Saturday, September 28, 2013

ከአስር ሺ ካድሬዎች አንድ ጀግና አትሌት ይሻለኛል!

የፌዴሬሽን ነገር አልተሳካልንም!
ሩጫ እንደ አፍ አይቀናም (ለአትሌቲክስ ፌዴሬሽን!)
.የዛሬውን ፖለቲካዊ ወጌን የምጀምረው በአትሌቲክስ ነው፡፡ አትሌቲክስና ፖለቲካ ምን አገናኛቸው እንዳትሉኝ ብቻ! (ቀላል ይገናኛሉ!) ወዳጆቼ … አትሌቲክስ ስፖርትነቱ ለጀግኖች አትሌቶቻችን ነው እንጂ ወደ ኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ሲገባ መልኩን ይቀይራል፡፡ (የቀለጠ ፖለቲካ ይሆናል!) ይሄ እኮ ሃሜት አይደለም፡፡ በመረጃም በማስረጃም የተደገፈ ሃቅ ነው (ፍ/ቤት የመሄድ ፍላጐት ግን የለኝም!) ለነገሩ ፍ/ቤትም ለካ እረፍት ላይ ነው፡፡ እናንተዬ … ፍ/ቤት በክረምት የሚዘጋው (የሚያርፈው) ድሮ ወንዝ እየሞላ መሻገሪያ ስለሚጠፋ ነው የሚባለው እውነት ነው እንዴ? አሁን ታዲያ የትኛው ወንዝ አስቸግሮን ይሆን? (የልማድ እስረኞች እኮ ነን!) 
ይሄውላችሁ … ስለ ፌዴሬሽኑ ፖለቲካ ከማውጋታችን በፊት ትንሽ “ሰለብሬት” ማድረግ አለብን - ስለ አትሌቶቻችን ድል!! እናንተ … የጦቢያ አትሌቶች እንዴት አንጀት አርስ ናቸው ባካችሁ! (ኧረ ሺ ጊዜ ይመቻቸው!) ለዓለማችን ኮከብ አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ (እውነትም ነገር የገባት ሰጐን!) እጅ ነስቻለሁ! ለ800 ሜትር የወርቅ ሜዳልያ ባለድሉ ለመሃመድ አማንም እጅ ነስቼአለሁ - በአዲስ ርቀት ላስመዘገበው ድንቅ ውጤት! ነሐስን ጨምሮ ሌሎች ድሎችን (ከ4-10 ለወጡትም) ላገኙም እጅ ነስቼአለሁ፡፡ ለደረጃ ባይበቁም ጦቢያን አደባባይ ወክለው ለሮጡልን ምርጥ የአገሬ ልጆችም እጅ ነስቼአለሁ፡፡ በሴቶች ማራቶን በገጠማቸው አንዳንድ እክሎች ውድድሩን አቋርጠው ለወጡት የጦቢያ ጀግና አትሌቶችም እጅ ነስቼአለሁ (ፌዴሬሽኑ ደብዳቤ ፃፉ ቢልም) አንዳንዴ ምን እንደማስብ ታውቃላችሁ? ኢትዮጵያን የሚመሯት ምነው አትሌቶች በሆኑ እላለሁ (የድል አርማ ናቸዋ!)

ሙዝ!

የግል ሐኪምዎ የሆነው ሙዝ!
በስትሮክ የመሞት አደጋን ከ50-60 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል
ለስኳር ህመምና ለደም ማነስ ሙዝን መመገብ ይመከራል
በኢትዮጵያ እንደተገኘ የሚነገርለትና በዓለማችን በስፋት እየተመረተ ለምግብነት የሚውለው ሙዝ እጅግ በርካታ ጠቀሜታዎች አሉት፡፡ ሙዝ ከምግብ ይዘቱ በተጨማሪ ለተለያዩ በሽታዎች ፈውስ ሊያስገኙ የሚችሉ ንጥረ ነገሮችንም አካቶ ይዟል። እነዚህ ንጥረነገሮች ለበርካታ በሽታዎች ፈውስ ከመሆናቸውም በላይ፣ በሽታው ከመከሰቱም በፊት ለመከላከል የሚያስችለንን አቅም ያጐናጽፉናል፡፡ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል በጠቅላላ ህክምና ክፍል ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ታዬ አለማየሁ እንደሚናገሩት፤ ሙዝ በስትሮክ ምክንያት ሊከሰት የሚችለውን ሞት በግማሽ መቀነስ ይችላል፡፡

የጀግና አሟሟት

ምዕራፍ አንድ፡- አጼ ቴዎድሮስ እና ሞት
አትጠገብ የምትባል ሴት ከ195 አመታት በፊት ወንድ ልጅ ወለደች፡፡ ወይዘሮ አትጠገብ ሀይለ ጊዮርጊስ ከሚባል ውድ ባለቤቷ ካሣ የሚባል ልጅ ወለደች፡፡ ልጁ ካሣ ሀይሉ ተብሎ ይጠራ ነበር፡፡ ካሣ ሲያድግ ንጉስ መሆን አማረው፡፡ ካሣ በተወለደበት ዘመን ተራ ሠው አይነግስም፡፡ ነገሥታት የሚሆኑት የሠለሞን ዝርያ ያላቸው፣ በእግዚአብሔር የተመረጡ እና የተሰየሙ እናም የነዚህ ሠዎች ዝርያዎች ነበሩ፡፡ ካሣ ግን ንጉሥ መሆን አማረው፡፡ ሲያስብ እንዲህ እያለ ነበር ፡- “የነገስታቱ ዝርያ አይደለሁም፡፡” “እና ባልሆንስ?!” “አትቆጣ?!” “መቆጣት አይደለም፡፡” “እና ታዲያ;!” “ንጉሥ መሆን አምሮኛል!” “እና ንጉሥ መሆን የምችል ይመስልሃል?!” “Yes, I can” ብሎ ተነሳ፡፡ የአሜሪካው ንጉስ ባራክ ኦባማ `Yes, we can` የሚለውን የምርጫ መወዳደሪያ መፈክር የኮረጀው ከካሳ ሀይሉ ነው፡፡ የምናውቅ እናውቃለን፡፡

አ ገ ሬ

አገሬ ውበት ነው፣
ለምለምና ነፋስ የሚጫወትበት፣
ፀሃይ የሞላበት፣ ቀለም የሞላበት።
አገሬ ቆላ ነው፣ ደጋ ወይና ደጋ፣
እዚያ ብርሃን አለ ሌሊቱ እስኪነጋ።
አገሬ ተራራ ሸለቆ ረባዳ፣
አገሬ ጅረት ነው ገደልና ሜዳ፣
ውበት ነው በበጋ ፀሃይ አትፋጅም፣
ክረምቱም አይበርድም፣
አይበርድም፣ አይበርድም።
አገሬ ጫካ ነው፣
እንሰሳት አራዊት የሚፈነጩበት፣
በወጥመድ ሳይገቡ ሳይነካቸው ጠላት።

ከሠማይ ወረደ በተባለው መስቀል ላይ ቅዱስ ሲኖዶሡ ውሣኔ ይሰጣል

በአቃቂ ቃሊቲ ገላን ጉራ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ባለፈው ነሐሴ ወር መጨረሻ ላይ ከሠማይ ወረደ ስለተባለው መስቀል ቅዱስ ሲኖዶስ ውሣኔ እስኪያስተላልፍ ህዝቡ በትዕግስት እንዲጠባበቅ የአዲስ አበባና የጅማ ሃገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ አሣሠቡ፡፡ “መስቀል ከሠማይ ወርዷል አልወረደም? ትክክለኛ ነው አይደለም?” የሚለውን ለመመለስ የግድ ቅዱስ ሲኖዶሡ ጉዳዩን መርምሮ ውሣኔ ሊያስተላልፍበት ይገባል ያሉት ብፁዕነታቸው፤ ይህን ለማድረግም ጉዳዩን ለቅዱስ ሲኖዶሱ ቋሚ አባላት እንዳሣወቁ ተናግረዋል፡፡ መስቀሉ እንደተባለው ከሠማይ የወረደ አለመሆኑ ከተረጋገጠም የቤተክርስቲያኒቱ ሃላፊዎች ይጠየቁበታል ብለዋል-ብፁዕነታቸው፡፡
መስቀሉ ከሠማይ ወረደ በተባለ በ4ኛው ቀን ነሐሴ 27 ቀን 2005 ከሠአት በኋላ ወደ ስፍራው በማቅናት ተገቢውን የፀሎት ስርአት ከካህናቱና ከቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች ጋር ካደረሡ በኋላ መስቀሉን ከወደቀበት መሬት አንስተው ወደ ቤተመቅደሡ እንዲገባ ማድረጋቸውን የገለፁት ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስ፤ መስቀሉ ከሠማይ ስለመውረዱ በአይናችን አይተናል ካሉት የቤተክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እንደማንኛውም ሠው መስማታቸውን ለአዲስ አድማስ ገልፀዋል፡፡
መስቀሉን ከወደቀበት መሬት ያነሱት ብፁዕነታቸው፤ “መስቀሉ ያቃጥላል፤ ብርሃናማ ነፀብራቅ አለው” የሚባለውን አለማስተዋላቸውን ጠቁመው፤ “መስቀል የሚያቃጥል ሣይሆን የድህነት ሃይል ነው ያለው፣ የሚያቃጥል ቢሆን ኖሮ ከመሬት ላይ ማንሣት ባልተቻለ ነበር” ብለዋል፡፡ ወረደ የተባለውን መስቀል ለመመልከት ወደ ስፍራው የሚያቀኑ ምዕመናን ለምን እንዳይመለከቱት ተከለከለ የሚል ጥያቄ ያነሣንላቸው ብፁዕነታቸው፤ ጉዳዩ በቅዱስ ሲኖዶሡ ተጣርቶ ውሣኔ እስኪያገኝ ድረስ ህዝበ ክርስቲያኑ ጉዳዩን በጥሞና እንዲያጤነው በማሠብ ነው” ብለዋል፡፡

Tuesday, April 16, 2013

የተንቀሳቃሽ ስልክ 40ኛ ዓመት

እ ጎ አ በ 1875፣ የድምጽ ሞገድ በሽቦ ወደ ኤሌክትሪክ ሞገድ ተለውጦ እንዲተላለፍና ፤ ምልክቱ፤ በድምፅ ፤ በቃላት እንዲሰማ ያበቃውን ፤ ስልክ የተባለውን መሣሪያ ፣አለክሳንደር ግርሃም ቤል ከሠራ ወዲህ፤እ ጎ አ በ 1876 በተሽከርካሪ « ዲስክ»
እ ጎ አ በ 1875፣ የድምጽ ሞገድ በሽቦ ወደ ኤሌክትሪክ ሞገድ ተለውጦ እንዲተላለፍና ፤ ምልክቱ፤ በድምፅ ፤ በቃላት እንዲሰማ ያበቃውን ፤ ስልክ የተባለውን መሣሪያ ፣አለክሳንደር ግርሃም ቤል ከሠራ ወዲህ፤እ ጎ አ በ 1876 በተሽከርካሪ « ዲስክ» ላይ በኤሌክትሪክ ርዳታ፣ ምስል ማሳየት እንደሚቻል ጀርመናዊው Paul Gottlieb Nipkow ካሳወቀና እስኮትላንዳዊው ጆን ሎጊ ቤርድ፣ ራሱ በተናጠል ባካሄደው ተመሳሳይ ምርምር የቴሌቭዥንን ምሥጢር ለህዝብ ካሳዬ በኋላ፣በሩሲያዊ አሜሪካዊው ቭላዲሚር ዝቮሪኪን ፣ እ ጎ በ 1933 ኛዎቹ ዓመታት ፤ በ 1940ኛዎቹ ዓመታት ይበልጥ እስኪሻሻል ድረስ፤ የቴሌቭዥን ፕሮግራሞች እንዲሠራጩ ለማድረግ ማብቃቱ ተረጋገጠ። በኋላም እንደገና BAIRD ባለቀለም ምስሎችን በቴሌቭዥን ማሠራጨት የሚቻልበትን አብነት አግኝቶ ማሠራጨት እንደሚቻል
ሞቶሮላ RAZR
ካመላከበት ዘመን አንስቶ ተንቀሳቃሽ ምስል፣ በመስታውት ሣጥን የሚታይበት አስደናቂ የሥነ ቴክኒክ ግኝት በዓለም ውስጥ መዛመቱ አልቀረም። ከዚያም የኮምፒዩተር ዘመን ከተተካ በኋላ፤ ውሎ አድሮ ፤ መዳፍ በሚያክል የሥነ ቴክኒክ ውጤት ያለሽቦ ድምጽንም ምስልንም የሚያቀብሉም የሚያሠራጩም መሣሪያዎች ቀርበዋል።

የመታሰቢያ ድርጅቶች (ፋውንዴሽን) ከአፄ ምኒልክ እስከ መለስ

 የመታሰቢያ እና በጐ አድራጐት ድርጅቶች የ85 ዓመታት ጉዞ
ከመላው ዓለም በፊዚክስና ኬሚስትሪ፣ በሕክምናና በሥነ ፅሁፍ እንዲሁም በሰላም ዙርያ የላቀ አስተዋፅኦ ያደረጉ ሰዎች ተመርጠው የሚሸለሙበት የኖቤል በጐ አድራጐት ድርጅት በተመሰረተ በ10ኛ ዓመቱ በኢትዮጵያም ተቀራራቢ ዓላማ ያለው “መታሰቢያ ድርጅት” ተቋቁሟል፡፡ አፄ ምኒልክ ከሞቱ ከአራት ዓመት በኋላ ልጃቸው ንግሥት ዘውዲቱ በ1910 ዓ.ም ለአባታቸው መታሰቢያነት አራት ኪሎ የሚገኘውን የበአታ ለማርያም ገዳም ቤተክርስቲያንን ማሰራት ጀመሩ፡፡
በግዛው ኃይለማርያም ተዘጋጅቶ የዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ድርጅት በ1956 ዓ.ም ባሳተመው “ዳግማዊ ምኒልክ” የተሰኘ መፅሃፍ፤ የበጐ አድራጐት ሥራዎች በሦስት ዘርፎች ተከፍለው እንደሚከናወኑ ያመለክታል፡፡ የመጀመሪያው መታሰቢያቱን ማዕከል ያደረገው ነው፡፡ ግንባታው በተጀመረ በአስረኛ ዓመቱ በ1920 ዓ.ም የተጠናቀቀው የበአታ ለማርያም ገዳም ቤተክርስቲያን፤ የአፄ ምኒልክ፣ የእቴጌ ጣይቱ፣ የንግሥት ዘውዲቱ፣ የብፁዕ አቡነ ማቴዎስ፣ የልዕልት ፀሐይ ኃይለሥላሴ አስከሬንና የተለያዩ ታሪካዊ ቅርሶች መቀመጫ ሆኗል፡፡ መታሰቢያ ድርጅቱ፤ በሁለተኛ ደረጃ ተግባራዊ ያደረገው መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ማቋቋም ሲሆን በ1925 ዓ.ም የተመሰረተው የአብነት ትምህርት ቤት፤ አገልግሎቱን ሳያቋርጥ እስካሁን በመቀጠል 80 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡

የማይቃወሙ ተቃዋሚዎች በባትሪ ይፈለጋሉ!

