈች አገር ነበረች።
መምህር ጁሊዬስ ኒዬሬሬ ባደርባቸው የደም ነቀርሳ (leukaemia) በሽታ በተወለዱ በ፸፰ ዓመታቸው ጥቅምት ፬ ቀን ፲፱፻፺፪ ዓ/ም ሎንዶን ላይ አረፉ። በ፳፻፩ ዓ/ም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ስብሰባ “ዓለም አቀፍ የፍትሐዊ ሕብረተ ሰብ ጀግና” ብሎ ሰይሟቸዋል።

ቡሩንዲ

ንጉሥ ምዋምቡትሳ ፬ኛ
Flag of Burundi.svg
ቡሩንዲ የቀድሞ ቅኝ ገዥ የነበረችው አለማኛአንደኛው የዓለም ጦርነት ስትሸነፍ በዚያን ጊዜ የጀርመን ምሥራቅ አፍሪቃ (አሁን ቡሩንዲ እና ርዋንዳ) የሚባለውን ግዛት ጥቅምት ፲ ቀን ፲፱፻፲፯ ዓ/ም ለቤልጅግ መንግሥት አስረከበች።
ቤልጅግ ይችን ግዛት በነጻነት ሰኔ ፳፬ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም ስታስረክብ በመሪነት የተረከቡት ንጉሥ ግርማዊ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ነበሩ። ንጉሡ ለአራት ዓመታት አገራቸውን ካስተዳደሩ በኋላ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም ልጃቸውን እንደራሴ አድርገው ሾመው ኑሯቸውን ስዊስ አገር አደረጉ። ከሦሥት ወራት በኋላ ግን ሐምሌ ፩ ቀን በጄኔራል ሚኮምቤሮ መሪነት ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ተካሂዶ ንጉሥ ምዋሚ ምዋምቡትሳ ፬ኛ ተገለበጡ። ንጉሡ እዚያው መኖሪያቸው አገር ዠኔቭ ከተማ ላይ ሚያዝያ ፳፫ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም አረፉ።

ኡጋንዳ

ሚልተን ኦቦቴ
Flag of Uganda.svg
ታኅሣሥ ፲፱ ቀን ፲፱፻፲፰ ዓ/ም የተወለዱት የኡጋንዳ የመጀመሪያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የመጀመሪያ ፕሬዚደንት አፖሎ ሚልተን ኦቦቴ ለዚህ ሥልጣን የበቁት ከነጻነት በፊት በብሪታንያ የቅኝ አስተዳደር በተካሄደ ምርጫ ከቡጋንዳ የዘውድ ቡድን ጋር የሽከታ ኅብረት በመፍጠር ነበር። ይሄ የሽከታ ኅብረት በኡጋንዳ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ብዙኃን ነትን ሲያገኝ ኦቦቴ ሚያዝያ ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፬ ዓ/ም የመጀመሪያው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኑ።ወዲያው አገሪቷ መስከረም ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ነጻነቷን ተቀዳጀች።
፲፱፻፶፰ ዓ/ም በጠቅላይ ሚንስትር ኦቦቴ እና በቡጋንዳው ንጉሥ ሙቲሳ መሃል የተከሰተውን የሥልጣን ፉክክር ምክንያት በማድረግ ኦቦቴ ሕገ መንግሥቱን ለውጠው በዓመቱ እራሳቸውን ፕሬዚደንት አደረጉ። ሆኖም ጥር ፲፯ ቀን ፲፱፻፷፫ ዓ/ም ፕሬዚደንት ኦቦቴ ሲንጋፖር ላይ ይካሄድ በነበረው የ”ኮመን ዌልዝ” ርዕሰ መንግሥታት ስብሰባ ላይ ሲሳተፉ በጄኔራል ኢዲ አሚን የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን አስወገዳቸው። የታንዛንያ ሠራዊት ኢዲ አሚንን ሚያዝያ ፭ ቀን ፲፱፻፸፩ ዓ/ም ከሥልጣን ካወረደ በኋላ ኦቦቴ አገራቸው ተመልሰው ታኅሣሥ ፰ ቀን ፲፱፻፸፫ በሰፊው የትጭበረበረ ምርጫ ለሁለተኛ ጊዜ ፕሬዚደንት ሆኑ። ይሄ ምርጫ እና የኦቦቴ አምባ ገነንነት ያስከተለው የጦርነት ትግል ለሁለተኛው የወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ምክንያት ሆኖ ሐምሌ ፳ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ለሁለተኛና ለመጨረሻ ጊዜ ሥልጣናቸውን ለቀው ተሰደዱ። ሚልተን ኦቦቴ ባደረባቸው የኩላሊት በሽታ በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ በተወለዱ በ ፹ ዓመታቸው መስከረም ፴ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ/ም አረፉ።