*ኢህአዴግ - “ቀፎ ከእኔ፤ ማር ከእናንተ!” እያለ ነው
*መንገድ ትራንስፖርት - “መንገድ ከእኔ፤ ትራንስፖርት ከናንተ!” ይላል
ሁልጊዜ ምን እንደሚገርመኝ ታውቃላችሁ? የኢህአዴግ ነገር! አልሳካ ብሎት እንጂ ሁላችንንም እንደቀለበት መንገድ ጥፍጥፍ አድርጐ በአንድ ቅርፅ ቢሰራን ደስታውን አይችለውም፡፡ (ከፍቅሩ የተነሳ እኮ ነው!) በተለይ ተቃዋሚ ፓርቲዎችንማ---ሁሉንም በአብዮታዊ ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም ቢያጠምቃቸው እፎይ ብሎ እንቅልፉን በለጠጠ ነበር፡፡ ግን እኮ አምባገነንነት አምሮት አይደለም (ኧረ ሲያልፍም አይነካው!) በነገራችሁ ላይ … በአምባገነኖች ላይ ባደረግሁት Formal ያልሆነ “ባህላዊ ጥናት”፤ አብዛኞቹ አምባገነኖች የእግዚአብሔርን ስም ደጋግመው መጥራት እንደሚወዱ አረጋግጬአለሁ፡፡ (ማጭበርበርያ እኮ ነው!) ለምሳሌ ባለፈው ሳምንት በካንሰር ህመም የሞቱት የቬንዝዌላው የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሁጎ ቻቬዝና የቀድሞው የኡጋንዳ ፕሬዚደንት ኢዲ አሚን ተጠቃሽ ናቸው - የፈጣሪን ስም በመጥራት፡፡ አሚንማ ከእግዚአብሔር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አደርጋለሁ ባይ ነበሩ፡፡

ለኢቴቪ ዓመቱን ሙሉ “April the fool” ነው!

ሰሞኑን የተከሰተ ዜና ነው - እዚህ ሳይሆን ፈረንጆቹ አገር፡፡ ሁለት ታዳጊ ፍቅረኛሞች ናቸው አሉ፡፡ የፍቅር ጓደኝነት ከመሰረቱ ብዙ አልቆዩም፡፡ ግን ሲዋደዱ ለጉድ ነው፡፡ (እንደ ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች እንዳትሉኝ!) ባለፈው ሰኞ ግን በጨዋታ መሃል በተፈጠረ አለመግባባት እሷ እሱን አንገቱ ላይ በስለት ወግታው ወህኒ ወረደች አሉ (የአፍሪካ ፖለቲካ አይመስልም?) አያችሁ እንዲህ በጨዋታ መሃል ያልተጠበቀ አደጋ ሊከሰት ይችላል፡፡ አንዳንዴ ዓይን ሊጠፋ ወይም እግር ሊሰበር ይችላል፡፡ ባስ ሲል ህይወትም ይጠፋል፡፡ በፍቅር ጨዋታ እንዲህ ካጋጠመ በፖለቲካ ጨዋታ ምን ሊያጋጥም እንደሚችል አስቡት፡፡
እቺን እቺንማ ከእኛ በላይ ማን ያውቃታል? ምንም ቢሆን እኮ የአፍሪካ ልጆች ነን! (የአራዳ ልጅ እንዲሉ) የጨዋታው አባቶች የአፍሪካ አምባገነን መሪዎች ከሆኑ ደግሞ ነገርዬው የከፋ ይሆናል - የመረረ!! ለምን መሰላችሁ? መቼ እንደሚያመሩ፤ መቼ ከፍቅር ወደ ጥላቻ እንደሚሸጋገሩ ፈጽሞ አታውቁም፡፡ ኳስ ይዞ የነበረው እጃቸው በምን ቅጽበት ጠብመንጃውን አፈፍ እንዳደረገ ፈጣሪያቸው ብቻ ነው (የራሳቸው ፈጣሪ ይኖራቸዋል ብዬ እኮ ነው!) የሚያውቀው (“አድነነ ከመዓቱ” ማለት ይሄኔ ነው!) ይኸውላችሁ የእኔ ነገር የፍቅረኞቹን ሳልጨርስላችሁ ፖለቲካ ውስጥ መሰስ ብዬ ገባሁላችሁ፡፡ (ፖለቲካ አሳሳች እኮ ነው!) እናላችሁ.. ሁለቱ ፍቅረኛሞች ሲገናኙ ሁሉም ነገር አማን ነበር፡፡ በተለይ እሱ ፍቅር እንጂ ሌላ አልጠበቀም፡፡

የካፒታሊዝም የኑሮ ፍልስፍና!

በዓለማችን ውስጥ የሚገኘው አጠቃላይ የምግብ ክምችት በዓለም ላይ ያሉ ሰዎችን በሙሉ ማጥገብ ይችል ነበር፤ ነገር ግን አብዛኛው የዓለማችን ሃብት በጥቂት ግለሰቦች ቁጥጥር ስር በመውደቁ ጥቂቶቹ የቅንጦት ኑሮ ሲኖሩ አብዛኛው ደሃ ህዝብ ግን በረሃብ አለንጋ ይገረፋል፤ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል ባለመኖሩ፤ በማለት ማርክሲስቶች እኩልነት ደሃና ሃብታምን እኩል በማድረግ ማረጋገጥ እንደሚቻል ያስተምራሉ፡፡ በሌላ በኩል የካፒታሊዝም መስራቾች የግል ሃብት የማፍራት መብትን በማረጋገጥ የሃብታሞችና የድሆች መደቦችን በመፍጠር፣ ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍልን ማስፈን እንደሚቻል ወይም እኩልነትን በሃብት መበላለጥ ማምጣት እንደሚቻል ይሞግታሉ፡፡ የካፒታሊዝም ሆነ የሶሻሊዝም መስራቾች ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍልንና እኩልነትን ይሰብካሉ፡፡

ያልተጠናው የኢትዮጵያውያን ፍልስፍና

ሀገራችን ኢትዮጵያ ገና ያልተጠኑ የበርካታ ጥንታዊ ሥነጽሁፎች ባለቤት ናት፤ ማጥናት አቅቶን ሌሎች አጥንተው የቅጂ መብቱን ከመውሰዳቸውና የታሪክ ክፍትት ተፈጥሮ በመጪው ትውልድ ተወቃሾች ከመሆናችን በፊት የዘርፉ ምሁራን ጥናትና ምርምር በማካሄድ፣ ዩኒቨርስቲዎች ጉዳዩን የምርምር አቅጣጫቸው ውስጥ በማስገባት፣ ዜጎችም ጥንታዊ የጽሁፍ ሃብታችንን አስፈላጊነት ተገንዝበን ከዘራፊዎች በመጠበቅ ሃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል፡፡ ኢትዮጵያ ዘመናትን ያስቆጠሩ ሥነቃላዊና የጽሁፍ ፍልስፍናዎች ባለቤት ናት፡፡ ከአስራ ሰባተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በፊት ከሌሎች የአፍሪካ ሀገሮች በተለየ መልኩ በርከት ያሉ የፍልስፍና ስራዎችን በመስራት በቀዳሚነት የምትጠቀሰው ኢትዮጵያ፤ በጥንታዊው የግእዝ ቋንቋ ከተጻፉት የፍልስፍና ስራዎቿ መካከል ከፊሎቹን በትውልድ ካናዳዊ፣ በምርጫ ደግሞ ኢትዮጵያዊ የሆነው ፕሮፌሰር ክላውድ ሰምነር ወደ እንግሊዝኛ ቋንቋ በመተርጎም፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቁ ሲያደርግ፤ ሌሎች በርካታ በግዕዝና በአረብኛ ቋንቋዎች የተጻፉ የጽሁፍ ስራዎች በጥንታዊ ቤተእምነቶችና ቤተመዛግብት ውስጥ ተቀምጠው ክላውድ ሰምነርን የመሰሉ ፈላስፎችንና የጥንታዊ ጽሁፎች ተመራማሪዎችን (philologists) እይታ በመጠባበቅ ላይ ይገኛሉ፡፡

“ወሬ ይሮጣል!” - የበአሉ ነገር!


  • ፊያሜታ
አነበብኩት፡፡ ደግሜ አነበብኩት፡፡ መላልሼ አነበብኩት፡፡ ለምን እንደሆነ አላውቅም ያነበብኩትን ነገር ለማመን አቃተኝ፡፡ ሉጫ ፀጉራቸው እርስ በርሱ ተገማምዶ ጀርባቸው ላይ የወደቀ፣ ወዝ የጠገበ ላመነት ያገለደሙ፣ እህል የራቀው አንጀታቸውን በሰንሰለት ሸብ ያደረጉ፣ ፂማቸውን ያንዠረገጉ፣ ከአለም ተነጥለው በራቸውን የዘጉ…እንዲህ ያሉ መናኝ ---- በአሉ ግርማን ማሰብ አቃተኝ፡፡ “አበቃ” ብሎ በዘጋው ጦሰኛ ስራው ሰበብ፣ የእሱም ነገር እንዳበቃ ከተነገረለት፤ ከዚያኛው በአሉ የቀጠለ ሌላ በአሉ አልመጣልህ አለኝ፡፡ ከተቋጨ ደራሲነትና ጋዜጠኝነት የቀጠለውን የበአሉ መናኝነት ማሰብ ተሳነኝ፡፡ ባለፈው ሰኞ ምሽት አንድ ወዳጄ በፌስቡክ የላከልኝ “ጉድ” “በአሉ ግርማ በጣና ደሴት ገዳማት የመናኝ ህይወት እየገፋ ተገኘ” የሚል ነበር፡፡ ይህን “ጉድ” ለማመን ቸግሮኝ ጥቂት እንደተወዛገብኩ፣ ነገርዬው “የሚያዝያ ልግጥ” (April the fool) ሊሆን እንደሚችል ገመትኩ፡፡

Wednesday, April 3, 2013

ከሚድሮክ ኢትዮጵያ ከ632 ሚሊዮን ብር በላይ የግብር ዕዳ ይፈለጋል

ሚድሮክ ኢትዮጵያ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ከንግድ ትርፍ ግብርና ከተጨማሪ እሴት ታክስ ከ632 ሚሊዮን ብር በላይ ዕዳ በመንግሥት እንደሚፈለግበት የኩባንያው ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
ሚድሮክ ይህንን ክፍያ እንዲፈጽም የተነገረው ለባለኮከብ ሆቴሎቹ መሆኑ ታውቋል፡፡

የኩባንያው ምንጮች እንደገለጹት፣ የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በቅርቡ ለሚድሮክ ኢትዮጵያ በላካቸው ሦስት የትርፍ ግብር ውሳኔ ማስታወቂያዎች የተጠቀሰው ገንዘብ እንዲከፈል ጠይቋል፡፡

የድምፅ ብክለት

የድምፅ ብክለት የአየር ብክለትን ተከትሎ ያለ በዓለም ሁለተኛው ግዙፍ የአካባቢያችን ብክለት

ይህንን የብክለት ዓይነት የሚፈጥረው ድምፅ ያልተፈለገና በሰው መረበሽን የሚፈጥር ማንኛውም ዓይነት ድምፅ ነው፡፡

እንዲህ ዓይነት ድምፆች መደበኛውን የሕይወታችንን እንቅስቃሴ ይጎዳሉ፤ ያስተጓጉላሉ፣ እንቅልፍ ይነሱናል፤ ውይይቶቻችንንና መደማመጣችንን ይቀንሣሉ፤ በአጠቃላይ የአኗኗራችን ሁኔታ የተረበሸ እንዲሆን ያደርጋሉ፡፡

ዓይነት ነው፡፡

የኣበሾች ሁሉ የኩራት ምንጭ






የኣበሾች ሁሉ የኩራት ምንጭ
የኣክሱም ስርወ መንግስት በኣፍሪቃ ሰሜናዊ ምስራቅ የሚገኝ እጀግ ጠቃሚ የንግድ ብሔር ነበር፡ ፡ ስርወ መንግስቱ በ300 ዓ.ዓ. ኣከባቢ ኣብቦ በ 300 ዓ.ም. ኣከባቢ ከፍተኛ የስልጣኔ ድረጃ የደረሰ ስርወ መንግስት ነበር፡ ፡ ከሮማ ስርወ መንግስትና ከጥንታዊዋ ሕንድ ጋር የንግድ ግንኝነት የነበረው ስርወ መንግስት የራሱ የመገበያያ ገንዘብ ነበረው፡ ፡ የኣክሱም ስርወ መንግስት በደቡባዊ የኩሽ ግዛት ላይ የበላይነትን ይዞ የቆየ ከመሆኑም በላይ የኣረቡን የባሕር ሰላጤ በከፊል በፖሊቲካ መቆጣጠር የቻለ ስርወ መንግስት ነበር፡ ፡
የኣክሱም ስርወ መንግስት በኣፍሪቃ ሰሜናዊ ምስራቅ የሚገኝ እጀግ ጠቃሚ የንግድ ብሔር ነበር፡ ፡ ስርወ መንግስቱ በ300 ዓ.ዓ. ኣከባቢ ኣብቦ በ 300 ዓ.ም. ኣከባቢ ከፍተኛ የስልጣኔ ድረጃ የደረሰ ስርወ መንግስት ነበር፡ ፡ ከሮማ ስርወ መንግስትና ከጥንታዊዋ ሕንድ ጋር የንግድ ግንኝነት የነበረው ስርወ መንግስት የራሱ የመገበያያ ገንዘብ ነበረው፡ ፡ የኣክሱም ስርወ መንግስት በደቡባዊ የኩሽ ግዛት ላይ የበላይነትን ይዞ የቆየ ከመሆኑም በላይ የኣረቡን የባሕር ሰላጤ በከፊል በፖሊቲካ መቆጣጠር የቻለ ስርወ መንግስት ነበር፡ ፡

መድረክ ማኒፌስቶ ኣወጣ



መድረክ ‹‹የኢትዮጵያ ወቅታዊና መሠረታዊ ችግሮች የመፍቻ አቅጣጫዎች ማኒፌስቶ›› የሚል ስያሜ የሰጠውን ሰነድ ማክሰኞ ዕለት ይፋ አደረገ፡፡ኦነግ ኣንጋፋ ኣባላት " ለ እዉነተኛ ፈዴራሊዝም" የሚታገል ኣዲስ ድርጅት ማቋቋማቸውን ይፋ ኣድረገዋል፡ ፡

 ማኒፌስቶው አገሪቱ በመስቀለኛ መንገድ ላይ ትገኛለች፡፡ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ፊት የበለጠ ኣደጋ ተደቅኗል ይላል፡፡
ማኒፌስቶውን ለማስተዋወቅ ከቀረቡት የፓርቲው አመራሮች መካከል ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ‹‹የመለስ ራዕይ ለኢትዮጵያ የውድቀት መንገድ ነው›› በማለት በአሁኑ ወቅት የገዥው ፓርቲ አመራሮች እየተከተሉ የሚገኙትን በመለስ አስተምህሮ የአገሪቱን ሁለንተናዊ ዕድገት የማስቀጠል መርህን ወቅሰዋል፡፡

Tuesday, April 2, 2013

ሽብርተኞች ይፈለጋሉ!!

የኣሜሪካ ፌደራል የምርመራ ቢሮ ሁለት የኣሜረካ ዜጎች የኣሸባሪው ኣልሸባብ ኣባላት ጠቁሞ ላስያዘ 10 ሚሊዮን ዶላር ሽልማት እንደሚሰጥ ኣስታወቀ፡ ፡ ኣልሸባብ የጎረቤት ኣገራችንን ማዕከላዊና ደቡባዊ ክፍል ተቆጣጥሮ ከ 2008 ጀምሮ ተከታታይ ጥቃቶችን የፈጸመ ኣሸባሪ ድርጅት ነው፡ ፡ኣልሸባብ በኣሜሪካም በኢትዮጵያም እንደ ኣሸባሪ ድርጅት በይፋ የተፈረጀ ብቸኛ ሶማሊያዊ ድርጅት ነው፡ ፡
ሁለቱ ኣሜካውያን ተፈላጊ ኣሸባሪዎች ጀሃድ ሙስጦፋና ዑመር ሓማሚ ናቸው፡ ፡

የምርመራ ቢሮው ሁለቱም ኣሁንም ሶማሊያ እንደሚገኙ ያምናል፡ ፡ 
ባለ ሰማያዊ ዓይን ቀለም ተፈላጊዎቹ በዜግነት ኣሜሪካውያ ሲሆኑ 1 በካሊፎርንያ የሳንዲየጎ ኗሪ ነበር፡ ፡

Monday, April 1, 2013

ተማሪዎች ብሪትሽ ካውንስልና መንግሥትን ለመክሰስ ዝግጅት እያደረጉ ነው

ከእንግሊዙ ካምብሪጅ ኮሌጅ ዲግሪ ለማግኘት በማሰብ በአገር ውስጥ በትብብር ሥልጠናውን ይሰጥ ከነበረ ተቋም የተልኮ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩና የተመረቁ መንግሥትን ጨምሮ፣ ተቋሙንና የብሪትሽን ካውንስልን ፍርድ ቤት ለማቆም እየተዘጋጁ መሆናቸውን አስታወቁ፡፡
ዘመን ዲቨሎፕመንት ኤንድ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት የተሰኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም በድንበር ዘለል ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ ዕውቅና ተሰጥቶት፣ 400 ያህል ተማሪዎችን ሲያስተምር ቆይቷል፡፡ ሆኖም ካለፈው ታኅሳስ ወር 2005 ጀምሮ ዕውቅናው መሰረዙን የከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ ማስታወቁ ይታወሳል፡፡ ለዚህ ውሳኔው ኤጀንሲው ምክንያት ያደረገው ከካምብሪጅ ኢንተርናሽናል ተሰጥቶኛል ያለውን የታደሰ የዕውቅና ማረጋገጫ፣ ዘመን ኢንስቲትዩት እንዲያቀርብለት ቢጠይቅም ሊቀርብለት ባለመቻሉ እንደሆነ አስታውቆ ነበር፡፡

መሐንዲስ አልባው መተካካት

የመንግሥትም ሆነ የግሉ ሚዲያ የኢሕአዴግ ጉባዔ ዜናዎችን በማሰራጨት ተጠምደዋል፡፡ በተለይ አራቱ የግንባሩ አባል ድርጅቶች በበላይነት የሚመሩባቸው ክልሎች ዋና ከተሞች ላይ የየራሳቸው ጉባዔያቸውን እያካሄዱ ነበር፡፡
በአንዳንድ አባል ድርጅቶች ጠንካራ አመራሮችን ለማስወገድ፣ በሌሎች ደግሞ የቀድሞውን አመራር ለማጠናከር ጥቅም ላይ ውሏል በሚል እያነጋገረ ነው፡፡

ድርጅቱ ከ20 ዓመታት በፊት በ1981 ዓ.ም. በሕወሓት ፊታውራሪነት ከተመሠረተ ጊዜ ጀምሮ በበላይነት የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የፓርቲው ቀጥሎም የመንግሥት ከፍተኛ ሥልጣናቸው ጥያቄ ውስጥ ገብቶ አያውቅም፡፡ የሕወሓትንና የኢሕአዴግን የፓርቲ የውስጥ የፖለቲካ አጀንዳ ብቻም ሳይሆን የአገሪቱን የፖለቲካ ዕጣ ፈንታ የሚወስን አቅጣጫ የሚያስይዙ፣ የፖለቲካውም፣ የኢኮኖሚውም፣ የውጭ ግንኙነቱም መሐንዲስ ሆነው ቆይተዋል፡፡

 የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ‹‹ዲሞክራሲያዊነታቸው›› በብዙዎች ዘንድ አከራካሪ ቢሆንም፣ ሥልጣንን የመጠቅለል ችሎታቸው፣ ተፎካካሪያቸውን በዕውቀትና በንግግር ብልጠት ክህሎታቸው ልቀት ግን ለጭፍን ደጋፊዎቻቸውም ለአክራሪ ጠላቶቻቸውም የሚያጠያይቅ አልነበረም፡፡ ይህ ከፍተኛ የአመራር ብቃታቸው፣ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ዕውቀታቸውና ተናግሮ የማሳመን ክህሎታቸው ከፓርቲም ከአገርም አልፎ በዓለም አቀፍ ደረጃ አስመስክረው አልፈዋል፡፡ ምናልባትም በመጨረሻ የሥልጣን የሕይወት ዘመናቸው በዓለም ተፅዕኖ ፈጣሪው ሰው ሆነው ነበር፡፡

‹‹የአገሬ ፕሬዚዳንት መሆን እችላለሁ ብዬ መናገሬ በራሱ ትልቅ ነገር ነው›› ዶ/ር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ፣ የፓርላማ ብቸኛው የግል ተመራጭ

‹‹የአገሬ ፕሬዚዳንት መሆን እችላለሁ ብዬ መናገሬ በራሱ ትልቅ ነገር ነው›› ዶ/ር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ፣ የፓርላማ ብቸኛው የግል ተመራጭ

የቀድሞው የኢትዮጵያ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶ/ር አሸብር ወልደ ጊዮርጊስ በምርጫ 2002 ዓ.ም. ተወዳድረው በማሸነፍ በፓርላማ ብቸኛ የግል ተመራጭ ናቸው፡፡
በፓርላማው ውስጥም የሳይንስ፣ የመገናኛና ቴክኖሎጂ ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ፡፡ የኢትዮ ጀርመን ወዳጅነት ኮሚቴን በምክትል ሊቀመንበርነት ይመራሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት ኢትዮጵያን በመወከል የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባል ሲሆኑ፣ በወቅታዊ አገራዊና አኅጉራዊ ፖለቲካዊ ጉዳዮች የማነ ናግሽ ዶ/ር አሸብርን አነጋግሯቸዋል፡፡

ሪፖርተር፡- በ2002 ዓ.ም. በተደረገው ብሔራዊ ምርጫ ተቀናቃኝዎን አሸንፈው የፓርላማ አባል ከሆኑ ከሁለት ዓመት በላይ ሆኖታል፡፡ ፓርላማው በአግባቡ እየሠራ አይደለም ይባላል፡፡ በተለይ ደግሞ የሳይንስ፣ የመገናኛና ቴክኖሎጂ ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢነትዎን እንዴት ይገመግሙታል?

ዶ/ር አሸብር፡- እንደ ምክር ቤቱ አባል ፓርላማው በአግባቡ እየሠራ ነው የሚል እምነት ነው ያለኝ፡፡ በእኛ ቋሚ ኮሚቴም ተጠሪነታቸው ለእኛ የሆኑት ሚኒስትር መሥርያ ቤቶች ለእኛ ሪፖርት ያቀርባሉ፡፡ የመገናኛና ኢንፎርሜሽን ሚኒስቴር፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ሚኒስቴር፣ እንደ የኢትዮጵያ ጨረር መከላከያ፣ ደረጃ መዳቢዎች፣ አዕምሮአዊ ንብረት የመሳሰሉት ተጠሪነታቸው ለእኛ ነው፡፡ የእነሱን ሪፖርት እናዳምጣለን፡፡ ዕቅዳቸውንም እናያለን፡፡ መሻሻል ያለበትን እንጠቁማለን፡፡ የሩብ ዓመት፣ የስድስት ወራት እንዲሁም የአንድ ዓመት ክንውናቸውንም እንገመግማለን፡፡ ግብረ መልስም እንሰጣቸዋለን፡፡ ጠርተን እናነጋግራቸዋለን፡፡ አንዳንዴም ‹‹ሰርፕራይዚንግ ቪዚት›› (ድንገተኛ ጉብኝት) እናደርጋለን፡፡ መደበኛ ሥራም እንሠራለን፡፡ ሌላም በምክር ቤት ደረጃም መደበኛም አስቸኳይ ስብሰባዎችም አሉን፡፡ ይኼ እንግዲህ ዕቅድ ተይዞለት ነው የሚሠራው፡፡ ስለዚህ ምክር ቤቱ ሥራውን እየሠራ ነው፡፡

‹‹መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ!›› በታሪክ አጻጻፍ ስልትና የተዛቡ የሁነቶች ትንታኔ ላይ የተሰጠ ሙያዊ ሒስ

በሳሙኤል ኪዳነ፣ አክሱም ዩኒቨርሲቲ
እውን ግን ታሪክ ይከሽፋል?
የዚህ ጽሑፍ ዋና መነሻ የቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኋላ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመባል የሚታወቀውን ተቋም በጂኦግራፊ የትምህርት ዓይነት በአስተማሪነት ሞያ ለረጅም ዓመታት ያገለገሉ፣ በአሁኑ ወቅት በጡረታ የሚገኙት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ታኅሳስ 2005 ዓ.ም. ላይ
‹‹መክሸፍ እንደ ኢትዮጵያ ታሪክ›› በሚል ርእስ ለሕትመት ባበቁት መጽሐፍ ላይ በተነሱት ታሪካዊ ጉዳዮች ላይ ያለኝን የግል አስተያየት መሠረት በማድረግ መስተካከል ያለባቸውን ጉዳዮች ላይ መረጃን ብቻ መሠረት ያደረገ ሙያዊ ሒስ ለመስጠት ነው፡፡