ሱዳን

ኢብራሂም አቡድ
Flag of Sudan.svg
ሱዳን ነጻነቷን ከብሪታንያ የተቀዳጀችው ታኅሣሥ ፳፪ቀን ፲፱፻፵፰ ዓ/ም ነው። ማርሻል ፋሪቅ ኢብራሂም አቡድ ጥቅምት ፲፮ ቀን ፲፰፻፺፫ ዓ/ም በቀይ ባሕር አጠገብ ሞሐመድ ጋል በተባለች ሥፍራ ተወለዱ። ካርቱም በሚገኘው የ’ጎርዶን መታሰቢያ ኮሌጅ” እና በብሪታንያ በምሕንድስና የተመረቁት አቡድ፣ በውትድርና ምክትል መቶ ዓለቃ ሆነው በግብጽ ሠራዊት ውስጥ አገልግለዋል።
ወደ ሽከታ ዓለም ከመዛወራቸው በፊት በጦር መሐንዲስነት እና በተለያዩ ወታደራዊ ሥልጣኖች ተመድበው ይሠሩ ነበር። የሱዳንንም ጠቅላላ ሠራዊት አዛዥ በመሆን የመጀመሪያው ሱዳናዊ ነበሩ። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ኢጣልያን ከአፍሪቃ ለማስወገድ በተካሄዱት ጦርነቶች ላይ በሊቢያ እና በኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ ተሰልፈው በታላቅ ጀብድ እንደተዋጉ ተመዝግቦላቸዋል። [1]
፲፱፻፶ ዓ/ም የሱዳንን ርዕሰ ብሔር ሥልጣን የጨበጡት አቡድ፣ የደቡብ ሱዳንን የመገንጠል ዓላማ ወኮሎቹን በማሰር፣ በመግደል ወይም በማሰደድ እና በመላ አገሪቱም ላይ የእስላምን የሻሪያ ሕግ በመጠቀም፣ አገሪቱን ወደ አረባዊው ዓለም በመምራትና የውጭ የክርስትና ኃይማኖት ሰባኪዎችን በማባረር እንዲሁም በደቡብ ሱዳን የነበሩትን አብያተ ክርስቲያናት በመዝጋት የሕዝባቸውን ሰብዓዊ መብት የጨቆኑ መሪ ነበሩ። አቡድ በ፲፱፻፷፬ ዓ/ም በፈቃዳቸው ሥልጣናቸውን ለቀው ለብዙ ዓመታት በስደተኝነት ብሪታንያ ኖረዋል። በመጨረሻ ዘመናቸው ወደአገራቸው ተመልሰው ጳጉሜ ፫ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም፣ በተወለዱ በ፹፪ ዓመታቸው ካርቱም ላይ አረፉ።