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም ማን ናቸው? ለሚለው ጉዳይ ብዙ ማብራርያ ለመስጠት ባልደፍርም ሆኖም ግን እሳቸው በሙያቸው ያበረከትዋቸው ሥራዎች ግን ምንድን ናቸው? ለሚለው ጥያቄ ለዚህ ጽሑፍ አንባብያን ይረዳ ዘንድ በ2003 ዓ.ም. ራሳቸው ካሳተሙት ‹‹አገቱኒ ተምረን ወጣን›› በሚለው መጽሐፋቸው ተዘርዘረው የሚገኙትን ነጥቦች ማየቱ ጠቃሚ ነው የሚል እምነት አለኝ፡፡

ከትዝታ እስከ ሻላዬ

የታወቀው ስታር ባክስ ቡና ቤት ቁጭ ብሎ በጣዕሙ ጠንከር ያለውንና ሽታው የሚያውደውን ይርጋ ጨፌን ቡና መጠጣት በምዕራቡ ዓለም የተለመደ ነው፡፡
ጥያቄው ግን ከቡናው ጀርባ ያሉት ሰዎች እነማን ናቸው? ይኼንን ቡና የሚያመርቱት ገበሬዎቹስ ምን ዓይነት ሕይወት አላቸው? ሙዚቃቸውስ ምን ዓይነት ነው? የሚለውን ጥያቄ የሚጠይቀው ምን ያህል ሰው ነው፡፡

ውጭው ዓለም የሚኖሩ ሰዎችን ተወት እናድርጋቸውና ምን ያህል ኢትዮጵያውያን ናቸው ከዚህ ከሚጥም ቡና ጀርባ ያሉ ሰዎችን የአኗኗር ዘዬ የሚያውቁ በደቡብ ክልል ጌዴኦ ዞን ውስጥ የምትገኘው ይርጋ ጨፌ በቡና ታዋቂ ብትሆንም በሕዝቧ አኗኗር ወይም በሙዚቃ አትታወቅም፡፡ እንደ ሌሎች አካባቢዎች የተመዘገበ ታሪክ ወይም ሙዚቃ ስለሌለ ይሔንን ለማወቅ ቦታው ላይ መሔድ ያስፈልጋል፡፡

ሌላው ዓለም ባህላቸውን ወይም ዘፈናቸውን አወቀላቸው አላወቀላቸው ግድ ባለመስጠት ከአዲስ አበባ 400 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ለምና አረንጓዴ ቦታዋ ይርጋ ጨፌ ሕፃናት በአዲስ ዓመትና መስቀል ‹‹አና ዴስኮ›› የሚል ዘፈን እየዘፈኑ ያድጋሉ፡፡ ዘፈኑ በይርጋ ጨፌ ብቻ ሳይሆን በዲላ ከተማ እንዲሁም በጌድኦ ዞን ታዋቂ ነው፡፡ አብርሃም በላይነህ ቦታውን ከጐበኘ በኋላ ዘፈኑና ዜማው አዕምሮ ውስጥ ተቀርፆ ቀረ፡፡ እናም አንድ ነገር ለማድረግ ወሰነ፡፡ ይሔንን ዘፈን የራሱን ነገሮች ጨምሮ ታዋቂ የሆነውን ሻላዬ (ቆንጅዬ) የሚለውን ዘፈን አወጣ፡፡

ይሓ

በቅድመ አክሱም ታሪክ የይሓን ሥልጣኔ በ100 ዓመት ወደፊት የሚያስቀድም 2 ሺሕ 800 ዓመት ዕድሜ ያለው ጥንታዊ ሕንፃ በቁፋሮ መገኘትን ያበሰሩት ኢትዮጵያውያንና ጀርመናውያን ባለሙያዎች ናቸው፡፡ ያገኙትም በይሓ አካባቢ ግራት በዓል ግብሪ በተሰኘ ስፍራ ነው፡፡ እንደተመራማሪዎቹ ግኝቱ በኢትዮጵያና በየመን መካከል ቀድሞ በነበረ ግንኙነት  የሚናገሩ መላምቶችን የሚቀይርና የኢትዮጵያን ታሪክ የሚያድስ ይሆናል፡፡

ከአክሱም ሰሜን ምሥራቅ አቅጣጫ 56 ኪሜ ርቆ የሚገኘው ይሓ ከጥንታዊው የአክሱም ሥርወ መንግሥት በፊት የነበረው የደአማት ሥርወ መንግሥት መቀመጫ እንደነበረ ይነገራል፡፡ በሌላ በኩል በይሓ አሁንም ድረስ ፍራሹ ቆሞ የሚታየው ምኩራብ አለ፡፡ ምኩራቡ ‹‹አልሙቃህ›› ለተባለ የጨረቃ አምላክ አምልኮት ይፈጸምበት እንደነበረ በጥናት ተረጋግጧል፡፡

የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ኤጀንሲ አንድ ሕትመት እንዳሳየው፣ ይሓ የጥንታዊው የደኣማት መንግሥት መቀመጫ ማዕከል ሆኖ ያገለገለ ሲሆን፣ መንግሥቱም ከክርስቶስ ልደት በፊት ከስምንተኛ እስከ ሦስተኛ ክፍለ ዘመን እንደቆየ ጥናቶች ያወሳሉ፡፡ ይሓ በወቅቱ የንግድ፣ የእርሻ፣ የሥነጥበብና የአስተዳደር ማዕከል ሆኖ በማገልገሉ በላቀ ደረጃ ላይ ደርሶ እንደነበር የሚያሳዩ አሻራዎች እስካሁን ይታያሉ፡፡

የወደቀችው ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ

ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ ከፈረንሳይ ቅኝ ግዛት ነፃ ከወጣችበት እ.ኤ.አ ከ1960 ወዲህ መረጋጋትን አስተናግዳ አታውቅም፡፡
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብም የተፈረካከሰች ግዛት ይላታል፡፡ በዓለም በዕድገታቸው ወደኋላ ከቀሩ አገሮችም ከመጨረሻው ሥፍራ ትመደባለች፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ አገሪቷ ሀብት አጥታ አይደለም፡፡ ምንም እንኳን የባሕር በር ባይኖራትም በውኃና በማዕድን ሀብቷ አንቱ የተባለች ነች፡፡

ለግብርና ምቹ ሥፍራም ናት፡፡ ሆኖም በአገሪቷ ለረዥም ጊዜያት ተንሰራፍቶ የሚገኘው ሙስና የአገሪቷን የጣውላና የአልማዝ ኢንዱስትሪ አቀጭጮታል፡፡ ያልተነኩ የአገሪቷ የደን ሀብቶች በውስጣቸው የያዙዋቸው ዝሆንና ጐሬላ የአገሪቱ መገለጫዎች ቢሆኑም፣ አገሪቷ ከተፈጥሮም ሆነ ከሰው ሀብቷ ተጠቃሚ መሆን አልቻለችም፡፡ ይልቁንም ሕዝቧ በአገሪቱ በየጊዜው በሚያገረሸው ብጥብጥ ለሞትና ለስደት ተጋልጧል፡፡

ምሁራኑ ከተፈረካከሰች ግዛት የሚመድቧት ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በተደጋጋሚ መፈንቅለ መንግሥት አስተናግዳለች፡፡ በአንድ ወቅት ራሳቸውን ንጉሥ አድርገው የሾሙት ዦን ቤደል ቦካሳ በፈረንሳይ አጋዥነት በዴቪድ ዳኮ በተመራ መፈንቅለ መንግሥት እ.ኤ.አ በ1979 ከሥልጣን ከወረዱ በኋላ አገሪቷ የተለያዩ መሪዎችን ብታፈራርቅም አልሆነላትም፡፡ ግጭትን ማርገብ አልቻለችም፡፡ ሕዝቧ ከሽምቅ ውጊያ አልወጣም፡፡

በምንበላው ሲገርመን በምንተነፍሰው?

እነሆ ዛሬ ደግሞ ከመገናኛ ወደ ገርጂ ልንሳፈር ነው። ፀሐይን ሰሞነኛው ደመና ሸፍኗታል። ልክ አንዳንዱን እውነታ ሰሞነኛ ማስተባበያ እንደሸፈነው።
ኑሮ፣ ኑሮ ሰውን ወዝውዞ ወዝውዞ የሆነ የሕይወት ቱቦ ውስጥ ጥሎ የረሳው ይመሳለል። መንገዱ ላይ ቆሜ በትርምሱና በጫጫታው መሀል የማሰላስለው ከአድማስ ወዲህ ማዶ ስላለው ስለእኛ ስለሰው ልጆች ትግል ነው። ሁሉም ነገር በትግል ሲባጎ ተጠፍንጎ የተሳሰረ ሆኖ ይታየኛል።

ሁሉን የሚችለው ብርቱው የሰው ልጅ በአልበገር ባይነት ፅናትና መንፈስ ለመኖር ግብግብ እንደገጠመ አየዋለሁ። ቁልቁል ወደቤቷ የምትሰደደው ጀንበር የምትነግረኝ ግን ሌላ ነው። የሽንፈት ደመና የመከራ ዝናብ ቋጥሮ እኛ ላይ የሚለቀው አስመስላ ታሳየናለች። ለታክሲ ሠልፍ የያዘው መንገደኛም ገልመጥ እያለ በጠቋቆረው  ደመና ውስጥ አንድ ነገር ፈልጎ ያጣ ይመስላል። ‹‹ይህ ነው የእኛ ሕይወት?›› ትላለች አንዲት ቀጭን ጠይም ረዢም ወጣት። ያለ ዕድሜዋ የተሸበሸበ ቆዳዋን ስመለከት ብዙ ያልተኖሩ ልጅነቶች ይታወሱኝ ጀመር። ‹‹አይ እናት አገሬ! ስንቱን ያለ ዕድሜው አገረጀፍሽው?›› ይላል ሳላየው ልጁቱን እንደ እኔው ሲያስተውላት የቆየ ጎልማሳ። ‹‹የቱ ነው የእኛ ሕይወት ማለት?›› ትላታለች ግራ የተጋባች ጓደኛዋ። ‹‹ያ ሩቅ ያለው ደማና ነዋ! ከደመናው ጀርባ ፀሐይ እንዳለች እርግጠኛ የሆንበት ደመና።

ብሶት ሲገነፍል

ዛሬ የምንጓዘው ከስታዲየም ወደ ጎተራ መስመር ነው። ምድርና ሰማይ እንደተጠፋፉ ዘመዳማቾች በዝናብ ወሬያቸውን እንደተያያዙት ነው።
ነዋሪው ከቦይ ተርፎ በሚፈስ ጎርፍ ውስጥ እየተንቦጫረቀ ታክሲ ይጠብቃል። ድንገት ተራ አስከባሪው መጥቶ፣ ‹‹ተሠለፉ በዝታችኋል!›› ብሎን ዘወር ከማለቱ፣ ‹‹ወይ ትዕዛዝ ብንሠለፍ ለራሳችን ምን ይቆጣናል?›› ብሎ አንዱ ተናገረ። ‹‹ይገርማል! መቼም ሐበሻ አዲስ ነገር መቀበል ሞቱ ነው። ቆይቶ ግን የትናንቱን አዲስ በታላቅ መስዋዕትነት ይጠብቀዋል። ሰው ትናንት ለምን እንሰለፋለን ብሎ እሪ እንዳላለ አሁን በውዴታ!?›› ብሎ ሌላው ግርምቱን ይተርካል። ‹‹ምን እናድርግ ታዲያ? ወደን መሰለህ? ‘ወዳ አይደለም እኮ ቅጠል ስትበጠስ የምትበሰብሰው’ ሆኖብን እንጂ!›› ስትል አንዲት ሴት ትመልስለታለች።

እስከ መቼ ከአንገት በላይ?

ሰላም! ሰላም! አንድ ወዳጄ ‹‹ይኼን ሳምንት ‘ቢቢሲ’ ይዘንባል ብሎ ተንብዮአል፤›› ብሎ እንዲሁ አንጋጦ ውኃ ያዘለ የደመና ክምር ሲጠብቅ ሰነበተ።
ይገርማል ‘ኢቲቪ’ ተናግሮት ቢሆን ኖሮ እንኳን ከሰማይ ከቧንቧ ውኃ ባልጠበቀ ነበር።

አፈር ልሁንለትና የዛሬ ስንት ዓመት ገደማ አንድ ጋዜጠኛ ጓደኛ ነበረኝ። ይህ ወዳጄ አብዝቶ ስለሙያው ክብርና ትልቅነት ያጫውተኝ ነበር። እና አሁን ሳስበው እንኳንም ቆሞ አላየ እላለሁ። ምኑን ካላችሁ መልሱ ‹‹ሁሉን!›› የሚል ነው። እንኳን እሱ ሌላውም ቢሆን። ጥቂቶች ሊባል በሚያስቸግር ሁኔታ ሆዳቸውን እንጂ የሙያ ክብራቸውና ግዴታቸውን የረሱና የስንቱን ሙያ ስም ክፉኛ ያጠፉ አሉም አይደል? ማለቴ አሁን ደላላ ሲባል ስሙንም ሰውዬውንም ማን ያምናል? እሱን እኮ ነው የምላችሁ። ታዲያ ፀሐይ ሰልችታው የ‘ቢቢሲ’ን ትንቢት ተስፋ ወደሚጠባበቀው ወዳጄ ስመለስ፣ ይኼው ወዳጄ አንድ ነገር አስታወሰኝ። እርሱም የአገራችን የሚዲያ ነፃነት ጉዳይ ነው። እያደር እያሸማቀቀን እያደር ይፋዊና ሕጋዊ የወንጀል አደባባይ እየሆነ መምጣቱን ሳስብ ሥጋቴ ያይላል።

ሲም ካርድ ከቴሌ ኔትወርክ ከእኛ?

ሰላም! ሰላም! ለመሆኑ ‹‹እየሄዳችሁ ነው?›› በማለት ብጠይቃችሁ አደናግራችሁ ይሆን? ለማንኛውም የሰማ ላልሰማ እንዲያሰማ የሰሞኑ የሰላምታ ፋሽን ይኼ መሆኑን ለመናገር እወዳለሁ።
ኑሮ በጠና ይዞን ጤና በጠፋበት ጊዜ ጤና ይስጥልኝ መባባል ከነትናንት ጋር እያለፈበት የሄደ ይመስላል። ጨዋታዬን ስጀምር ሁሌም በሰላምታ ነው። ከሰላምታውም ጋር ተያይዘው አንዳንድ ወጎችም ቁምነገሮች እንዳጫውታችሁ ይገፋፉኛል።

A Short History of Aircraft in Ethiopia

Ethiopia is becoming known for its signature airline which just announced its 63rd worldwide destination. Richard Pankhurst writes that even though airplanes took a long time to arrive


here a monoplane assembled in the country named Tsehai after Haile Selassie’s daughter was one of the first planes assembled in Africa.

The aeroplane was slow to make an appearance in Ethiopia, reportedly because Empress Zawditu and the Minister of War, Fitawrari Habte Giyorgis, were both conservative and opposed to the winged innovation.
The Ethiopian Government, reacting to Italian Fascist plans of conquest, decided, however, in 1929 to purchase a limited amount of aircraft. An order for two planes was despatched that year to a German firm, but delivery was delayed, it is said, by the French authorities in Jibuti, so that French aircraft could arrive in Ethiopia first.

ሃሎ ክቡር ሚኒስትር?

-    ሃሎ ክቡር ሚኒስትር?
-    እንዴት ነህ ደህና ነህ?
-    ወሩን ሙሉ’ኮ ተጠፋፋን፡፡
-    እንግዲህ መጀመርያ አራታችንም የየራሳችን ጉባዔ ስናካሂድ ነበር፡፡ ከዚያም የኢሕአዴግ ጉባዔ በባህር ዳር ተካሂዶ እዚህም እዚያም ስል አልተመቸኝም፡፡
-    በቃ አሁን አዲስ አበባ ስለመጡ እንገናኝና ያቺን ጉዳይ እንጨርሳት፡፡
-    እ - - - ?
-    ስልኩ አይሰማም ክቡር ሚኒስትር?
-    እ - - - ?
-    በቃ አይሰማም ክቡር ሚኒስትር - በአካል ቢሮዎ እመጣለሁ፡፡
-    አትምጣ ቆይ እኔ እደውልልሃለሁ፡፡
-    ጊዜ የለማ - ሰዎቹ ሁሉንም ነገር አዘጋጅተዋል፡፡ የት እናስገባው እያሉ ናቸው፡፡ ዛሬ እንጨርስ እያሉ ናቸው፡፡ ማታ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ፡፡ ዕድሉ እንዳያመልጥዎ ቢቀበሉዋቸው ጥሩ ነው፡፡ ካልናቸው እጥፍ ነው ያዘጋጁት፡፡ ያውም በውጭ ምንዛሪ፡፡
-    በቃ በቃ በስልክ አታውራ፡፡ ለምሳ እኔ ቤት እንገናኝ፡፡
-    እሺ - ቤት እመጣለሁ፡፡
[ቤት ተገናኙ ወሬ ቀጠሉ]

Saturday, March 30, 2013

የጃኖ ባንድ ጠንሳሽ አዲስ ገሠሠ

“ጅምሬ ወዴት እንደሚሄድ አውቀዋለሁ” ከትውልድህ እንጀምር

 የተወለድኩት ጎሬ/ኢሊባቡር ነው፤በእኛ ጊዜ ጠቅላይ ግዛት ይባል ነበር፡፡ እዛ ትንሽ ተምሬአለሁ፡፡ ቤተሰቦቼ እዛ ነበሩ፡፡ ከዛም በተረፈ አዲስ አበባ ተምሬ ነው በ17 ዓመቴ ከኢትዮጵያ የወጣሁት፡፡ በምን ምክንያት ወጣህ? ዕድል፡፡ እርግጥ ቤተሰቦቼ ገንዘብ ኖሯቸው አይደለም፡፡ ከኢትዮጵያ ወጥቼ ቺካጎ ገባሁ፡፡ ለብዙ ዓመት እዛው ኖሬያለሁ፡፡ በኋላ እናቴንም ወንድሞቼንም ወደዛው ለመውሰድ በቃሁ፡፡ አሜሪካ የኖርኩት ለ35 ዓመት ነው፡፡ እዚያ በመቆየቴ በጣም እድለኛ ነኝ፡፡ እንዴት? ተማርኩኝ - ቢዝነስ ማኔጅመንት፡፡ ሙዚቃ ውስጥ ያስገቡኝ ወንድሞቼ ናቸው፡፡ ከዛ በፊት ጎበዝ የኢንጂነሪንግ ተማሪ ነበርኩ፡፡ ሙዚቃ አለም ውስጥ ከገባሁ ጀምሮ በጣም የተሳካ ስራ መስራት ጀመርኩ፡፡

Friday, March 29, 2013

የኢንተርኔት ስለላና ቅኝት

ዘመኑ የኢንተርኔት ብሎም የመረጃ ተብሎ ቢነገርለትም በኢንተርኔት የተሰራጩ መረጃዎችን ለማገድ እርምጃ የሚወስዱ አካላት መበራከታቸዉ ይታያል። በኢንተርኔት ላይ ጥብቅ ቁጥጥርና ስለላ የሚያካሂዱ ሀገሮችን ዝርዝር ይፋ ያደረገዉ ዘገባ ቁጥጥር የሚያደርጉ መንግስታትን ብቻ ሳይሆን ለእነሱ ቴክኒዎሎጂዉን የሚያቀርቡ ኩባንያዎችንም ማንነት አጋልጧል።

ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች መብት ተሟጋች ድርጅት RSF በያዝነዉ ሳምንት ባወጣዉ የኢንተርኔት ቁጥጥርን የሚመለከት ዘገባ አምስት ሀገሮችን የኢንተርኔት ጠላት ሲል ፈርጇል። የሶርያ፤ ቻይና፤ ኢራን፤ ባህሬን እንዲሁም የቬትናም መንግስታት የኢንተርኔት መረጃዎችን ለመቆጣጠር ከሚሰነዝሩት የድረገፅ ጥቃት በተጨማሪ ዜጎችን ለመሰለል የግለሰቦችን የኢሜል መረጃ የሚያጠምዱ ፕሮግራሞችን በመጠቀም ግንባር ቀደም ተብለዋል። ከበርካታ ሀገሮች እነዚህ አምስቱ የተመረጡትም ለኢንተርኔት ቁጥጥሩ የሚጠቀሙበት ቴክኒዎሊጂ መራቀቅና በዚህ ስለላ መሠረትም ጋዜጠኞችና ዜጎቻቸዉን በማሰራቸዉ እንደሆነ የRSF የዘመናዊ መገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ተመራማሪ ግሬግዋ ፑዤ ገልፀዋል።
በተለይም ቻይና የኤሌክትሮኒክ መከላከያዋ ከዓለም ምናልባትም የረቀቀ ተብሎ ሲገመት ይህንኑ ቁጥጥሯን ለማጠናከር የግል ኢንተርኔት ኩባንያዎች ዜጎቿን ለመሰለል የሚረዱ ስልቶችን

የናይጀርያ የነዳጅ ዘይት


ናይጀርያ ያለ ነዳጅ ዘይትዋ ምንም ነገርን ማንቀሳቀስን አትችልም። 80 በመቶዉ የሀገሪቱ ገቢ የሚገኘዉ ከዚሁ ከነዳጅ ዘይት ነዉ። ናይጀርያ የነዳጅ ዘይትዋን ከምድረ-ከርስ ማዉጣት ከጀመረችበት ከጎርጎረሳዉያኑ 1958 ዓ,ም ጀምሮ በከፍተኛ የነዳጅ ምርት አቅርቦት ከዓለም ስምንተኛ ደረጃን ይዛ ትገኛለች።
ይህ የነዳጅ ምርት በኒጀር ዴልታ ለሚኖሩ ህዝቦች ያስገኘላቸዉ አንዳችም ጥቅም የለም። በአንጻሩ በነዳጅ ምርቱ ሰበብ ህዝቦችዋ በተበከለ አካባቢ ላይ እንዲኖሩ መርዛማ ጋዝ አየርን በየቀኑ እንዲተነፍሱ ዳርጎቸዋል።
ቦዶ በሚሰኘዉ ወደብ ላይ አንድ አነስተኛ የሞተር ጀልባ ቆሞዋል። ቦዶ በኒጀር ዴልታ ደለል ላይ ከሚገኙት በርካታ መንደሮች እንዷ ናት። ደቡባዊ ምስራቅ ናይጀርያን ወጣ ብለዉ የሚገኙ ማህበረሰቦች ጀልባ እና አነስተኛ ታንኳ እጅግ አስፈላጊ የመጓጓዣ መሳርያቸዉ ነዉ።
አሳ ማስገርም ለምዕተ አመታት የኖረ ዋናዉ የገቢ ምንጫቸዉ ነዉ። በጎርጎረሳዉያኑ 2008 ዓ,ም መፀዉ ወራት ላይ በቦዶ ያለዉ ሁኔታ ከመቅስበት ተቀይሮአል። ይኸዉም ሼል ከተሰኘ የነዳጅ ማዉጫ ድርጅት የተዘረጋዉ የነዳጅ ዘይት ቧንቧ ተቀዶ የፈሰሰዉ ዘይት ከአንድ ሳምንት በላይ አካባቢዉን እና ዉሃን በክሎአል። የዚህ አደጋ ጠባሳ ከአራት አመት በኋላ ዛሪም አካባቢዉ ላይ በጉልህ ይታያል።

Thursday, March 28, 2013

9 negative effects divorce reportedly has on children

Divorce can be the first in a string of dominos that knock a kid down — and keep him there
Divorce is hardly an exception anymore. In fact, with the rate of marriage steadily dipping over the past decade, and the divorce rate holding steady, you are likely to know more previously married couples than those who are legally bound. Accompanying this trend are multiple studies analyzing the effects that divorce has on children. And the results aren't good, even if the stigma of divorce has faded. Here, 9 negative effects divorce reportedly has on children:
1. Smoking habitsIn a study published in the March 2013 edition of Public Health, researchers at the University of Toronto found that both sons and daughters of divorced families are significantly more likely to begin smoking than peers whose parents are married. In an analysis of 19,000 Americans, men whose parents divorced before they turned 18 had

CHLOROGENIC ACID IN GREEN COFFEE BURNS FAT. 15 LB. LOSS MONTHLY!



Normally, I don't recommend "weight-loss" supplements, especially weight-loss supplements that claim "easy" weight loss or "fast" weight loss. As a nutritionist, I strongly believe that the key to weight loss is a healthy diet and exercise, but there are some incredible superfoods that can deliver an added boost. One superfood in particular, the green coffee bean, is creating major media buzz, and the research has me truly amazed.
What has me and the scientific community so excited about green coffee bean extract is that people don't have to do anything different when taking this food supplement. They don't need to exercise, and they don't need to diet; they just appear to lose pounds fast.