ኒጄር

ሀማኒ ዲዮሪ
Flag of Niger.svgኒጄር የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እና ፕሬዚደንት ሀማኒ ዲዮሪ ሱዱሬ በሚባል የምዕራብ ኒዤር ክፍል በ1908 ዓ/ም ተወለዱ።
በትምህርት ከተመረቁ በኋላ በ[ናያሚ]]፣ ማራዲ እና ፓሪስ ውስጥ በአስተማሪነትም በትምህርት ቤት አስተዳዳሪነትም አገልግለዋል። ከዚህም ሌላ የኒዤር ተራማጅ ቡድን ከመሠረቱት አንዱ ናቸው።
፲፱፻፶ ዓ/ም ቅኝ ገዢዋ ፈረንሳይ ኒዤር እራሷን እንድታስተዳድር ተፈቀደ። ዲዮሪ ፕሬዚደንት ሆነው ነጻነት [ሐምሌ ፳፯]] ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ሲታወጅ የአዲሷ ሪፑብሊክ ፕሬዚደንት ሆኑ። ሀማኒ ዲዮሪ እና መንግሥታቸው በአኅጉሩ በአስታራቂነት ቢመሰገኑም እንኳ በአገር ውስጥ ግን በሙሰኝነት ይወነጀላሉ። በመጨረሻው በሌፍተናንት ኮሎኔል ሴይኒ ኩንቼ የተመራ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ሚያዝያ ፯ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ዲዮሪን ከሥልጣን አውርዶ ለስደስት ዓመታት በእስር ተቆጣጠራቸው። ሲፈቱም በቁም እስር እስከ ፲፱፻፸፱ ዓ/ም ቆይተው ኑሯቸውን በስደት ሞሮኮ ላይ መሥርተው ሲኖሩ ሚያዝያ ፲፭ ቀን ፲፱፻፹፩ ዓ/ም በተወለዱ በ ፸፪ ዓመታቸው እዚያው ሞሮኮ ውስጥ አረፉ።

=ኮንጎ ሊዮፖልድቪል

ዮሴፍ ካዛቩቡ
Flag of the Democratic Republic of the Congo.svg
ኮንጎ ደሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ መጀመሪያ ፕሬዚደንት ዮሰፍ ካዛቩቡ ነበሩ። በወጣትነት ዘመናቸው በአስተማሪነት እና በሒሳብ ተቆጣጣሪነት ሠርተዋል። በ፲፱፻፴፰ ዓ/ም የሙግት ማኅበር አባል ሲሆኑ የሽከታ ሕይወታቸው ተጀምሮ ቀስ በቀስ ዝናቸው እየታወቀ እስከ ነጻነት ዘመን ቆዩ። በሽከታ ዓለም ካዛቩቡን ስኬታማ ያደረጓቸው በተፈጥሮ ጠባያቸው አሰላሳይነታቸውና በጥፋት ጊዜ ሌሎችን የማጋፈጥ ችሎታቸው ናቸው። በ ፲፱፻፶፪ ዓ/ም መግቢያ ወራት በቀድሞዋ ኮንጎ ሊዮፖልድቪል (አሁን ኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ) በተከሰተው የሕዝብ ሽብር እና ሁከት መነሻነት፣ የቅኝ ገዥዎቿ የቤልጂግ ባለ ሥልጣናት አገሪቱን በስድስት ወራት እንደሚለቁና ነጻነቷን እንደሚሰጧት ጥር ፲፰ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም አስታወቁ። በዚህ መሠረት አገሪቷ ሰኔ ፳፫ ቀን ፲፱፻፶፪ ዓ/ም ስሟን ወደኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ለውጣ ነጻ ወጣች።
ወዲያው የሕዝብ ምርጫ ተካሂዶ በጠቅላይ ሚንስትርነት ብሔራዊው ፓትሪስ ሉሙምባን ሲመረጡ በፕሬዚደንትነት ደግሞ የምዕራባውያን ደጋፊ የነበሩት ዮሴፍ ካዛቩቡ ተመረጡ። ይሄ በሆነ ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የሕዝብ ሽብር ሲነሳ በተፈጥሮ ሀብት ባለጸጋ የሆነችው የካታንጋ ግዛት በሞይስ ቾምቤ መሪነት ከሪፑብሊኩ ተገነጠለች። የአገሪቱን ጸጥታ ለማስከበርና በሁለቱ ወገኖች (ሉሙምባ እና ካዛቩቡ) የተከሰተውን ጦርነት ለማብረድ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሀያ ሺ ወታደሮች ላከ። በታኅሣሥ ወር አሜሪካ ካዛቩቡን በመደገፍ የላኩት መሣሪያና የ “ሲ አይ ኤ” (CIA) ሰላዮች ከካዛቩቡ ጋር በመረዳዳት ሉሙምባን ገድለው የካዛቩቡን ሥልጣን አጠናከሩ።
ካዛቩቡ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፶፰ ዓ/ም፣ እስከዚያ ድረስ ታማኝ በነበረው መኮንን፣ ኮሎነል ሞቡቱ ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ከሥልጣን ተወገዱ። በፕሬዚደንትነት ዘመናቸው ለአገራቸውና ሕዝባቸው እድገትና ለውጥ እምብዛም አመጡ የሚባልላቸው ነገር ባይኖርም በዚያ በነጻነት ማግስት በተከሰተው ጭፍጨፋ እና ሁከት ጊዜ በአሰላሳይነታቸው እራሳቸውን የአንድነት አርማ አስደርገው ማሳያታቸው ይጠቀሳል። ዮሴፍ ካዛቩቡ መጋቢት ፲፭ ቀን ፲፱፻፷፩ ዓ/ም አረፉ።