Green Coffee Extract, America's Hottest New Way To A Flat Belly:

Let's cut to the chase: The most recent study on green coffee

ተገኝወርቅ ጌቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ


   
አዲስ አበባ መጋቢት 18/2005 ኢትዮጵያዊው ተገኝወርቅ ጌቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔና የጉባዔዎች ማኔጅመንት ረዳት ዋና ፀሐፊ ሆነው ተሾሙ። አቶ ተገኝወርቅ መቀመጫቸው በኒው ዮርክ፣አሜሪካ ሆኖ በድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት ሆኖ በጄኔቫ፣በቪዬናና በናይሮቢ ከተሞች የሚገኙትን ሁለት ሺህ 200 ሠራተኞችን በበላይነት ይመራሉ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ ባን ኪ ሙን ኃላፊነቱ የተሰጣቸው አቶ ተገኝወርቅ በዋና መሥሪያ ቤቱ ያሉትን አንድ ሺህ ሁለት መቶ ሠራተኞችን በቀጥታ

Wednesday, March 20, 2013

Senator Flips Gay Marriage View

A conservative US senator who once opposed gay marriage and made the short list for Republican presidential candidate Mitt Romney's vice presidential pick has changed his stance after learning one of his sons is gay.
The reversal makes Ohio Senator Rob Portman the only Republican in his chamber to back gay marriage in the weeks before the US Supreme Court is set to weigh in on the high-profile issue.
Mr Portman discussed his change of heart in interviews with several media outlets. In an editorial published on Friday in The Columbus Dispatch, he said the decision came after much thought.
"I have come to believe that if two people are prepared to make a lifetime commitment to love and care for each other in good times and in bad, the government shouldn't deny them the opportunity to get married," he wrote.
As a member of the House of Representatives in 1996, Mr Portman supported the Defence of Marriage Act, which defines unions as solely between a man and a woman.
Mr Portman said his views on gay marriage began changing in 2011 when his now-21-year-old son, Will, told his parents he was gay and that it wasn't a choice but "part of who he was."
Rob Portman (R) campaigns with Mitt Romney in September 2012 Mr Portman said he and his wife, Jane, were very surprised but also supportive.
He said his son's sexuality forced him to reconsider gay marriage from a different perspective: That of a father who wants all three of his children to have happy lives committed to people they love.
Mr Portman told reporters Thursday that his previous views on marriage were rooted in his Methodist faith.
"Ultimately, for me, it came down to the Bible's

Tim Berners Lee Shares £1m Prize


British computer scientist and inventor of the World Wide Web, Tim Berners-Lee
Sir Tim Berners Lee was one winner of the first Queen Elizabeth Prize

A £1m prize has been handed to five engineers who developed the internet in recognition of their contribution to society.
Sir Tim Berners Lee, the British inventor of the world wide web, is among the winners of the inaugural Queen Elizabeth Prize for Engineering.
The prize has been created to raise the profile of engineering in British society, which the organisers feel is under-represented considering the country's legacy of technological innovation.
The other four winners; Robert Kahn, Vinton Cerf, Louis Pouzin and Marc Andreessen will

Facebook Worst For Trolling, Says Study


Bullied teenager
Teenage boys are particularly vulnerable to cyber bullying

Facebook is the worst social networking site for internet trolling, and bullying is now more prevalent online than anywhere else, a study has suggested.
Some 87% of teenagers who reported cyber abuse said they were targeted on Mark Zuckerberg's site, while around one fifth of youngsters were picked on by Twitter trolls, the report showed.
Those most frequently victimised were 19-year-old boys.
According to the report, 49% of those targeted by bullies were victimised off-line, while 65% of teenagers were subjected to abuse in cyberspace.
Only 37% of those who had experienced trolling

Lil Wayne Released From Los Angeles Hospital

Grammy-winning rapper Lil Wayne has been released from hospital and is returning home after a health scare, the president of his record label says.
Mack Maine, a rapper and the president of Young Money Entertainment - owned by Lil Wayne - made the announcement via Twitter late on Monday.
Lil Wayne and Snoop LionCelebrity website TMZ first reported that Lil Wayne, 30, was taken to Cedars-Sinai Medical Centre in Los Angeles on March 13 after suffering a series of seizures, and that the hip hop star spent several days recovering in intensive care.
He was first taken to hospital on

Diana's Dresses Sell At Auction For £800,000



A Catherine Walker dress worn by the late Princess Diana
This Catherine Walker dress sold for £108,000

The Victor Edelstein, off-the-shoulder design, in midnight blue velvet was successfully snared by an anonymous bidder who said he wanted to surprise his wife.
The Princess of Wales wowed both the British and US public when she was pictured being twirled around the dancefloor by the Hollywood star during the 1985 US visit.
Auctioneer Kerry Taylor said: "It was bought by a British gentleman who said he wanted to buy it as a surprise to cheer up his wife. I hope that the sale has really made someone's day."

Diana, Princess of Wales
One of the gown's was made for Diana's "lonely" 1992 trip to India
The dress was one of 10 of Diana's

National Bank of Ethiopia

The National Bank of Ethiopia was established in 1963 by proclamation 206 of 1963 and began operation in January 1964. Prior to this proclamation, the Bank used to carry out dual activities, i.e. commercial banking and central banking. The proclamation raised the Bank's capital to Ethiopian dollars 10.0 million and granted broad administrative autonomy and juridical personality. Following the proclamation the National Bank of Ethiopia was entrusted with the following responsibilities.
» To regulate the supply, availability and cost of money and credit.
» To manage and administer the country's international reserves.
» To license and supervise banks and hold commercial banks reserves and lend money to them.
» To supervise loans of commercial banks and regulate interest rates.
» To issue paper money and coins.
» To act as an agent of the Government.
» To fix and control the foreign exchange rates.

However, monetary and banking proclamation No. 99 of 1976 came into force on September 1976 to shape the Bank's role

Ethiopia

Ethiopia is a land of wonder and enchantment, a country with one of the richest histories on the African continent, a land of contrasts and surprises, of remote and wild places, home to cultured and friendly people who are descended from some of the world's oldest civilizations.

This is the land of the fabled Queen of Sheba, home of the Ark of the Covenant, the birthplace of coffee. 'Lucy: the world's oldest known almost-complete hominid skeleton, more than three million years old, was discovered here.

Ethiopia has so much to offer visitors: the Historic Route, covering the ancient town of Axum, with its amazing carved obelisks, Christian festivals and relics, including the Ark of the Covenant; Gondar, with its castles and palaces; Lalibela, with its remarkable rock-hewn churches; Negash, one of the earliest holy Muslim centres from the Prophet Muhammad Era with the Negash Amedin Mesgid; the walled Muslim city of Harar and Lega Oda, near Dire Dawa where you can see cave paintings considered to be thousands of years old.
    
Lake Tana, source of the Blue Nile, is the largest lake with 37 islands and

Konso Cultural Landscape

Konso Cultural Landscape is a 55 square km arid property of stone walled terraces and fortified settlements in the Konso highlands of Ethiopia. It constitutes a spectacular example of a living cultural tradition stretching back 21 generations (more than 400 years) adapted to its dry hostile environment. The landscape demonstrates the shared values, social cohesion and engineering knowledge of its communities. The site also features anthropomorphic wooden statues - grouped to represent respected members of their communities and particularly heroic events - which are an exceptional living testimony to funerary traditions that are on the verge of disappearing. Stone steles in the towns express a complex system of marking the passing of generations of leaders.
The cultural properties including the traditional stone wall towns (Paletea), ward system (kanta), Mora (cultural space), the generation pole (Olayta), the dry stone terracing practices (Kabata), the burial marker (Waka) and other living cultural practices are reasons for the precipitation of  the Konso cultural landscape to be listed on UNESCO  world heritage sites list. All the necessary requirements have completed including, field studies, data collections, nomination file/document and management plan of the Konso Cultural Landscape. 
Terrace: The Konso have adapted a terrace agricultural system and the core Konso area is characterized by extensive dry stone terraces. Theses terrace retain the soil from erosion and
create terrace saddles that are used for agriculture. The terraces are the main features of the Konso landscape and the hills are contoured by the dry stone terraces that could reach at some places up to 5m high. The terraces retention walls are built with heavier blocks at the base. The saddles that are prepared for agriculture are between four and eight meters wide at most places
The walled town (Paleta): The Konso live in dry stone walled towns (Paleta) located on high hills selected for their strategic and defensive advantage. The Knoso

links

የአገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን
ዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን
የኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት
ቢ ቢ ሲ
http://www.erta.gov.et/
http://www.bbc.com/
የዋልታ ኢንፎርሜሽን ማዕከል

History of the Senate

Flag waving in front of the U.S. Capitol domeFirst convened in 1789, the United States Senate continues to play a vital role in our democratic government.  Often called the greatest deliberative body in the world, the Senate is a place where every state has an equal say in crafting federal legislation.  It also has a unique role in ratifying treaties and confirming the President’s nominees to federal offices and judgeships.
The Senate, though, almost never was.  At the 1787 Constitutional Convention in Philadelphia, there was serious disagreement over how the states should be represented in Congress.  The largest of the thirteen original states desired a proportional system, in which the population of a state would determine the number of its representatives.  However, the smaller states, like Delaware, favored equal representation in Congress.  Following lengthy debate and deliberation, a compromise was reached, today known as the “Great Compromise.”  The Congress, it was decided, would consist of two houses, one based on proportional representation, the other based on the equality of states.  As a result, the House of Representatives favors the larger states, but smaller states like Delaware are equal in the Senate.
The Framers of the Constitution, once they had settled on the Senate’s creation, set out to

President Museveni On Homosexuality

President Yoweri Museveni has said the issue of homosexuality and lesbianism has been totally distorted leading to wrong public debate.
"In our society, there were a few homosexuals. There was no persecution, no killings and no marginalization of these people but they were regarded as deviants. Sex among Africans including heterosexuals is confidential," Museveni said.
"If am to kiss my wife in public, I would lose an election in Uganda. Western people exhibit sexual acts in public which we don't do here," he said, adding that, Africans do even punish heterosexuals who publically expose their sexual acts.
The president said what is new is the way Europeans and other Western people handle the issue of sexuality in general, including public flaunting which is a problem and luring young people into acts of homosexuality for money.
He said attempts to promote homosexuality as an alternative way of life has led to engagements in running battles with the church.
"You have a lot of room in your house, why don't you go there. Sex is a bilateral issue

Dr Admasu Tsegaye: AAU’s 10th president

Dr Admasu Tsegaye holds a BSc degree from Alemaya College of Agriculture and MSc and PhD degrees in Crop Ecology and Resource Conservation from Wageningen University, The Netherlands. Dr. Admasu has also participated in several international trainings in higher education including Transforming Tertiary Education for Innovation and Competitiveness, World Bank Institute Washington, DC, USA; Management of Higher Education Institutions, Galilee College, Israel; Change Agendas in Higher Education Institutions, Center for International Cooperation-Vrije University Amsterdam; and Higher Education Management Training, University of Warwick.

Dr Admasu started his research career in 1984 as an Assistant Research Officer at

Ethiopia Blocks Al Jazeera News Website

Paris — The website of Qatar-based news organisation Al Jazeera has been blocked in Ethiopia, raising questions over the country's commitment to press freedom, under the new leadership of prime minister.
According to reports and the website's users in Ethiopia, the English and Arabic websites of Al Jazeera have been inaccessible during the last six months.
An investigation by Al Jazeera indicated that traffic from Ethiopia to their English-language website plummeted from 50,000 hits in July 2012 to just 114 in September.
The Arabic website also saw a drop to almost zero in September, down from 5,371 in July last year.
The sharp decline in Al Jazeera's traffic data began in early August.
A blogger, speaking on condition of anonymity, alleged that Al Jazeera was targeted by Ethiopian censors after the news website began to give wider coverage over ongoing Muslim protests against the government's alleged "interference" in the affairs of the country's Islamic communities.
According to Ethiopia's last census in 2007 around 25 million (34%) of the Christian-dominated East African nation are Muslim.

Tuesday, March 19, 2013

“For me, trees have always been the most penetrating preachers. I revere them when they live in tribes and families, in forests and groves. And even more I revere them when they stand alone. They are like lonely persons. Not like hermits who have stolen away out of some weakness, but like great, solitary men, like Beethoven and Nietzsche. In their highest boughs the world rustles, their roots rest in infinity; but they do not lose themselves there, they struggle with all the force of their lives for one thing only: to fulfil themselves according to their own laws, to build up their own form, to represent themselves. Nothing is holier, nothing is more exemplary than a beautiful, strong tree. When a tree is cut down and reveals its naked death-wound to the sun, one can read its whole history in the luminous, inscribed disk of its trunk: in the rings of its years, its scars, all the struggle, all the suffering, all the sickness, all the happiness and prosperity stand truly written, the narrow years and the luxurious years, the attacks withstood, the storms endured. And every young farmboy knows that the hardest and noblest wood

I cannot go to school today"

“I cannot go to school today"
Said little Peggy Ann McKay.
"I have the measles and the mumps,
A gash, a rash and purple bumps.

My mouth is wet, my throat is dry.
I'm going blind in my right eye.
My tonsils are as big as rocks,
I've counted sixteen chicken pox.

And there's one more - that's seventeen,
And don't you think my face looks green?
My leg is cut, my eyes are blue,
It might be the instamatic flu.

I cough and sneeze and gasp and choke,
I'm sure that my left leg is broke.
My hip hurts when I move my chin,
My belly button's caving in.

My back is wrenched, my ankle's sprained,
My 'pendix pains each time it rains.
My toes are cold, my toes are numb,

I have a sliver in my thumb.

My neck is stiff, my voice is weak,
I hardly whisper when I speak.
My tongue is filling up my mouth,

I think my hair is falling out.

My elbow's bent, my spine ain't straight,
My temperature is one-o-eight.
My brain is shrunk, I cannot hear,

There's a hole inside my ear.

I have a hangnail, and my heart is ...
What? What's that? What's that you say?
You say today is .............. Saturday?

G'bye, I'm going out to play!”
Shel Silverstein

“The Road Not Taken

Two roads diverged in a yellow wood,
And sorry I could not travel both
And be one traveler, long I stood
And looked down one as far as I could
To where it bent in the undergrowth;

Then took the other, as just as fair,
And having perhaps the better claim,
Because it was grassy and wanted wear;
Though as for that the passing there
Had worn them really about the same,

And both that morning equally lay
In leaves no step had trodden black.
Oh, I kept the first for another day!
Yet knowing how way leads on to way,
I doubted if I should ever come back.

I shall be telling this with a sigh
Somewhere ages and ages hence:
Two roads diverged in a wood, and I—
I took the one less traveled by,
And that has made all the difference.”
Robert Frost

I crave your mouth

.“I crave your mouth, your voice, your hair.
Silent and starving, I prowl through the streets.
Bread does not nourish me, dawn disrupts me, all day
I hunt for the liquid measure of your steps.

I hunger for your sleek laugh,
your hands the color of a savage harvest,
hunger for the pale stones of your fingernails,
I want to eat your skin like a whole almond.