ማላዊ

ዶክቶር ካሙዙ ባንዳ
Flag of Malawi.svg
ሄስቲንግስ ካሙዙ ባንዳ ግንቦት ፯ ቀን ፲፰፻፺ ዓ/ም ተወለዱ። ባንዳ አገራቸውን ማላዊን ለሰላሳ ዓመታት ያስተዳደሩ ሲሆን በትምህርታቸው ጤና ጥበቃ አጥንተው በእንግሊዝ አገር ውስጥ በሕክምና ዶክቶርነት በሊቨርፑል፣ ኒውካስትል እና ሃርልስደን ሲያገለግሉ በታካሚዎቻቸው ዘንድ በጣም ተወዳጅ እንደነበሩ ይዘገባል።
ባንዳ ለ፵፫ ዓመታት በስደት ከኖሩ በኋላ ያኔ በቅኝ ግዛትነት ሥር ወደነበረችው አገራቸው ኒያሳላንድ (አሁን ማላዊ) ሲመለሱ የአገራቸውን ቋንቋ ረስተው፣ ሁኔታቸው ሁሉ ከአውሮፓውያን የበለጡ አውሮፓዊ ነበሩ። ይሄም ሁኔታ ለሽከታ ዓላማቸው እንቅፋት ሳይሆንባቸው አልቀረም። አማካሪም ሲያስፈልጋቸው የበለጠውን ዕምነት የጫኑባቸው የለመዷቸው የብሪታንያ ዜጎችን ነበር። ሆኖም በምሁርነታቸው እና የእንግሊዞች ተደጋፊ በመሆናቸው መጀመሪያ የኒያሳላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው ተሾሙ።
ኒያሳላንድ በአዲስ ስሟ ማላዊ ተብላ ሰኔ ፳፱ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ነጻነቷን ከተቀዳጀች በኋላ በተካሄደው የሕዝብ ምርጫ በትልቅ ድምጽ ብዛት ለፕሬዚደንትነት ሲመረጡ የአምባ ገነንነት ባህሪያቸው ይፋ እየሆነ መጣ። በሁሉም የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች “እንግዋዚ” (Ngwazi) ወይም “ድል አድራጊ” እየተባሉ እንዲጠሩ አዘዙ። ከጥቂት ዓመታትም በኋላ “የዘላለም ፕሬዚደንት” ነኝ አሉ።
ለ፴ ዓመታት በፈላጭ ቆራጭነት ማላዊን ከገዙ በኋላ በምዕራባውያን ለጋሽ አገሮች ተጽዕኖ ማላዊ የአንድ ፓርቲ አገር ወይስ የብዙኀን ፓርቲዎች ትሁን የሚል “ውሳኔ ሕዝብ” አካሂደው በተገኘው ውጤት መሠረት በግንቦት ወር ፲፱፻፹፮ ዓ/ም የፕሬዚደንት ምርጫ ተደርጎ ባንዳ በመሸነፋቸው ሥልጣን ለቀቁ። ካሙዙ ሄስቲንግስ ባንዳ በተወለዱ በ፻ ዓመታቸው በደቡብ አፍሪቃ ከተማ ጆሃንስበርግ ላይ ኅዳር ፲፮ ቀን ፲፱፻፺ ዓ/ም አረፉ።

የ አ. አ. ድ. ዓላማዎች

የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት (አ. አ. ድ.) ሲመሠረት ሁለት ዐቢይ ዓላማዎችን ተመርኩዞ ነበር። እነኚህም፦
  • ለአኅጉሩ የሽከታና የዱኛኪን እርምጃዎች ወሳኝ ጉዳይ የነበረው ጉዳይ ድርጅቱ የአኅጉሩን አንድነትና ትብብር ለማራመድና የጋራ ልሣን እንዲሆን።