I want to eat the sunbeam flaring in your lovely body,
the sovereign nose of your arrogant face,
I want to eat the fleeting shade of your lashes,

and I pace around hungry, sniffing the twilight,
hunting for you, for your hot heart,
Like a puma in the barrens of Quitratue.”
Pablo Neruda

ጭንቄ ስመላለስ


ልጄ

ያየሁትን መከራ
ልነግርህ ብፈራ።
ጭንቄ ጣርያ ነክቶ
ልቤን ፍርሀት ሞልቶ።
ይወጣልኛል ብዬ የጻፍኩህ ዴብዳበ
ፖስት ፖርት ተፈት ሾ ንጹህ ነዉ ተብሎ ጭንቄተን እንዳነገበ
ከወራት በኃላ ደርሶታል እያለ ልቤ እያሰበ
እኔኑ ደረሰኝ የጻፍኩህ ዴብዳበ።

እና

ጥራት ይሉህ ይህ ነዉ
ምስጥረን የያዘዉ
የራሴ ዴብዳበ ለኔ የምመጣዉ።
                                xayouluma

Isık Abla

Isık Abla was born in Turkey. She was raised—and physically abused—in a Muslim home, only to escape into even deadlier abuse by a man she married.
Isık entered college when she was only sixteen and earned a bachelor’s degree in literature, followed by an advanced business degree. She worked in high-ranking executive positions for some of the largest corporations in Turkey and traveled extensively throughout Europe.
In 1996, she fled to America for her life from a violent husband. After years of struggle to start her career all over again in a foreign country and failing in many areas of her personal life, Isık went into intense depression.
She had a personal encounter with God on the day she was planning her suicide. That day, she received the supernatural healing and redemption of Jesus Christ.
From that moment on, her life remarkably changed  for the better. More doors were opened, and she was given a position as CFO, then as CEO, of North American operations for a European corporation. In the meantime, Isık served in many capacities as a minister of the Gospel and as an evangelist and public speaker. Isık started her second college to study Computer Science. After a while, she realized that God was calling her into full time ministry. She left college and went to Ambassador's Commission School of Ministry. Soon after her graduation, she became an ordained minister by WBWF.
In 2009, Isık began hosting a satellite TV program called Light for the Heart on the Kanal Hayat Turkish-language channel. After receiving tremendous response, two years later, Isık added a live call-in program that is simulcast on the Turkish and Farsi channels throughout the Middle East and Europe. These TV programs now deliver the message of love, healing, and freedom through Christ Jesus, reflecting on her own life experience.

Samsung Galaxy S4, Pope Francis elected and Michael Caine at 80 – The news in world records



Pope Francis today begins his first day as pontiff after yesterday being named as the new head of the Catholic Church.
The Argentine becomes the first Latin American and Jesuit pope and succeeds Benedict XVI following his shock resignation last month.
At 76 years of age, Francis is one of the oldest popes to be chosen, however, the record for the oldest pontiff at the time of his election remains with Clement X (Italy, b. Emilio Altieri 13 July 1590) who became pope on 29 April 1670 at the age of 79 years 290 days and crowned on 11 May that year. He died on 22 July 1676.

Coffee-powered truck sets speed record

UK engineer and conservationist Martin Bacon took the notion of having a caffeine boost to a whole new level last month after setting a new world record for the fastest coffee-powered vehicle.
Driving his 'Bean Machine' - a Ford P100 pick-up he has converted by installing a gassifier at the back of the truck - the 42-year-old managed to drive at an average speed of 105.451 km/h (65.536 mph) during a run at Woodford Airfield in Stockport, Greater Manchester.
The modification allows the vehicle to make use of coffee chaff pellets - the waste product from coffee production. These are heated in a charcoal fire where they break down into carbon monoxide and hydrogen.

Thursday, March 14, 2013

Princess Lilian of Sweden

AS BRIDAL couples go, they were hardly in the flush of youth. He was 64, with thinning hair and a tired, jowly face. She was 61, tiny, her hair silver, though her blue eyes were steady and her skin still clear. Instead of a wedding gown she wore a coat-dress in metallic blue, and carried lilies of the valley. On a cold, pale December day in 1976 in the little chapel in the royal palace of Drottningholm, before the King and Queen of Sweden, Prince Bertil slid the wedding ring on her finger and kissed her hand. And she, Lilian Craig, became a princess of Sweden and Duchess of Halland and, in Swedish eyes, an honest woman.
It was 33 years, more or less, since they had met. He always insisted their first meeting was at her 28th birthday party in 1943, at her flat in Bayswater in London, to which he had gone at someone else’s invitation carrying one white orchid for her. He tried to ask her out; she was too busy. They exchanged telephone numbers, all the same. She remembered a meeting earlier than that, at Les Ambassadeurs, a posh gambling club where she was a hostess. When she was told that the solid young man making spaniel’s eyes at her across the room was Prince Bertil of Sweden, then a naval attaché at the embassy, she pertly replied: “And I’m the Queen of Sheba.”

ዘ - ሴክሬት “እውነት”


“ዘ-ሴክሬት” ተብሎ በሀገራችን (ምናልባትም በአለም አቀፉ ደረጃ) በብዙ ኮፒ የተሸጠውን መጽሐፍ አላነበብኩትም፡፡ በብዛት ሲገዙ ሳይ የሚያስፈሩኝ መጽሐፍት አሉ፡፡ ምናልባት ብዛት እና ጥራት እንደማይጣጣሙ ስለማምን ይሆናል፡፡ ምናልባት፤ ብርሐን ውስጥ ጨለማ እንዲገባ የማልሻ “ጨለምተኛ” ስለሆንኩም ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ብዛት ጥራትን እንደሚያሸንፈው አውቃለሁ፡፡ የጀርመን ናዚ የሚሰራቸው ታንኮች በጣም ጥራት ነበራቸው፡፡ በአንዱ ጥራት ያለው ታንክ፣ አስር የሩሲያ ታንኮች በፍጥነት ማምረት ይቻላል፡፡ በመቻላቸው፤ ብዛት ጥራትን አሸነፈ፡፡

“ዘ - ሴክሬት” የጠራ ፍልስፍናም፣ መንፈሳዊ ዶክትሪንም ….የጠራ ሳይንስም አይደለም፡፡ ኳንተም ሜካኒክስ የሚመስል፣ “ቋንጣ” ሆኖ ያልከረመ፣ ያልደረቀ ነገር ነው፤ ለእኔ፡፡ ይኼንን መጽሐፍ ለማንበብ የቡርዧ መንፈሴ ስላልፈቀደ በአስረጂ ፊልም መልክ አግኝቼ ተመለከትኩት፡፡ አንድ ሰአት ከግማሽ ባልሞላ ጊዜ ውስጥ፡፡
ሚስጥር ተብሎ የቀረበው ሃሳብ በአጭሩ እንደሚከተለው ነው:- “መልካም ወይንም Positive ምኞትን ወደ ህዋ ስትለቅ… ህዋው ለጠየቅኸው ነገር መልሱን ይሰጥሃል” ይላል ሚስጥሩ፤ በአንድ አረፍተ ነገር ተጠቅልሎ ሲቀርብ፡፡
በመቀጠል:- “ህዋ ማለት ከአላዲን ምትሀተኛ ፋኖስ ውስጥ እንደሚወጣው ጂኒ ነው” ይላል፡፡ “ጂኒው ያዘዝከውን የተመኘኸውን ይፈጽማል፡፡ Your wish is my command እያለ…”
ምኞት እንዴት በአንድ በኩል ገብቶ በሌላ በኩል ተግባር እንደሚሆን ለመግለጽ የሚያገለግላቸው ያ የፈረደበት ኳንተም ቲዎሪ ነው፡፡ ሞገድ (Wave) ቁስ አካል (Particle) ይሆናል እና ተገላቢጦሽ የሚለው መሰረታዊ “የቋንጣ” (ኳንተም በ’ኔ አማርኛ) እሳቤ ማለቴ ነው፡፡
ስለዚህ ምኞት ሞገድ ከሆነ ተግባር ሆኖ የሚመጣው ደግሞ ቁስ ሆነ ነው ነገሩ፡፡ “የፀሎት መልስ” ከማለት የተለየች አይደለችም፡፡ በዲጂታል ዘመን የተፈጠረች

ማሪ

“The Idiot” ከሚለው የፊዮዶር ዶስቶየቭስኪ ድርሰት ተቀንጭቦ የየቀረበ)
“…አሁን ሁላችሁም በከፍተኛ ጉጉት ተሞልታችሁ እንደምታዳምጡኝ ይሰማኛል፡፡” ሲል ሊዮን ኒኮላየቪች ንግግሩን ጀመረ፡፡ “ማለቴ የማጫውታችሁ ታሪክ እንደጠበቃችሁት ሆኖ ሳታገኙት ስትቀሩ በኔ መበሳጨታችሁ አይቀርም፤ …ቀልዴን አይደለም፡፡” አለ በፈገግታ እየገረመማቸው፡፡
“በጄኔቭ ጐዳናዎች ላይ ልጆች ሲጫወቱ መመልከት የተለመደ ትዕይንት ነው፡፡ በአራት አመት የጄኔቭ ቆይታዬ፣ እኔም አብዛኛውን ጊዜዬን ያሳለፍኩት ከልጆች ጓደኞቼ ጋር ነው፡፡ …እኔ ያረፍኩበት ቤት መንደር ነዋሪ ሕፃናት በአቅራቢያ ባለ ት/ቤት ይማሩ ነበር፡፡ እኔ በፍፁም አስተማሪያቸው አልነበርኩም፡፡ ጁልስ ቲቦት የተባለ መምህር ነበራቸው፡፡ በተለየ መንገድ አስተምሬያቸው ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን እንደ አስተማሪ እንዲያዩኝ አልፈልግም፡፡ ከነሱ ጋር ጊዜዬን ከማሳለፍ ውጭ ሌላ ምንም የምሰራው ነገር አልነበረኝም፡፡
…ለማወቅ የሚያጓጓቸውን ነገር ስነግራቸው አንድም ነገር ሳልደብቃቸው ነው፡፡ በኋላ ልጆቹ በዙሪያዬ እየከበቡ ከኔ አልለይ ስላሉ ወላጆቻቸውና የመንደሩ ሰው በሙሉ አለመጠን ይበሳጩብኝ ጀመር፡፡ በዚህም ምክንያት የት/ቤቱ ኃላፊ ዋና ጠላት ሆንኩ፡፡…ይገርማል በመላ ጄኔቭ ሰዎች እንደ ጠላታቸው የቆጠሩኝ በነዚህ ልጆች የተነሳ ነው፡፡ የግል ሃኪሜ ሺንድለር እንኳ ሳይቀር ጀርባውን አዙሮብኝ ነበር…፡፡ ነገር ግን ሰዎቹን እንደዚህ አለመጠን የረበሻቸውና ያስፈራቸው ነገር ምንድነው? አዎ ልጆች ሁሉም ነገር ሊነገራቸው ይችላል፡፡ አንድም ነገር ሳይቀር ሁሉንም ነገር መረዳት ይችላሉ፡፡ አንድም ሳይቀር ነገር ግን የማይሸፈነው እውነታ፣ ማለትም ትልልቆቹ ሰዎች፣ አባቶችና እናቶች፣ ስለልጆቻቸው የሚያውቁት እጅግ በጣም ጥቂት መሆኑ ሁልጊዜ ያስደነግጠኛል፡፡ ልጆች እድሜያቸው ገና ነው ወይም ነፍስ አላወቁም ተብሎ ነገሮችን ከፊታቸው ማሸሽ እጅግ ሊታዘንለት የሚገባ ያልታደለ አስተሳሰብ ነው!...ልጆች ሁሉንም ሲረዱ፣ አባቶቻቸው በእድሜአቸው ምክንያት ምንም እንደማይገባቸው ሲቆጥሯቸው በፍጥነት ማስተዋላቸውስ! ትልልቅና የበሰሉ ሰዎች እጅግ አስቸጋሪ በሚሉዋቸው ጉዳዮች ላይ እንኳን አንድ ልጅ በጣም ጥሩ አማካሪ ሊሆን እንደሚችል መገንዘብ ያቅታቸዋል፡፡…በመስኮትህ ላይ አርፎ በደስታና በሙሉ ልብ የሚመለከትህ አንድ ትንሽ ወፍ ስታይ ስሜትህን ከፊቱ ልትደብቅ አትችልም፤ ልታታልለው ብታስብ እንኳ ውስጥህ በሃፍረት ሲሸማቀቅ ይሰማሃል፡፡ በምድር ላይ ከወፍ የተሻለ ነገር ስላላየሁ፤ ልጆችን ወፎች እያልኩ እጠራቸዋለሁ…፡፡