  • ሁለተኛው ዓላማ ደግሞ በዚያን ጊዜ ከቅኝነት ቀንበር ያልወጡ ብዙ የአፍሪቃ አገሮች ስለነበሩ የእነሱን ነጻነት ዐቢይ ዓላማ አድርጎ መታገል ሲሆን፤ ማኅበረተኞቹ እንደቀድሞው በውጭ ኃያላን ቁጥጥር ሥር እንዳይሆኑ በዓለም ዓቀፍ የሽከታ ጉዳዮች አባላቱ ገለልተኞች እንዲሆኑ ነው።
ከነኚህ ዐቢይ ዓላማዎች ሌላ፣ ማኅበሩ
  • ሁሉም አፍሪቃውያን ሰብዓዊ መብታቸው የተከበር እንዲሆን
  • የሁሉም አፍሪቃውያን የኑሮ ደረጃ የተሻሻለ እንዲሆን
  • የእርስ በእርስ ግጭቶችንና አለመግባባት በኃይል ሳይሆን በሰላማዊና ሚዛናዊ ሽምግልና መፍታት
የተስማማባቸውና የያዛቸው ዓላማዎች ነበሩ።
ሆኖም በርስ በርስ ውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ገብነትነት የማይፈልግ ማኅበርም በመሆኑ እና በሽምግልና የማይፈቱ ቅራኔዎች በተፈጠሩም ጊዜ ሰላምን የሚያስክብርበት መሣሪያ የሌለው ጥርስ የለሽ መንጋጋ ብቻ የነበር ድርጅት በመሆኑ የአኅጉሩ ሕዝቦች የጓጉበትን የሰብዓዊ መብት መከበርም ሆነ እንደናይጄሪያ እና አንጎላ ላይ የተካሄዱትንም ብሔራዊ እልቂቶች ለመግታት ያልቻለ ድርጅት ነበር። ስለዚህም በአብዛኛ አፍሪቃውያኖች እና በሰፊውም ዓለም አስተያየት ይሄ ድርጅት ውጤተ ቢስ የወሬ ማኅበር በመባል በይፋ ይተች ነበር።

የድርጅቱ ዋና ጸሐፊዎች

የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት በ፲፱፻፶፭ ዓ/ም ተመሥርቶ የአፍሪቃ ሕብረት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም እስከተካው ድረስ በየጊዜው ከአባል አገራት የተመረጡ ዘጠኝ ቋሚ ዋና ጸሐፊዎች አገልግለውታል። በድርጅቱ መመሪያ ውል (OAU Charter) መሠረት ዋና ጸሐፊው ለአራት ዓመታት እንዲያገለግል ይመረጣል።

የመጀመሪያው ዋና ጸሐፊ

Flag of Ethiopia (1897).png
አቶ ክፍሌ ወዳጆ
ድርጅቱ አዲስ አበባ ላይ በተመሠረተ ጊዜ ለስብሰባው ጸሐፊ ሆነው ያገለገሉት በጊዜው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትኢትዮጵያ ልዑካን መሪ የነበሩት ዶክቶር ተስፋዬ ገብረ እዝጊ ነበሩ። በዚያው ስብሰባ ላይ ቋሚ ዋና ጸሐፊ እስኪገኝ ድረስ ተመርጠው ከ ግንቦት ፲፯ ቀን ፲፱፻፶፭ ዓ/ም እስከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ድረስ ያገለገሉት ኢትዮጵያዊው አቶ ክፍሌ ወዳጆ ነበሩ።

ሁለተኛው ዋና ጸሐፊ

Flag of Guinea.svg
ዲያሎ ቴሊ
ከድርጅቱ ምሥረታ በኋላ ዋና ጽሕፈት ቤቱ የሚቋቋምበትን ከተማ ለመምረጥ ያስከተለውን እሽቅድምድም እና ፉክክር ለማክሸፍና አዲስ አበባን ለማስመረጥ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የነበሩት አቶ ከተማ ይፍሩጊኒው መሪ ሴኩ ቱሬ ጋር ባደረጉት ውል መሠረት፤ ጊኒአዲስ አበባን መመረጥ ልትደግፍ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ ለድርጅቱ ዋና ጸሐፊነት የጊኒውን ተወላጅ ቡባካር ዲያሎ ቴሊን ለማሳጨት እና ለማስመረጥ እንደተስማሙ የአቶ ከተማ ልጅ መኮንን ከተማ The Creation of the OAU በሚል ርዕስ ላይ አስፍረውታል።[2]
ቴሊ ከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፶፮ ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ድረስ ሁለት ጊዜ ተመርጠው በድርጅቱ ዋና ጸሀፊነት አገልግለዋል። ዲያሎ ቴሊ በሴኩ ቱሬ ትዕዛዝ ታስረው የካቲት ፳፪ ቀን ፲፱፻፷፱ ዓ/ም በረሀብ ሞተዋል።

ሦሥተኛው ዋና ጸሐፊ

Flag of Cameroon.svg
እንዞ ኤካንጋኪ
ሰኔ ፰ ቀን ፲፱፻፷፬ ዓ/ም ሥራቸውን የጀመሩት ሦሥተኛው ጸሐፊ የካሜሩን ተወላጁ እንዞ ኤካንጋኪ ነበሩ። በአለማኛ የተማሩት ኤካንጋኪ ከአገራቸው ነጻነት በኋላ በውጭ ጉዳይ ምክትል ሚኒስትርነትና የሥራ ሚኒስትር ሆነው ካለገሉ በኋላ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ዋና ጸሐፊ ሆነው ተመረጡ።
የተመረጡበትን የሥልጣን ጊዜ ሳይጨርሱ በሁለት ዓመቱ ድርጅቱ በአኅጉሩ ውስጥ የተፈጥሮ ነዳጅ ምርምር እንዲያካሂድ ከመረጠው የ”ሎንሮ” (Lonrho Group) ድርጅት ሙስና ተቀብለዋል ተብለው ሲታሙ ሰኔ ፱ ቀን ፲፱፻፷፮ ዓ/ም ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ለቀቁ። [3]

አራተኛው ዋና ጸሐፊ

Flag of Cameroon.svg
ዊሊያም እቴኪ
የካሜሩኑ ዜጋ እንዞ ኤካንጋኪ ሥልጣናቸውን ሲለቁ የካሜሩን ፕሬዚደንት አህማዱ አሂጆ የአገራቸውን ሰው ዊሊያም ኦሬሊዬን እቴኪ እምቡሙዋን በተተኪነት አጭተው አቀረቡ። በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሹ ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የቀረቡት የሶማሌ እና የዛምቢያ እጩዎች የሚያስፈልገውን ከሦሥት ሁለት እጅ የድምጽ ድጋፍ ባለማግኘታቸው ስብሰባው በሦሥተኛ አማራጭነት እቴኪን በሙሉ ድምጽ መረጠ።
ዊሊያም እቴኪ እስከ ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም አገልግለዋል።

አምስተኛው ዋና ጸሐፊ

Flag of Togo.svg
ኤደም ኮጆ
ሐምሌ ፲፬ ቀን ፲፱፻፸ ዓ/ም እስከ ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም ድረስ ያገለገሉት አምስተኛው ዋና ጸሐፊ በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም ላይ በተካሄደው የመሪዎች ስብሰባ ላይ የተመረጡት የቶጎው ተወላጅ፣ ኤድዋርድ ኮጆ (ኤደም ኮጆ) ናቸው።
በኮጆ የሥልጣን ዘመን በሞሮኮ አስተዳደር ሥር ያለችው የሰሐራዊ የአረብ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጉዳይ እና እሷንም በተመለከተ የሳቸው አቋም የድርጅቱን አባላት አቃቅሮ ነበር። ኮጆ የካቲት ፳፩ ቀን ፲፱፻፸፬ ዓ/ም በተካሄደ ስብሰባ ላይ የዚችን ግዛት ልዑካን እንደ አባል መቀመጫ እንዲይዙ ማድረጋቸውን በመቃወም ሞሮኮ እና እሷን የሚደግፉ አገራት የድርጅቱ ስብሰባዎች ላይ ላለመሳተፍ ወስነው ነበር። በዚህ ጉዳይ የተነሳ የሴኔጋል ፕሬዚደንት አብዱ ዲዩፍ ኮጆን “ነገር አማሳይ/በጥባጭ” ብለዋቸዋል።