“ነገር ግን እንደ እውነታው ከሆነ፣ በአጠቃላይ የምኖርበት መንደር ሰዎች በተለይ በአንድ አጋጣሚ እጅግ ተበሳጭተውብኝ እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ የመምህሩ ቲቦትም ቅናትና ምቀኝነት ከቁጥጥሩ ውጭ ሆኖ ነበር፡፡ …በመጀመሪያ ህፃናቱ እርሱ የሚላቸውን አንድም ሳይሰሙ፣ እኔ የምነግራቸውን ግን እንዴት በቀላሉ እንደሚረዱት ሲያይ ጭንቅላቱን በማነቃነቅ እጅግ ይገረም ነበር፡፡ ትንሽ ቆይቶ፣ እኔም ሆንኩ እሱ ምንም ነገር ልናስተምራቸው እንደማንችልና ይልቁንም እነሱ እኛን (ትልልቆቹን) የሚያስተምሩ እንደሆኑ በነገርኩት ጊዜ ግን ይስቅብኝ ጀመር፡፡ ህይወቱን ከልጆች ጋር ያሳለፈ ሰው ሆኖ ሳለ፣ ምን እንደሚያስቀናውና ለልጆቹ የኔን ተራነት የሚያወሱ ታሪኮችን እንዴት ሊያወራ እንደቻለ በፍፁም ያልገባኝ ነገር ነው፡፡
የነፍስ ቁስለት የሚታከመው በልጆች መንፈስ ነው…፡፡ …አስታውሳለሁ፣ በህይወቱ በአጠቃላይ እጅግ የተከፋ አንድ ታካሚ ወደ ሺንድለር ክሊኒክ ይመጣ ነበር፡፡ በምድር ላይ ታይቶ እማይታወቅ አስቀያሚ እጣ ነው፡፡ ወደ ክሊኒክ የመጣውም በሽታው እንደ እብደት ተቆጥሮ የባለሙያውን ክትትል ፍለጋ ነው፡፡ እንደኔ አስተያየት ግን ታካሚው ፈጽሞ የአዕምሮ ችግር አልነበረበትም፡፡ ነገር ግን በከባድ ውጥረት የሚሰቃይ ሰው ነበር፡፡ …በቃ! የሱ ጉዳይ ይኸው ነው፡፡ በመጨረሻም እነዚህ ልጆች ለርሱ ምን ማለት እንደሆኑ ብታውቁ ኖሮ…! ስለዚህ ሰው በሌላ ቀን ሰፋ አድርጌ አጫውታችኋለሁ፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እንዴት እንደጀመረ ልንገራችሁ፡፡
በመጀመሪያ ልጆቹ አልወደዱኝም ነበር፡፡ ከሰውነቴ መግዘፍ በላይ ራሴን የማልንከባከብ እጅግ ግድየለሽ ነበርኩ፡፡ የመልክም መስህብ እንደሌለኝ አውቃለሁ፡፡ በገዛ ሀገራቸው መጤ መሆኔም ሌላ የማልክደው ሃቅ ነው፡፡
በመጀመሪያ እየተጠቋቆሙ ይስቁብኝ ነበር…ማሪን በድብቅ ስስማት ካዩኝ በኋላ ግን ድንጋይ ይወረውሩብኝ ጀመር፡፡ አንዴ ብቻ ነበር የሳምኳት…ምን ያስቃችኋል አትሳቁ እንጂ፡፡” በሚያዳምጡት ከንፈር ላይ የሚመጣውን ፈገግታ ለማየት የመጨረሻዎቹን ዓረፍተ ነገሮች በፍጥነት ነበር የተናገራቸው፡፡ “ጉዳዩ በጭራሽ የፍቅር አልነበረም፡፡ ምን ያህል ያዘነችና የተከፋች ፍጥረት መሆኗን ብታውቁ ኖሮ፤ ሁላችሁም እኔ በዚያን ጊዜ እንደተሰማኝ አይነት ሃዘን ታዝኑላት ነበር፡፡ ከአሮጊቷ እናቷ ጋር እኔ በምኖርበት መንደር ትኖር ነበር፡፡ እድሳት የሚያስፈልገው አንድ ትንሽ አሮጌ ጐጆ ለሁለት ከፍለው፣ በአንደኛው መስኮት በኩል አሮጊቷ የጫማ ክሮች፣ ትንባሆና ሳሙና ትነግድ ነበር፡፡ አሮጊቷ ምንም ጥቅም የሌላት መናኛ ሴት ነበረች፡፡ ለምሳሌ ሁልጊዜ አንድ ቦታ ቆማ እንቅስቃሴ ካለማድረጓ የተነሳ እግሯ አብጦ ያስቸግራት ነበር፡፡ ማሪ ቀጭንና ደካማ የሃያ አመት ሴት ልጇ ነች፡፡ በቀን በቀን ከቤት እቤት እየዞረች ቤት ለመጥረግና ለመወልወል፣ ግቢ ለማጽዳት እና ከብት ለማገድ ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ስምምነት ካደረገችላቸው ቤተሰቦች ጋር እየሰራች ምግቧንና ጥቂት ገንዘብ ታገኛለች፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን በመንደሩ የሚያልፍ ፈረንሳዊ ነጋዴ አስኮብልሎ ከወሰዳት በኋላ ራቅ ያለ የማታውቀው ሃገር ላይ ጥሏት ጠፋ፡፡ ልብሷ እላዩዋ ላይ ተበሳጥሶና የጫማዋ ሶል ተበሳስቶ፣ የምትበላውን ከመንገደኛ እየለመነች እንደምንም ቤቷ ደረሰች፡፡ ለአንድ ሳምንት ያህል በእግሯ ተጉዛ፣ በየመንገዱ እያደረች በመምጣቷ ብርድ መቷት በሃይል ታስል ነበር፡፡ እግሮቿ በመቧጠጣቸው የተነሳ ቆዳዋ ተገሸላልጦ፣ እጆቿም በልዘውና አብጠው ነበር፡፡ ከዚህ በኋላ ግን…በፊት ያልነበረ ውበት ለብሳ የበለጠ ቆንጆ ሆነች፡፡ አይኖቿ ብቻ…ለስላሳ፣ ደግና ንፁህ ነበሩ፡፡ ከብዙ ጊዜ በፊት…በስራ ላይ እያለች፣ በድንገት በከፍተኛ ድምጽ መዘመር በመጀመሯ፣ አብረዋት የነበሩ ሰዎች ምን ያህል እንደተገረሙና እንዳውካኩ ልረሳው አልችልም፡፡ ሁሉም “ማሪ ዘፈነች፡፡ ማሪ ዘመረች” እያለ ሲተራመስ ወድያውኑ መዝሙሩን አቋርጣ መናገር አቆመች፡፡ በነዚያ ጊዜዎች ሰዎች ለርሷ እጅግ ርህሩህ ነበሩ፡፡ ታማና ተዋርዳ ስትመጣ ግን አንድም ያዘነላት ሰው አልነበረም፡፡ ሰዎቹ እጅግ ጨካኝና አስከፊ ነበሩ፡፡

“እርግዝና ...እጢን ይከላከላል”

ዶ/ር እስክንድር ከበደ
እርግዝና ሲታሰብ ብዙ ጥንቃቄዎችን ማድረግ እንደሚገባ በተለያዩ ጥናታዊ ስራዎች ተጠቁሞአል፡፡ የስነተዋልዶ ጤና ጠበብት የሚመክሩት በማንኛውም ወቅት እናቶች የህኪም ምክር እንደሚያስፈልጋቸው ሲሆን በተለይም ወደ እርግዝናው ከመገባቱ በፊት አስቀድሞውኑ የጤና ክትትል ማድረግ ተገቢ መሆኑንም ነው፡፡ አንድ ችግር ከመከሰቱ አስቀድሞ ከጤና ተቋማት በመገኘት ሁኔታውን በማማከር መፍትሔ ማግኘት ይቻላል ፡፡ በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በእርግዝና ወቅት ችግር ሊያስከትሉ ስለሚችሉ እጢዎች ጉዳይ ነው፡፡ ዶ/ር እስክንድር ከበደ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ፋክልቲ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ክፍል ኃላፊ ለጥያቄዎች መልስ ሰጥተዋል፡፡
ኢሶግ፡ የማህጸን እጢ ሲባል አይነቱ እንዴት ይገለጻል?
ዶ/ር፡ የማህጸን እጢ ሲባል የተለያዩ አይነት ናቸው በብዛት በሴቶች ላይ

መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...

“የጥናት ቡድኑ አስራ ሁለት የሚሆኑ የቀን ጭፈራ ቤቶችን ለመመልከት የበቃ ሲሆን ከጭፈራ በተጨማሪም ሲጋራ ማጨስ ፣መሳሳም ... ጥንድ ጥንድ እየሆኑ ወደጉዋሮ በመውጣት ለወሲብ ክፍሎችን መከራየት... በወንበር ፣በአግዳሚ ወንበር፣ ሶፋ፣ መሬት ...ምንም ቦታ ሳይመርጡ ኃላፊነት በጎደለው መልኩ የየራሳቸውን ስሜት ለማርካት ወሲብ ይፈጽማሉ፡፡ በጭፈራ ቤቶች አካባቢ መኪና ውስጥ ጫት ይዘው የሚቀመጡ ወንዶች ሴት ሕጻናቶቹ ከጭፈራው ቤት ሲወጡ ጠብቀው ለወሲብ አገልግሎት ይዘዋቸው ይሄዳሉ” አቶ ስንታየሁ ደመቀ...የጥናቱ አስተባባሪ
መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...በወጣቶችና ሰቶች ላይ እያስከተሉት ያለውን አሉታዊ ተጽእኖ ለይቶ ለማወቅ እንዲረዳን ተገቢው እርምጃ በሚመለከታቸው አካላት ሁሉ እንዲወሰድ ለማስቻል የአዲስ አበባ ሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ ከሌሎች ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ጋር በመተባበር ጥናት አድርጎ ይፋ አድርጎአል፡፡
በዚህ እትም የለሊት እና የእራቁት ጭፈራ ቤቶችን

“በጣም በሚያሳዝንና በሚዘገንን ሁኔታ... ወሲብ...”

“በጣም በሚያሳዝንና በሚዘገንን ሁኔታ... ወሲብ...”
ባህል እንደኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር መዝገበ ቃላት 1993 የህብረተሰብ አኑዋኑዋር ዘዴ፣ ወግ ፣ልምድ ፣እምነትና የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በዚህም መሰረት የመግባብያ ቋንቋ ፣አመጋገብና አለባበስ ስርአት፣ የስራ ልምድና የአኗኗር ፍልስፍና ዘይቤዎች መስመራቸውን ጠብቀው እንዲሄዱ የሚደረግበት የጋራ መግባባት ነው፡፡
ልማድ ማለት አንድ ሁኔታ ወይም ሁነት ሆን ተብሎም ይሁን በአጋጣሚ በተደጋጋሚ በአንድ ግለሰብ ወይም ማህበረሰብ ሲከወን ወይም ሲነገር ለዚያ ሁኔታ የሚሰጥ ስያሜ ነው ፡፡ ልማድ በመነገር ፣በመደረግ ፣በመገለጽ እና በመከወን የሚተላለፍ በዘር ፣በቀዬ በክልል፣ በስራ ፣በሀይማኖት ፣በጾታ ወይንም በእድሜ ተለይተው ሊቆሙ ለሚችሉ ቡድኖች መታወቂያ ነው፡፡ ምንጭ - መጤ ባህሎችና ልማዳዊ ድርጊቶች ...በወጣቶችና ሰቶች ላይ እያስከተሉት ያለው አሉታዊ ተጽእኖ/ህዳር2004/
የአዲስ አበባ ሴቶች ሕጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ

Traditional Ethiopian Food and Drink I

INJERA is made from a cereal grain that is unique to Ethiopia and is known as tef. The tef is milled into flour and made into a batter with water. The batter is left to ferment for at least 3 days. When the batter is ready, it is poured on to a large flat oven and allowed to cook. The result is a large, spongy, pancake with quite a sour flavour. It is served with wat
WAT is the Ethiopian national dish. It is a hot spicy stew, which is served with injera. There are many varieties of wat e.g. chicken, beef, lamb, vegetable, lentil and ground split pea. All are stewed with a hot spice called berbere. The wat is served by placing it on top of the injera, which is served in a mesob (large basket tray).The food is eaten with the fingers by tearing off a piece of injera and dipping it in the wat.
KITA is a traditional bread made from wheat flour, salt and water. It does not need fermentation time. It is cooked on the large injera oven. It is best eaten fresh on the day it is made.

BUNA (coffee) is the favourite drink of many Ethiopians. It is drunk in a unique and traditional way called the ‘coffee ceremony’. The coffee beans are roasted over charcoal, then ground and placed in a Jebana (coffee pot) with boiling water. When ready, it is served to people in small cups, up to three per ceremony. The first cup is called ABOOL, the second TONA, and the third BEREKA. This is a social ceremony and will last for at least an hour
TEJ is a mead-like drink made from honey. It usually comes in three strengths ranging from non- alcoholic to very alcoholic. The medium and strong varieties also include barley or maize and hops. The medium strength is a pleasant, slightly alcoholic drink. 

TELLA is a local beer.  It comes in 3 types, ZILEL, which is made from barley, maize or sorgum, CORAFE, which is made from lightly roasted barley, and LIFTER, which is made from well roasted barley or sorgum and is darker in colour. They all contain hops. It is traditionally drunk on major religious festivals, saints’ days and weddings.
There is opportunity at Ben Abeba to sample all traditional food and drink.

           ACTIVITY                     TIME                 COST

Demonstration of injera          11.00 am daily       100 Birr
making and sample taste

Participation in traditional      3.00 pm daily         100 Birr
coffee ceremony

Ethiopian evening with          On offer at least       300 Birr
traditional food, drink,        2 evenings per week
music and dancing.
.
Injera and a selection of wats will be on the lunch and dinner menu every day.

Tej and tella will be available at the bar.
TEF is a member of the grass genus Eragrostis, or lovegrass. It is unique to Ethiopia. It grows in many areas, but is not an easy grain to harvest as the weight of the grain bends the stem to the ground. Fortunately for Ethiopians, who depend on Tef Injera as a staple food, it has a particularly high nutritional value. It contains two to three times the amount of iron of wheat or barley. It also has a higher content of Calcium and the other essential minerals. It contains 14% protein, 3% fat and 81% complex carbohydrates. Tef is the only grain to have symbiotic yeast. Like grapes, the yeast is on the grain and no yeast needs to be added in the preparation of Injera.
BERBERE is made from dried red peppers, herbs, spices, dried onions, dried garlic and salt.