ስድስተኛው ዋና ጸሐፊ

ፒተር ኦኑ
Flag of Nigeria.svg
ሰኔ ፭ ቀን ፲፱፻፸፭ ዓ/ም የዋና ጸሐፊነቱን ሥልጣን በስድስተኛነት ተራ የተረከቡት ናይጄሪያዊው ዶክቶር ፒተር ኦኑ ናቸው። ዶክቶር ኦኑ ለሁለት ዓመታት ብቻ አገልግለው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም ለቀቁ።

ሰባተኛው ዋና ጸሐፊ

ኢዴ ኡማሩ
Flag of Niger.svg
ከዶክቶር ኦኑ በተከታይነት ሰባተኛ ዋና ጸሐፊ ሆነው ሐምሌ ፲፫ ቀን ፲፱፻፸፯ ዓ/ም የተሾሙት የኒጄር ተወላጁ ኢዴ ኡማሩ ናቸው።
ዳካር እና በፓሪስ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ያጠናቀቁት ኡማሩ፣ በአገራቸው በጋዜጠኝነት፣ አምባሳዶርነት እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትርነት የሠሩ ሲሆን በ፲፱፻፷፰ ዓ/ም አገራቸው ላይ ከተካሄደውመፈንቅለ መንግሥት በኋላ ለወታደራዊ ርዕሰ መንግሥቱ ሴይኒ ኩንቼ የቅርብ አማካሪ ሆነውም ሠርተዋል።
ኡማሩ የመጀመሪያውን የጸሐፊነት አራት ዓመታት መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ሲያጠናቅቁ ለሁለተኛ ጊዜ እንዲያገለግሉ ታጭተው ነበር። ዳር ግን በውድድሩ የታንዛንያው ሳሊም አህመድ ሳሊም አሸንፈው ሥልጣኑን ተቀበሉ።

ስምንተኛው ዋና ጸሐፊ

Flag of Tanzania.svg
ሳሊም አህመድ ሳሊም
ስምንተኛው ተረኛ ዋና ጸሐፊ ዛንዚባር ደሠት ላይ የተወለዱት የታንዛንያው ዜጋ ሳሊም አህመድ ሳሊም ሲሆኑ፣ ሥልጣኑን ከ ኤዲ ኡማሩ መስከረም ፱ ቀን ፲፱፻፹፪ ዓ/ም ተቀበሉ።
ጥር ፲፭ ቀን ፲፱፻፴፬ ዓ/ም የተወለዱት ሳሊም አገራቸውን በዲፕሎማትነት ለብዙ ዘመናት ያገለገሉ ሲሆን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነት፤ በመከላከያ ሚንስትርነት፤ በምክትል እና ጠቅላይ ሚንስትርነትም አገልግለዋል። ሳሊም የጋዜጣ ዋና አዘጋጅና የዛንዚባር ጋዜጠኞች ማኅበር ዋና ጸሐፊም ነበሩ።
ሳሊም አህመድ ሳሊም እስከ መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ሥልጣናቸውን አስረክበዋል።

ዘጠነኛውና የመጨረሻው ዋና ጸሐፊ

Flag of Cote d'Ivoire.svg
አማራ ኤሲ
ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፫ ዓ/ም በዛምቢያ ዋና ከተማ ሉሳካ ላይ የተካሄደው የድርጅቱ ስብሰባ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅትን በአንድ ዓመት ውስጥ በአፍሪቃ ኅብረት ለመተካት የተስማማበትን ዓላማ ግብ የሚያደርስ ዋና ጸሐፊ ሲመርጥ ዘጠነኛውና የመጨረሻው ዋና ጸሐፊ ሆነው የተመረጡት የኮት ዲቯር ተወላጁ አማራ ኤሲ ናቸው።
አማራ ኤሲ ሥልጣኑን መስከረም ፯ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ተረክበው፣ የአፍሪቃ ኅብረት እስከተመሠረተበት ሐምሌ ፪ ቀን ፲፱፻፺፬ ዓ/ም ድረስ ካገለገሉ በኋላ ለአዲሱ የአፍሪቃ ኅብረት ኮሚሲዮንም ጊዜያዊ ሊቀ መንበር ሆነው ተሹመው ነበር።